Friday, July 26, 2013

ስለተፈናቀሉ ሰዎች ሰማያዊ ፓረቲና መኢአድ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ አስገቡ


ስለተፈናቀሉ ሰዎች ሰማያዊ ፓረቲና መኢአድ ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ደብዳቤ አስገቡ


ከቤንሻንጉል-ጉምዝና ከደቡብ ክልሎች ለተፈናቀሉ አርሶ አደሮች ጉዳይ መፍትሔ እንዲሰጡ ለጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሣለኝ የፃፉት ደብዳቤ ምላሽ አለማግኘቱን ሁለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች አስታወቁ፡፡
የአርሶ አደሮቹ ጉዳይ መፍትሔ የሚያገኝ ከሆነ መንግሥትን ለመክሰስ በጀመሩት ሂደት እንደሚገፉበትም ተቃዋሚዎቹ መኢአድ እና ሰማያዊ ፓርቲ ጠቁመዋል፡፡
ሁለቱ ፓርቲዎች ለዚሁ ዓላማ በዶ/ር ያዕቆብ ኃይለማርያም የሚመራ የጠበቆች ቡድን ማዋቀራቸው ይታወሣል፡፡
ለተጨማሪና ዝርዝር የተያያዘውን የእስክንድር ፍሬው ዘገባ አለው ያዳምጡ፡፡
Amhara Ethnic group members Ethiopia

No comments: