Thursday, January 29, 2015

ኢትዮጵያ፡ በተቃዋሚዎች ላይ የሚደርሰው ጫና ተባብሷል

የኢትዮጵያ መንግስት በ2014ም የተቃውሞ ምልከቶችን ለማዳፈን ከዚህ በፊት ሥራ ላይ ውለው ውጤታማ የነበሩትን እርምጃዎች ወደ መውሰድ ተመልሷል። ጋዜጠኞች እና ተቃዋሚዎች የበለጠ ጉዳት ደርሶባቸዋል፤ ይህም ከግንቦት 2015ቱ ምርጫ አስቀድሞ መንግስት የፖለቲካ ምህዳሩን ያሰፋል የሚለውን ተሰፋ በሙሉ አጥፍቶታል።
ያሉት የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ሌስሊ ሌፍኮው
(ናይሮቢ፣ ጃንዋሪ 29 ቀን 2015ዓ.ም.) - የኢትዮጵያ መንግስት ተቃውሞን ለማፈን የሚያካሂደውን የእስር፤ የውንጀላ እና ህገ-ወጥ የሃይል እርምጃ ዘመቻ በ2014 ዓ.ም. አባብሶ ቀጥሎበታል ሲል ሂዩማን ራይትስ ዎች ዛሬ ይፋ ባደረገው የ 2015 የዓለም ሪፖርት አስታወቀ። መንግስት ለሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፎች የሚሰጠው ምላሽ ጥቃት፣ ማስፈራሪያ፣ እና የዘፈቀደ እስር ነው፤ ጋዜጠኞችን እና ተቃዋሚ ተሟጋቾችን እንዲሁም በመንግስት ላይ ትችት የሚሰነዝሩ ወገኖችን በተለይ ለመጫን አፋኝ ህጎችን ተጠቅሟል፡፡
“የኢትዮጵያ መንግስት በ2014ም የተቃውሞ ምልከቶችን ለማዳፈን ከዚህ በፊት ሥራ ላይ ውለው ውጤታማ የነበሩትን እርምጃዎች ወደ መውሰድ ተመልሷል”። ያሉት የሂዩማን ራይትስ ዎች የአፍሪካ ምክትል ዳይሬክተር ሌስሊ ሌፍኮው “ጋዜጠኞች እና ተቃዋሚዎች የበለጠ ጉዳት ደርሶባቸዋል፤ ይህም ከግንቦት 2015ቱ ምርጫ አስቀድሞ መንግስት የፖለቲካ ምህዳሩን ያሰፋል የሚለውን ተሰፋ በሙሉ አጥፍቶታል።” ብለዋል።
ሂውማን ራይትስ ወች 25ተኛ ዕትም በሆነው ባለ------ ገጹ ሪፖርት ከ90 በላይ በሆኑ ሃገራት ውስጥ ያለውን የሰብዓዊ መብት ሁኔታ ዳስሷል፡፡ ዋና ዳይሬክተር ኬኔትዝ ሮዥ በመክፈቻ ጽሁፋቸው በችግር ወቅት ሰብዓዊ መብት ጥበቃን ማስቀደም ውጤታማ የስነምግባር መመሪያ መሆኑን እና የሰብዓዊ መብት ጥሰት የበለጠ የደህንነት ችግርን የበለጠ እንደሚያባብስ መንግስታት አምነው እንዲቀበሉ አሳስበዋል፡፡  መሰረታዊ የነጻነት እና ያለመገለል መብት እሴቶችን በማንኳሰስ (በመጣስ) የሚገኘው የአጭር ጊዜ ጥቅም በረዥም ጊዜ የሚያስከፍለው ዋጋ አንጻር ፋይዳ የለውም፡፡ 
በ2014 ዓ.ም. እጅግ ደካማ በሆነው የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብቶች አያያዝ ሁኔታ ላይ ከለጋሽ ሀገራት የተሰነዘረ ትርጉም ያለው ትችት አልነበረም። ዓመቱን በሙሉ የመንግስት የፀጥታ ሃይሎች የኢትዮጵያ ተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎችና ደጋፊዎች ላይ ጥቃት እና እስር ፈጽመዋል፡፡ በኦሮሚያ ክልል በሚያዚያ እና ግንቦት ወሮች የተከሰተውን ተቃውሞ ተከትሎ የፀጥታ ሃይሎች ከተገቢው በላይ ሃይል በመጠቀም ከሃያ በላይ የሚሆኑ ሰዎች የገደሉ ሲሆን በመቶዎች የሚቆጠሩ ሰዎችንም አስረዋል። የመንግስት ሃይሎች ሰማያዊ ፓርቲ  የተቃውሞ ሰልፍ ለማካሄድ ያደረጋቸውን ሙከራዎች በተደጋጋሚ አግደዋል።
መገናኛ ብዙሃን በመንግስት ከፍተኛ ቁጥጥር ውስጥ እንዳሉ የቀጠሉ ሲሆን ይህም ጋዜጠኞቸ የራስ ቅድመ-ምርመራ ማድረግ አልያም ለጥቃት ፣ ለእስር ወይም ለስደት መዳረግን እንዲመርጡ አስገድዷቸዋል። በ2014 ዓ.ም. በሃያዎች የሚቆጠሩ ጋዜጠኞች እና ጦማሪያን የደረሰባቸውን ማስፈራሪያ ተከትሎ ሃገር ለቀው ተሰደዋል። በሐምሌ ወር ዞን ዘጠኝ በመባል የሚታወቁ ሰባት ጦማሪያን እና ሶስት ጋዜጠኞች ላይ መንግስት በአፋኙ የጸረ-ሽብር ህግ መሰረት ክስ መስርቶባቸዋል፡፡ በነሐሴ ወር ስድስት የግል አሳታሚዎች  ላይ በወንጀል ህጉ መሰረት ክስ የተመሰረተ ሲሆን ከክሱ ቀደም ብሎ በህትመቶቻቸው ላይ ማጥላላት እና ማስፈራሪያ ሲሰነዘርባቸው ቆይቷል። መንግስት ድረገጾችን እና ጦማሮችን ያግዳል እንዲሁም የስልክ ልውውጦችን በየጊዜው እየተከታተለ ይቀርጻል ብሏል ሂዩማን ራይትስ ዎች፡፡
የመንግስት ሃይሎች ለስኳር ልማት ተከላ ማስፋፊያ በሚል ምክንያት ያለበቂ ምክክር እና ካሳ በታችኛው ኦሞ ሸለቆ የሚገኙ ነባር ነዋሪዎችን አፈናቅለዋል።የልማት ዕቅዱ ላይ ጥያቄ ያነሱ ነዋሪዎች እና ተሟጋቾች ለጥቃት እና እስር ተዳርገዋል፡፡
የፀረ-ሽብር አዋጅ እና የበጎ አድራጎት ድርጅቶች እና ማሕበራት አዋጅ መሰረታዊ መብቶችን ይጥሳሉ የሚሉ ውግዘቶች በጨመሩበት ጊዜ እንኳ መንግስት አዋጆቹን ለማሻሻል ምንም ፍላጎት አላሳየም። ባለስልጣናቱ በሰብዓዊ መብቶች፣ በመልካም አስተዳደር፣ በግጭት አፈታት እና በሴቶች፣ በህፃናት እና የአካል ጉዳተኛ ሰዎች መብቶች ላይ የአድቮኬሲ ስራ የሚያከናውኑ ድርጅቶች ከገቢያቸው ከ10 በመቶ በላይ ከውጭ ምንጮች መቀበል እንደማይፈቀድላቸው የሚደነግገውን የበጎ አድራጎት ድርጅቶችና ማህበራት አዋጅ በ2014ም  ተጠናክሮ ሥራ ላይ እንዲውል አድርገዋል። 
“መንግስት በ2014 ዓ.ም ሃሳብን የመግለጽ ነጻነትን ለማፈን የወሰደው እርምጃ በ2015 ዓ.ም. ለሚደረገው ምርጫ መጥፎ ምልክት ነው”። ብለዋል ሌስሊ ሌፍኮው
Source: hrw.org

Ethiopia: Crackdown on Dissent Intensifies

Human Rights Situation Dire Ahead of May 2015 Elections
(Nairobi) – The Ethiopian government during 2014 intensified its campaign of arrests, prosecutions, and unlawful force to silence criticism, Human Rights Watch said today in its World Report 2015. The government responded to peaceful protests with harassment, threats, and arbitrary detention, and used draconian laws to further repress journalists, opposition activists, and critics.

“The Ethiopian government fell back on tried and true measures to muzzle any perceived dissent in 2014,” said Leslie Lefkow, deputy Africa director. “Journalists and dissenters suffered most, snuffing out any hope that the government would widen political space ahead of the May 2015 elections.”

In the 656-page world report, its 25th edition, Human Rights Watch reviews human rights practices in more than 90 countries. In his introductory essay, Executive Director Kenneth Roth urges governments to recognize that human rights offer an effective moral guide in turbulent times, and that violating rights can spark or aggravate serious security challenges. The short-term gains of undermining core values of freedom and non-discrimination are rarely worth the long-term price.

Ethiopia’s dismal rights record faced little criticism from donor countries in 2014. Throughout the year, state security forces harassed and detained leaders and supporters of Ethiopian opposition parties. Security personnel responded to protests in Oromia in April and May with excessive force, resulting in the deaths of at least several dozen people, and the arrests of hundreds more. The authorities regularly blocked the Semawayi (Blue) Party’s attempts to hold protests.

Media remain under a government stranglehold, with many journalists having to choose between self-censorship, harassment and arrest, and exile. In 2014, dozens of journalists fled the country following threats. In July, the government charged seven bloggers known as Zone 9 and three journalists under the abusive Anti-Terrorism Proclamation. In August, the owners of six private publications were charged under the criminal code following threats against their publications. The government blocks websites and blogs and regularly monitors and records telephone calls.

The authorities have been displacing indigenous populations without appropriate consultation or compensation in the lower Omo Valley to make way for the development of sugar plantations. Villagers and activists who have questioned the development plans face arrest and harassment.

The government showed no willingness to amend the Anti-Terrorism Law or the Charities and Societies Proclamation, despite increasing condemnation of these laws for violating basic rights. Authorities more rigorously enforced the Charities and Societies Proclamation, which bars organizations from working on human rights, good governance, conflict resolution, and advocacy on the rights of women, children, and people with disabilities if the organizations receive more than 10 percent of their funds from foreign sources.

“The government’s crackdown on free expression in 2014 is a bad sign for elections in 2015,” Lefkow said.
Source: hrw.org

Wednesday, January 28, 2015

(ሰበር ዜና) አንዳርጋቸው ጽጌ ወደ ቃሊቲ እስር ቤት መዛወራቸው ተሰማ

andargachew new picture
(ዘ-ሐበሻ) የመን ላይ በሕወሓት አስተዳደር ታግተው ኢትዮጵያ ከገቡ በኋላ እስካሁን የትኛው እስር ቤት ታስረው እንደነበር የማይታወቁት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ቃሊቲ እስር ቤት መዘዋወራቸው ተሰማ::
ምንጮች ለዘ-ሐበሻ እንዳስታወቁት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ በቃሊቲ እስር ቤት ቀድሞ ስዬ አብርሃ የታሰሩበት ክፍል ታስረዋል::
አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ ላለፉት 6 ወራት የት እንዳታሰሩ የማይታወቅና የብዙ ሕዝብ ጥያቄ የነበረ ሲሆን ከሳምንታት በፊት ከማይታወቀው እስር ቤት ከባለቤታቸው ጋር ማውራታቸውና ለልጆቻቸውም ያልሆነ ተስፋ እንደማይሰጡ መናገራቸውን ዘ-ሐበሻ መዘገቧ ይታወሳል::
በተለይም ሰሞኑን የ እንግሊዝ ፓርላማ አባላት ወደ አዲስ አበባ በአንዳርጋቸው ጽጌ ጉዳይ ለመነጋገር እንደሚሄዱ ከተነገረ በኋላ አቶ አንዳርጋቸው ወደ ቃሊቲ እስር ቤት መዘዋወራቸው አነጋጋሪ ሆኗል:: አቶ አንዳርጋቸው ለሕዝብ ክፍት ሆነው እንዲጠየቁ የሕወሓት አስተዳደር ይፍቀድ አይፍቀድ የታወቀ ነገር የለም::
Source: zehabesha

ክሱ ተሻሻሏል ሲል "ፍርድ ቤቱ" ወሰነ





ለስድስት ወራት የክሱን ፎርማት ይዘትና ህጋዊ መሰረት ሲያጠና የከረመው "ፍርድ ቤት" ክሱ ተሻሽሏል የሚል ብያኔውን ዛሬ በተደረገው 16ተኛ የዞን9 የጦማርያን እና ጋዜጠኞች ችሎት ላይ በንባብ አሰምቷል ፡፡
አንዲሻሻሉ ከታዘዙት አራት ነጥቦች መካከል ሶስቱ መሻሻላቸውን አይቻለሁ ያለው "ፍርድ ቤቱ "
1. ቡድን በሚል የተጠቀሰው ተከሳሾቹ ያቋቋሙት የህቡህ ቡድን አንደሆነ ፍርድ ቤቱ ተረድቷል ቡድኑ ዝርዝር ሁኔታ በማስረጃ መስማት ወቅት ተቀባይነት ሊኖረው ወይም ደግሞ ውድቅ ሊሆን የሚችል ስለሆነ ክሱ ውስጥ መካተት አለበት ሲል ወስኗል ፡፡
2. ስልጠናን አስመልክቶ ‹‹ተከሳሾች ከ2004 ጀምሮ እጃቸው እስከተያዘበት ጊዜ ድረስ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት በግንቦት 7 አመቻችነት ስልጠና መውሰዳቸውን የተሻሻለው ክስ አስፍሯል፡፡ ስለሆነም ጊዜውና በማን የሚለው ስለተጠቀሰ ክሱ መሻሻሉን ፍርድ ቤቱ ተቀብያለው ብሏል፡፡
3. ለሽብር ተግባር ዋለ የተባለውን 48.000 ብር አስመልክቶ ክሱ ውጨ አገር የሚገኙ የቡድኑ አባላት ናቸው በሚል ስለሚያብራራው ተቀባይነት አግኝቷል ያለ ሲሆን ስራ ክፍፍልን አስመልክቶ በቂ ዝርዝር ባለመቀረቡ ከስራ ክፍፍል ፍሬ ነገር ውጪ ያሉት የክሱ ፍሬ ነገሮች ተካተው ተከሳሾች የእምነት ክህደት ቃላቸውን ለመስጠት ዝግጁ መሆን አለመሆናቸውን ፍርድ ቤቱ ጠይቋል፡፡
በተከሳሾች ጠበቃ የፍርድ ቤቱ የሶስቱን ፍሬ ነገሮችን መቀበል ያልተጠበቀ መሆኑን ገልጸው ከደንበኞቻቸው ጋር ለመመካከር ጊዜ ጠይቀዋል ፡፡ በዚህም መሰረት ችሎቱ ለከሰአት 8.00 በድጋሚ ተቀጥሮ የጠዋቱ ችሎት ተጠናቋል፡፡
በፍርድ ቤቱ ውሳኔ ብዙም ያልተገረሙት ተከሳሾች ወንዶቹ የምሳ እረፍታቸውን በልደታ ፍርድ ቤት ውስጥ ሲያሳልፉ፣ ሴቶቹ ወደ ቃሊቲ ተመስደው ተመልሰዋል፡። በጠንካራ መንፈስ ላይ የነበሩት እስረኞች ብይኑ በችሎት ሲሰማ ከፈገግታ እና ሳቅ ባለፈ ምንም አይነት መደናገጥ አልታየባቸውም ፡። በቆይታቸውም እርስ በርሳቸው ሲያወሩ ሲወያዬ እና ወዳጅ ዘመዶችን ሰላም ሲሉ ተስተውለዋል፡፡
በከሰአቱ ችሎት በቂ የመወያያ ግዜ ለማግኘት ስላልተቻለ ጠበቃ አምሃ አጭር ቀጠሮ በመጠየቃቸው ችሎቱ ለሚቀጥለው ማክሰኞ ለጥር 28 ተቀጥሮ ተጠናቋል፡፡
ማስታወሻ
የዞን9 ጦማርያን ፍርድ ቤቱ እድሉን ተጠቅሞ የፍትህ ስርአቱን ነጻነት የሚያረጋግጥበትን ወርቃማ እድል አንዲጠቀም ደጋግመን መጠየቃችን ይታወሳል፡፡ ከማስረጃው 90 በመቶው ጦማራችን ላይ የወጡ ጽሁፎች በመሆናቸው ክሱ ሃሳባቸንን በነጻነት በመግለጻችን ብቻ የተቀናበረ ፓለቲካዊ ክስ መሆኑን ግልጽ ያደርገዋል ፡፡ አሁንም አልረፈደምና ዞን9 ጦማርያንን እና ጋዜጠኞችን በነጻ በማሰናበት የፍትህ ስርአቱ ራሱን እንደቁምነገር የሚያስቆጥርበትን እድል አንዲጠቀም ደግመን እናሳስባለን፡፡ የፍትህ ስርአቱ መስተካከል ከጦማርያኑ እና ጋዜጠኛ ወዳጆቻችን ከታሰሩለት አገራዊ አጀንዳ አንዱ ነውና !
Source: Zone 9

ጋዜጠኞችና ጦማርያኑ ለጥር 26 ቀጠሮ ተሰጠባቸው



∙ፍርድ ቤቱ ተሻሻለ በተባለው ክስ ላይ ብይን ሰጥቷል
የዞን ዘጠኝ ጦማርያንና ጋዜጠኞች ዛሬ ጥር 20 ቀን 2007 ዓ.ም ለ16ኛ ጊዜ በፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 19ኛ ወንጀል ችሎት የቀረቡ ሲሆን፣ ፍርድ ቤቱ ቀደም ብሎ ተሻሻለ የተባለውን ክስ አይቶ ብይን ሰጥቷል፡፡ በዚህም መሰረት ከአራቱ ነጥቦች መካከል አንዱን ብቻ ውድቅ ሲያደርግ ሦስቱን እንደተሻሻሉ ቆጥሮ በክሱ ውስጥ እንደተካተቱ እንዲቀጥሉ በብይኑ አመልክቷል፡፡
ፍርድ ቤቱ በአቃቤ ህግ የክስ ማሻሻያ ላይ የሰጠውን ብይን በንባብ አሰምቷል፡፡ በዚህ መሰረት የፌደራል አቃቤ ህግ አሻሽየዋለሁ ያለውን ክስ ከአንዱ ነጥብ በስተቀር ቀሪዎቹ ሦስት ነጥቦች ፍርድ ቤቱ በሰጠው ትዕዛዝ መሰረት አቃቤ ህግ አሻሽሏል በሚል ፍርድ ቤቱ በቀበሉን በብይኑ አመልክቷል፡፡
ስለሆነም በክሱ ላይ የተጠቀሰው የተከሳሾች የስራ ክፍፍል አለ በሚል የቀረበው ነጥብ ብቻ በአቃቤ ህግ እንዳልተሻሻለ በመውሰድ ፍርድ ቤቱ ውድቅ ሲያደርገው ሌሎቹ ነጥቦች፣ ማለትም ‹ቡድን› በሚል የተጠቀሰው፣ የ48000 ብሩን ጉዳይ እንዲሁም ተከሳሾቹ ስልጠና መውሰዳቸውን የሚገልጸው ነጥቦችን ፍርድ ቤቱ እንደተሻሻሉ ቆጥሮ ተሻሻለ በተባለው ክስ ውስጥ እንዲካተቱ ብይን ሰጥቷል፡፡
በክሱ ላይ ‹ቡድን› በሚል የተጠቀሰው ነጥብ ተከሳሾቹ በህቡ ያቋቋሙት ቡድን መሆኑን ፍርድ ቤቱ ተገንዝቧል ያለው ችሎቱ፣ የቡድኑ አጠቃላይ ሁኔታ በቀጣዩ በክርክር ወቅት በማስረጃ የሚረጋገጥ አልያም ውድቅ ሊሆን የሚችል ስለሆነ በክሱ ላይ መካተቱ ተገቢነቱን ተቀብሎታል፡፡
ስልጠና መውሰድን በተመለከተም ‹‹ተከሳሾች ከ2004 ጀምሮ እጃቸው እስከተያዘበት ጊዜ ድረስ በሀገር ውስጥና በውጭ ሀገራት በግንቦት 7 አመቻችነት ስልጠና መውሰዳቸውን የተሻሻለው ክስ አስፍሯል፡፡ ስለሆነም ጊዜውና በማን የሚለው ስለተጠቀሰ ክሱ መሻሻሉን ፍርድ ቤቱ ተቀብሎታል›› በሚል ነጥቡ በክሱ ላይ እንዲካተት በይኗል፡፡ የ48 000 ብሩን በተመለከተ ደግሞ ‹‹ብሩን ውጭ ሀገር ከሚገኙ የቡድኑ አባላት መቀበላቸውን የተሻሻለው ክስ ስለሚጠቅስ›› በሚል እንደተሻሻለ አድርጎ ፍርድ ቤቱ መቀበሉን በብይኑ አመልክቷል፡፡
በመሆኑም ፍርድ ቤቱ የሰጠውን ብይን ተከትሎ ተከሳሾቹ ከጠበቆቻቸው ጋር ተመካክረው በክሱ ላይ ‹‹የእምነት ክህደት ቃል ይሰጡ ከሆነ›› ውሳኔያቸውን እንዲያሳውቁ አጭር ቀጠሮ በመፍቀድ በቀጣዩ ማክሰኞ (ጥር 26/2007 ዓ.ም) ችሎት እንዲቀርቡ ውሳኔ አስተላልፏል፡፡
ነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር

የአርበኛው የአቶ አንዳርጋቸው ፷ኛ ዓመት ልደት

የአርበኛው የአቶ አንዳርጋቸው ፷ኛ ዓመት ልደት
ለኢትዮጵያ ሃገራችን ነፃነትና ፍትህ  ለማስፈን  የህይወት  መስዋዕትነትን እስከመክፈል ድረስ እየታገለ የሚገኘውን የነፃነት ተምሳሌት የአርበኛውና የጀግናው አንዳርጋቸው ጽጌ ፷ኛ ዓመት የልደት በዓልን በዓለም አቀፍ ደረጃ በደማቅ ሁኔታ ይከበራል፡፡ በኖርዌይ የምትኖሩ ኢትዮጽያውያን በሙሉ በልደት በዓሉ ላይ ተገኝታቹህ ያላችሁን አክብሮት ትገልጹ ዘንድ ተጋብዛችኋል፡፡
Ø ንዳርጋቸው የትግል አስተዋጾ
Ø ነ ጽሁፎችና አገራዊ የኪነ ጥበብ ዜማ
Ø ትግሉ ዓላማና ለኢትዮጽያ ያለውራዕይ እና ሌሎችም ይቀርባሉ፡፡
ሰዓት፣ 16:00-22:00
ቦታ፣Anti rasistisk Center storgaten 25
Democratic Change in Ethiopia Support Organization Norway Youth Group

DCSON



አንድነት በደጋፊዎቹ ላይ “አረመኔያዊ” ያለው ድብደባ መፈፀሙን ተናገረ

አንድነት “አሁንም እሰለፋለሁ” ይላል፤ አስተዳደሩ “አይቻልም” ይላል
sileshi


አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ ሕጋዊ በሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ሊሣተፉ በወጡ አባሎቼና ደጋፊዎቼ ላይ በፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመ ሲል ከስሷል፡፡
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ ሕጋዊ በሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ሊሣተፉ በወጡ አባሎቼና ደጋፊዎቼ ላይ በፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመ ሲል ከስሷል፡፡
ፓርቲው በሌሎች ከተሞች የጠራቸው ሰላማዊ ሰልፎች ንግ በስኬት መጠናቀቃቸውን ገልጿል፡፡
ከፖሊስ ምላሽ አለማግኘቱን አዲስ አበባ ላይ የተጠናቀረው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ይናገራል፡፡
ለዝርዝሩ የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ያቀናበረውን የድምፅ ፋይል እዚህ ላይ ያዳምጡ፡፡
http://www.goolgule.com/wp-content/uploads/2015/01/voa-udjp.mp3
የጀርመን ድምጽ ሬዲዮ ያጠናቀረውን ለማዳመጥ እዚህ ላይ ይጫኑ
http://www.goolgule.com/wp-content/uploads/2015/01/dw-udj.mp3
በሌላ በኩል አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
የአዲስ አበባ አስተዳደር ግን ከተማይቱ ውስጥ የአፍሪካ መሪዎች ስብሰባ ይካሄዳል በማለት ሰልፉ እንዳይደረግ አሳስቧል፡፡
ባለፈው ሣምንት ፖሊስ አባሎቼ ላይ አካሄደ ያለውን ከባድ ድብደባ ለሚመለከታቸው ገለልተኛ አካላት እና ለዓለም ማኅበረሰብም እንደሚያሳውቅ አንድነት ገልጿል፡፡

Tuesday, January 27, 2015

ያልተቀደሰው ጋብቻ

(ኢህአዴግ፣ ፋና፣ ኢብኮ፣ ምርጫ ቦርድ)
ጌታቸው ሺፈራው
በአንድ ወቅት ኢህአዴግ ‹‹የሚወዳደረኝ ተቃዋሚ ጠፋ›› ብሎ ቀልዶ ነበር፡፡ በጥቂት ጊዜያት ውስጥ ተበታትነው የነበሩት ተቃዋሚዎች ቅንጅትን ፈጥረው 1997 ምርጫ ላይ ሲያሸንፉት ደግሞ ቀልዱን ረስቶት ወደ ምርጫ የሚያመራውን መንገድ ሁሉ ለመዝጋት መታተር ያዘ፡፡ የፀረ ሽብር፣ የፕሬስ፣ የሲቪክ ማህበራት....አዋጆች ‹‹ከእኔ ጋር ለመወዳደር አቅም የላቸውም፡፡›› ይላቸው የነበሩትን ተቃዋሚዎች ወደ ምርጫ የሚያመሩበትን መንገድ የሚዘጉ መሰናክሎች ሆኑ፡፡ ያም ሆኖ ግን በእነ ኢዴፓ፣ የአየለ ጫሚሶው ‹‹ቅንጅት››ና መሰል ፓርቲዎች በመታጀብ ምርጫን ለይስሙላነት መጠቀሙን ቀጥሏል፡፡
በዚህ ሂደት ውስጥ ሳያሸንፍም ቢሆን አሸንፈሃል የሚለው ‹‹ምርጫ ቦርድ›› ጋር እጅና ጓንቶ ሆኖ ይሰራል፡፡ ለኢትዮጵያ ህዝብ አማራጭ ያልሆነውን ኢህአዴግን ብቸኛ አማራጭነ አድርገው የሚያቀርት ኢቲቪና ፋና አሉ፡፡ ሚዲያና ምርጫ ቦርድ ኢህአዴግ በተቃዋሚዎች ላይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ የሚጠይቃቸውን ጥያቄዎች በማንሳት ተቃዋሚዎችን በህዝብ አይን ማሳነስ ዋነኛ ስራቸው ሆኗል፡፡ በተለይ ምርጫ በተቃረበ ቁጥር ኢህአዴግ፣ ፋና፣ ኢብኮ፣ ምርጫ ቦርድ ሆነው በአንድነት በተቃዋሚዎች ላይ መዝመታቸው የተለመደ ነው፡፡
የኢህአዴግ፣ የፋና፣ የኢብኮና የምርጫ ቦርድ ጥምረት በዚህ አመትም ተጠናክሮ ቀጥሏል፡፡ ኢህአዴግ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ህጋዊ እውቅና አግኝተው በሰላማዊ መንገድ የሚንቀሳቀሱ መሆናቸውን ረስቶ ‹‹ህገ ወጥ፣ አሸባሪ...›› እያለ መክሰስና ስም ማጥፋቱን የመጀመሪያ ስልት አድርጎ ውስዶታል፡፡ ምርጫ ቦርድ ይህን የኢህአዴግ ፍረጃ ተንተርሶ መኢአድ፣ አንድነትና ሰማያዊ ፓርቲ ላይ ምርጫ ቦርድ እሱ የማያገባውን ጥያቄ እያነሳ ‹‹ህገ ወጦች ናችሁ›› እያለ በሆነ ባልሆነው ሲጠምዳቸው ከርሟል፡፡ ኢቲቪ (ኢብኮ) እና ፋና ምርጫ ቦርድ እና ኢህአዴግ ተቃዋሚዎች ላይ የሚለጥፉትን ስም፣ የሚያነሱትን ክስ ደጋግመው ለህዝብ ያሰማሉ፡፡
አሁን አሁን ደግሞ እነዚህ ያልተቀደሰ ጋብቻ የፈፀሙት አካላት ለተቃዋሚ ፓርቲዎች አንጃ እስከመፍጠር ደርሰዋል፡፡ ለዚህ ያልተመቹዋቸውን ፓርቲዎች ደግሞ ክፍተት በመፈለግ ለመክሰስና ስም ለማጥፋት ሌት ተቀን እየሰሩ ነው፡፡ በእነዚህ አካላት የስም ማጥፋት መዝገብ እየተፈለገላቸው ካሉ ፓርቲዎች መካከል ሰማያዊ ፓርቲ አንዱ ነው፡፡
በቅርቡ እስካሁን ለሰማያዊ ፓርቲ ምንም አይነት ሽፋን ሰጥተው የማያውቁት ፋና እና ኢቲቪ (ኢብኮ) በአንድ ቀን ልዩነት የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበርና የህዝብ ግንኙነቱ ጋር ሰፊ ቃለ መጠይቅ አድርገው ነበር፡፡ የፋናው ‹‹ሞጋች›› ፕሮግራም አዘጋጅ አቶ ብሩክ ኢ/ር ይልቃልን፣ እንዲሁም ኢብኮ (ኢቲቪ) አቶ ዮናታን ተስፋዬን አነጋግረው ነበር፡፡ ሆኖም የሁለቱም ቃለ መጠይቅ ሳይቀርብ የቀረ ሲሆን ፋና ‹‹ፋይሉ ጠፍቶብኝ ነው፡፡ ሌላ ቀን ቃለ መጠይቅ እንዳጋለን›› የሚል መልስ ሰጠ፡፡ ሰማያዊ ፓርቲ ሁለቱም ሚዲያዎች የአመራሮቹን ሀሳብ አፋልሰው ያቀርባሉ በሚል ቀረጻ አድርገው ስነበር ‹‹ችግር የለም፡፡ እኛ ጋር ስላለ ውሰድ›› ቢሉትም ‹‹እናንተ የቀረጻችሁት ለሚዲያ አይሆንም›› በሚል ሳያቀርቡት ቀርተዋል፡፡ የሚገርመው በፕሮግራሙ ወቅት ሰማያዊ ፓርቲን በመክሰሻነት ሊቀርቡ የነበሩት ሰማያዊ ፓርቲ ቀርጾ በሚዲያ ያስተላለፋቸው ድምጾች መሆናቸው ነው፡፡ እነዚህ በተለያዩ ጊዜያት የሰማያዊ አመራሮች ያደረጓቸውን ንግግሮች ከኢንተርኔት ተለቅመው በመሞገቻነት ሲቀርቡ ይህኛው ግን ‹‹ለሚዲያ አይሆንም!›› ተብሏል፡፡ ነገሩ ወዲህ ነው፡፡ ፋና እንደፈለገ ቆራርጦ፣ ከፍቶ እንዳያቀርብ ሰማያዊ ሙሉውን ይለቀዋል፡፡ ከዚህ በላይ ግን ሌላም ምክንያት ነበረው፡፡ ፋናዎች ከኢህአዴግና ምርጫ ቦርድ ጋር በጋራ ያቀዱትን አላማ የሚያሳካ አልነበረም፡፡
በተመሳሳይ ኢቲቪ (ኢብኮ) ቅዳሜ ጥር 16/2007 ዓ.ም ጠዋት ማታ ከ2 ሰዓት ዜና በኋላ የሚቀርብ ቃለ መጠይቅ ነው ብሎ ዮናታን ጋር ሰፊ ቃለ መጠይቅ አድርጎ ነበር፡፡ እሱም ቢሆን ሳያስተላልፈው ቀርቷል፡፡ ከዚህ ይልቅ በአንድ ወቅት የህዝብ ግንኙነቱ ከሌላ ጋዜጣ ጋር ያደረገውን ቃለ መጠይቅ መሰረት በማድረግ (አብዛኛዎቹ ጋዜጣው ላይም የሉም) ‹‹ሰማያዊ ፓርቲ ህዝቡ የምርጫ ካርድ እንዳይወስድ እየቀሰቀሰ ነው፣ ምርጫውን የሚጠቀምበት አመፅ ለማንሳት ነው....›› የመሳሰሉ ክሶችን አቅርቧል፡፡
ፋና እና ኢቲቪ (ኢብኮ) ከሁለቱ አመራሮች ጋር ያደረጉትን ቃለ መጠይቅ አግኝቼ እንዳዳመጥኩት ሁለቱም ‹‹ሚዲያዎች›› ያቀረቧቸው ጥያቄዎች ተመሳሳይ ናቸው፡፡ ከጥያቄዎች መካከል አብዛኛዎቹ ‹‹ሰማያዊ ምርጫውን የሚፈልገው አመፅ ለማስነሳት ነው፣ የቀለም አብዮት ማስነሳት ትፈልጋላችሁ፣ ለምርጫ ቦርድ እውቅና አትሰጡም፣ ምርጫው ሰላማዊ እንዲሆን አትፈልጉም....›› የሚሉ ለኢህአዴግና ለምርጫ ቦርድ ክስ የሚያመቹ ክፍተቶችን ያስገኛሉ ተብለው የታሰቡ (ምን አልባትም የተቀነባበሩ) ጥያቄዎችን ናቸው፡፡ ሆኖም ሁለቱም አመራሮች የሰጡት ቃለ መጠይቅ ኢህአዴግና ምርጫ ቦርድ በሚፈልጉት መልክ ሆኖ አልተገኘም፡፡ ሰማያዊን በአብዛኛው ህዝብ ዘንድ ያሳውቃል ተብሎ በኢህአዴግ አመራሮች ዘንድ ስለታሰበበትም ይመስላል በሁለቱም ሚዲያዎች እንዳይቀርብ ተደርጓል፡፡
በተለይ ‹‹ሞጋች›› የሚባለው ፕሮግራም አዘጋጅ ኢ/ር ይልቃል ኢህአዴግና ምርጫ ቦርድ ወደሚፈልጉት ክፍፈት እንዳልገባ ሲያውቅ ‹‹ይህ አሁን የሚነግሩን ቀድሞ ስትሉት ከነበረው አቋም ይለያል፣ ተለሳለሳችሁ!›› ሲል ምን ይፈልግ እንደነበር ሳያስበውም ቢሆን ተናግሯል፡፡ ኢንጅነሩ በበኩሉ እሱም ሆነ ፓርቲው የተለየ አቋም እንዳልያዙ ብሩክ ከኢንተርኔት የወሰዳቸው ድምጾች ላይ የተነገሩት ነገሮች ምንም አይነት ስህተት እንደሌለባቸው ደግሞ ያስረግጣል፡፡ አሁንም ብሩክ ሌላ ድምጽ አሰምቶ ሰማያዊን ‹‹ህገ ወጥ›› ሊያደርግ ይሞክራል፡፡ ኢንጅነሩ ‹‹ምንም ስህተት የለበትም›› ብሎ ዳግመኛ ያስረግጣል፡፡ አቶ ብሩክ በኢህአዴግና በምርጫ ቦርድ በኩል ሰማያዊን ‹‹ህገ ወጥ›› የሚያሰኝ ክፍተት ለማግኘት ‹‹አገዛዝ ፈቅዶ መብት አይሰጥም›› የተባለበትን ድምጽ ሳይቀር ህገ ወጥ አድርጎ ለማቅረብ ሞክሯል፡፡ ‹‹ምርጫ ቦርድን ትዘልፋላችሁ፣ ስብሰባዎችን ረግጣችሁ ትወጣላችሁ›› ይላል ብሩክ፤ ኢንጅነር ይልቃል በበኩሉ ‹‹አሁንም የሚሳሳት ከሆነ ደግመን ደጋግመን አቋርጠን እንወጣለን›› ብሎ አቋማቸውን ያስረግጣል፡፡
በአጠቃላይ ሁለቱም ሚዲያዎች ከሰማያዊ አመራሮች ጋር ያደረጓቸው ቃለ መጠይቆች ላይ የተነሱ ጥያቄዎች ሰማያዊን ለመክሰስ ቀዳዳ የተፈለጉባቸው ይመስላሉ፡፡ ሆኖም አመራሮቹ ለክስ የሚመቹ ነገሮች ይልቅ ፓርቲውን የሚያስተዋውቁ መልሶችን በመስጠታቸው ጥያቄዎቹን ላወጧቸው የፓርቲ አመራሮች ኪሳራ እንደሆነ ገብቷዋልና እንዳይቀርቡ ተደርገዋል፡፡ የሁለቱ ሚዲያዎች ሆን ተብለው የተቀነባበሩ የሚመስሉ ጥያቄዎች፣ እንዲሁም ቃለ መጠይቁ ፓርቲውን መክሰስ ለሚፈልጉ አካላት የማይጠቅም በመሆኑ እንዳይተላለፍ መደረጉ አራቱ ተቋማት በጋራ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ላይ የከፈቱትን ዘመቻ የሚያሳይ ነው፡፡
ሁለቱም ሚዲያዎች ከሰማያዊ አመራሮች ጋር ያደረጉት ቃለ መጠይቅ ገዥውን ፓርቲና ምርጫ ቦርድን እንዳያጋልጥ ተብሎ ባይቀርብም ሁለቱም ለኢሳት እንደደረሰ ታውቋል፡፡ ከገዥው ፓርቲና ከምርጫ ቦርድ ጋር ባበሩት ሁለቱ ‹‹ሚዲያዎች›› ለህዝብ እንዳይደርስ የታፈነው ድምጽ በኢሳት በኩል ለህዝብ እንደሚደርስ ይጠበቃልና ኢሳት ላይ ተከታትሎ ፍርድ መስጠት ይቻላል፡፡

Source: Negere ethiopia

The end of TPLF (EPRDF) seems nearer than ever

by Zekarias Ezra
After having watched what has befallen on the innocent and peaceful marchers in Addis streets on January 25, 2015, it would only be the cynical or the sycophantic who would deny the fact that Ethiopia is on the verge of witnessing a repeat of 2005 atrocities. The brutality we witnessed is but a function of the criminal conduct of perhaps the most callous and cowardly regime in the history of the nation.The brutality, the TPLF’s mouth piece tried to justify
It is worth reiterating that TPLF’s corrupt and dangerous ways are bringing the country to the brink. The brutality, the TPLF’s mouth piece tried to justify, is disgusting. The list of the regime’s atrocities is too many to enumerate but no doubt just keeps expanding. Consider the unjust imprisonment of Reyoot, Eskinder, Temesegen and many gallant sons and daughters of Ethiopia.
Mark this prophetic word. The Lord has seen it all soon, very soon, He will repay the just due to each and every one who was involved in the shading of innocent blood. In fact, the January 25, 2015 brutality, heralds the pathetic end of TPLF regime. History is replete with examples of regimes that in the end unceremoniously fell and crushed as a direct result of their brutal treatment of their fellow humans.
For over 23 years, we are living under the total subjugation of TPLF and their associates. Oh, yes, they talk of democracy, economic development, roads, and infrastructure and so on while the average Ethiopian (perhaps 99% of the population) is sinking deeper in the pit of despair. Even in the face of hard evidence, TPLF has refused to change course. I guess, since they have socked deep in the pool of innocent blood, they must have decided ‘going back is as good as proceeding’, and chose to keep marching and in that shows that they are incapable of self-redemption.
Once again, TPLF has clearly shown its single-minded determination and obsession to hang on power in perpetuity. The desperation to hang on power has taken the form of a multi-pronged attack on many fronts: on the media, on the civic society, on political parties and activists. This attack is aided by the divide-and-rule strategy (ethnic based politics) and these days by the corrupt and immoral use of the country’s resources in the promotion of a perverse personal ambition.
The pertinent question we should ask ourselves at this critical moment is this: how can we effectively respond to despotic bunches that have shown they have no qualms whatsoever to resorting to the most shameful of tactics in the pursuit of their selfish aims? History has taught us that there are options available to us in our desire to rid ourselves of profligate and shameful tyrants such as the TPLF.
The lesson is that no dictator should be allowed to hold a nation to ransom without a purposeful challenge by the people. The recent past regimes’ sad and pathetic fall is but a testament to this truth. So, Ethiopians of all walks of life should come out in a concerted peaceful effort to once and for all confront TPLF and its associates and take back their country.

Monday, January 26, 2015

UK diplomats clash over Andargachew Tsige,

Leaked emails revealed British officials’ frustration at political inaction

Daily Mail [UK]

UK diplomats clash over Briton on death row in Ethiopia: Officials’ fury after Foreign Secretary claims he couldn’t ‘find time’ to help father-of-three facing execution

  • Andargachew Tsege was snatched by officials at Yemen airport last June
  • The 59-year-old was transferred to Ethiopia where he is thought to remain
  • Father-of-three moved to London in 1979 from native African country
  • He was dubbed ‘Ethiopian Mandela’ after exposing government corruption
  • Leaked emails revealed British officials’ frustration at political inaction
  • Philip Hammond said he could not ‘find time’ for phone call on issue 
An explosive row has erupted between diplomats and Ministers over their reluctance to help a British man on death row in Ethiopia.
A series of extraordinary emails, obtained by The Mail on Sunday, reveal officials’ increasing frustration at political inaction over Andargachew Tsege.
Tsege, 59, a father-of-three from London, was snatched at an airport in Yemen last June and illegally rendered to Ethiopia. There are concerns he may have been tortured.
Yet Foreign Secretary Philip Hammond said he could not ‘find time’ for a phone call to raise the issue and did not want to send a ‘negative’ letter.
In one email, an exasperated official asks: ‘Don’t we need to do more than give them a stern talking to?’
Tsege, who has lived in the UK since 1979, has been called Ethiopia’s Nelson Mandela. Tsege fell out with his university friend ex-Prime Minister Meles Zenawi, after he exposed government corruption and helped establish a pro-democracy party.
In 2009, he was sentenced to death in his absence for allegedly plotting a coup and planning to kill Ethiopian officials – claims he denies.
He was abducted on June 23 while en route to Eritrea, emerging two weeks later in Ethiopia, where he has since been paraded on TV. It is not known where he is being held.
The diplomatic exchanges disclose how officials were dismayed when British Ministers rejected requests to raise the case with Ethiopia.
‘I feel so shocked and let down,’ said Tsege’s wife Yemi Hailemariam. ‘I thought Britain was a nation driven by fairness but it seems my husband’s life is simply not valued.’
The series of emails begins on July 1, with Foreign Office officials confirming his capture: ‘His detention in Yemen is significant news, and could get complicated for the UK.’
Diplomats noted that neither Yemen nor Ethiopia informed Britain about the rendition of its citizen. ‘It feels a bit like I’m throwing the kitchen sink at the Yemenis but I want them to think twice before they do this again,’ wrote one senior figure at the British Embassy in Addis Ababa.
He also noted that a prominent Ethiopian minister had given assurances over Tsege’s treatment –‘but I wouldn’t take them with complete confidence’.
Ethiopia has claimed Tsege tried to recruit other Britons to become involved in terrorism. But the regime has used anti-terror laws to jail journalists and silence political rivals, and UK officials had not seen credible evidence.
andafOne diplomatic cable says: ‘All we have seen are a few pictures of him standing in an Eritrean village – hardly proof that he was engaged in terrorist training.’
Three weeks after Tsege’s kidnap, the Foreign Office’s Africa director wrote that Ministers ‘have so far shied away from talking about consequences… their tone has been relatively comfortable’.
On July 21, Hammond’s office was still reluctant to talk to his Ethiopian counterpart on the phone.
‘I don’t think we are going to be able to find time for that at the moment,’ wrote his private secretary. He also turned down sending a ‘negative’ letter, asking for it to be rewritten ‘setting out areas of co-operation. It can end with a paragraph on the Tsege case.’
Despite concerns over Ethiopia’s human rights record, the nation receives £376 million a year in UK aid. One farmer there is suing Britain, claiming the money was used to usurp him from his land.
Hammond is believed to have finally called his counterpart at the end of July, one month after the kidnap. It is understood he focused on requesting consular access rather than condemning the capture.
Reprieve, which campaigns against the death penalty said: ‘These shocking emails show the Foreign Secretary appears to have blocked any meaningful action that could potentially bring this British father home to his family, unharmed.’
The Foreign Office said they were ‘deeply concerned’ by Tsege’s detention and were lobbying for further consular access as well as seeking confirmation the death penalty would not be carried out.
source: soderetimes

የስርዓቱን አረመኔያዊ እርምጃ እናወግዛለን!

ከ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር የተሰጠ መግለጫ
የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር አብሮ ስለመስራትና ሌሎቹም ትብብሩን እንዲቀላቀሉ በየጊዜው የሚወተውተው አገራችን በዚህ ዘመን በማይመጥን አምባገነንና የጭካኔ ስርዓት ውስጥ የምትገኝ መሆኑን በመረዳቱ ነው፡፡ ይህ የህወሓት/ኢህአዴግ አምባገነንና ጨካኝ ስርዓት ህዳሩ 27/28 2007 ዓ.ም የአዳር ሰላማዊ ሰልፍ ላይ በወጡት አመራሮቻችን፣ አባላቶቻችን፣ ደጋፊዎቻችንና በየጎዳናው የተገኙት ንፁሃን ላይ ከፍተኛ ድብደባና የጅምላ እስር በመፈፀም ስርዓቱን ለመታገል የተነሳነበትን አላማ ትክክለኝነት አረጋግጦልናል፡፡
በዛሬው ዕለትም ገዥው ፓርቲ በፓርቲያቸው የውስጥ ጉዳይ ገብቶ የሚፈፅመውን ደባ፣ ምርጫ ቦርድንና የህዝብ ሚዲያን ተጠቅሞ ፓርቲውን ለመከፋፈልና አሳንሶ ለማሳየት የሚያደርገውን እኩይ ተግባር በመቃወም ሰልፍ የወጡ የአንድነት አመራሮች፣ አባላት፣ ደጋፊዎችና የፓርቲው ጽ/ቤት ፊት ለፊት የሚገኘው ቤተ ክርስትያን አካባቢ የነበሩ አዛውንት ምዕመናንን ሳይቀር በመደብደብ ጭካኔውን ዳግመኛ አሳይቶናል፡፡ ፖሊስ በትዕዛዝ በአንድነት አባላት ላይ ከፍተኛ የጭካኔ እርምጃ ወስዷል፡፡ አብዛኛዎቹንም በጅምላ አስሯል፡፡
ስርዓቱ በእነዚህ ሰላማዊ ዜጎች ላይ አሁንም የጭካኔ እርምጃውን መድገሙ ስልጣኑን የማጣት ከፍተኛ ስጋት ውስጥ እንዳለ እና ከይስሙላ ያለፈ ለሰላማዊ ትግሉ ዝግጁ አለመሆኑን የሚያሳይ ነው፡፡ ትብብራችን የስርዓቱን ጨካኝነት እያወቁም ቢሆን በሰላማዊ መንገድ ጥያቄያቸውን ለማቅረብ በስርዓቱ የማይከበረውን ህገ መንግስታዊ መርህ ተከትለው ሰልፍ ለወጡ ቆራጥ የአንድነት አመራሮች፣ አባላትና ደጋፊዎች አድናቆቱን መግለጽ ይወዳል፡፡ መስዋዕትነታችሁ ለነገ ድላችን ስንቅ በመሆኑ ይበልጡን ተጠናክራችሁ በጋራ ትግላችን እንደምናጠናክርም እምነታችን ነው፡፡
በተቃራኒው ገዥው ፓርቲ ህግ የማክበርና የማስከበር ሚናውን ረስቶ ፖሊስ፣ ደህንነትንና ሌሎች ተቋማትን ለራሱ ስልጣን ማስጠበቂያ በማዋል በአንድነት አመራሮች፣ አባላት፣ ደጋፊዎች ላይ የፈፀመውን ለዘመኑ የማይመጥንና በሰላማዊ መንገድ መብታቸውን ለጠየቁት ኢትዮጵያውያንም የማይገባ የጭካኔ እርምጃ በጥብቅ እናወግዛለን፡፡
ኢትዮጵያውያንን የማስተዳደር አቅምና ሞራል ያጣው ገዥው ፓርቲ የዜጎችን ጥያቄ በኃይል ማዳፈን የማይቻል መሆኑንና አገራችን ወደባሰ ችግር እንደሚከታት ተረድቶ ከዚህ የጭካኔ እርምጃው እንዲቆጠብ፣ እርምጃውን የወሰዱትን አካላት በህግ ተጠያቂ እንዲሆኑና የታሰሩትን በአስቸኳይ እንዲፈታ እናሳስባለን፡፡ ፖሊስ፣ ደህንነት፣ መከላከያና ሌሎች ተቋማት ገዥው ፓርቲ አላፊ መሆኑን በመገንዘብና ከገዥው ፓርቲ ታዛዥነት በመውጣት ወገኖቻቸሁ ላይ እንዲህ አይነት የጭካኔና አሳፋሪ እርምጃ ከመውሰድ ተቆጥባችሁ ከህዝብ ጎን እንድትቆሙ ጥሪያችን እናቀርባለን፡፡
ያለ መስዋዕትነት ድል የለም!
ጥር 17/2007 ዓ.ም
አዲስ አበባ

ጥቁር ሽብር …በኢትዮጵያ ምድር! (ዳዊት ከበደ ወየሳ እንደዘገበው)



(ኢ.ኤም.ኤፍ) በኢትዮጵያ ውስጥ በመንግስት ድጋፍ የሚደረገው የአሸባሪነት ተግባር እንደቀጠለ ነው። በከተሞች አካባቢ በህግ ሽፋን ዜጎች በአሸባሪነት ተፈርጀው ይታሰራሉ። ወደ ገጠር ስንሄድ ደግሞ፤ ኢትዮጵያውያን ያለምንም ጥያቄ በጠራራ ጸሃይ ተገድለው፤ ለአስከሬናቸው እንኳን ክብር ሳይሰጥ በአደባባይ ህዝብ እንዲያያቸው እና እንዲሸማቀቅ ይደረጋል። ይህ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ እጅግ ዘግናኝ የሆነ ጥቁር ሽብር እየተከናወነ ያለው፤ በዜጎች ላይ ነው። በፍርድ ቤት የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው ሳይሆን፤ የኢህአዴግ ደጋፊዎች ነን በሚሉ ሰዎች ድጋፍ የሚከናወን ነው - እንዲህ ያለው ግድያ።
አብዛኛው ግድያ ከመፈጸሙ በፊት ዜጎች ተደብድበው እና ተሰቃይተው ነው - የሚሞቱት። ለምሳሌ በዚህ ፎቶ ላይ የሚታየው ከተማ ውበቱ የተባለው ሰው ኢህአዴግን በመቃወሙ ነው የተገደለው። ሆኖም የታጠቀ ለማስመሰል ከገደሉት በኋላ ጠመንጃ እንዲያነግት ተደርጓል። ጠመንጃውም ሆነ አብሮት ያለው ዝናር ወይም ቦንብ ግን የከተማ ውበቱ ሳይሆን የራሳቸው የወያኔ ሰዎች ንብረት ነው። እንዲህ አይነቱ የቦንብ እና የባትሪ መያዣ በራሳቸው በወያኔ ሰዎች በእጅ እየተሰፋ የሚዘጋጅ፤ ሲሆን በፎቶው ላይ በሟች ከተማ ውበቱ ላይ ያንጠለጠሉት መሳሪያ እና የትጥቅ መያዣም የህወሃት ሰዎች መገልገያዎች ናቸው።
ሟች ከተማ ውበቱን ከነጓደኛው ከገደሉ በኋላ በዚህ አይነት የከተማው ህዝብ እንዲያያቸው ሲደረግ፤ ሟቾቹ ሽፍታዎች መሆናቸው ነው - ለህዝቡ የተነገረው። ከመሞታቸውም በፊት የታሰረው እግራቸው ከሞቱ በኋላም እንኳን አልተፈታም። አንድ ሰው ሽፍታ ከሆነ ሁለት እግሩን አስሮ አይዋጋም፤ በፎቶው ላይ በግልጽ እንደሚታየው ግን ከተማ ውበቱ እግሩ ታስሯል። ይህ የሚያሳየው ...ከመገደሉ በፊት ታስሮ ሲሰቃይ እንደነበረ ነው።
በኢትዮጵያ ህገ መንግስት የሰብ አዊ መብት አያያዝ የተደነገገ ቢሆንም፤ በየእለቱ በኢህአዴግ ሰዎች በግልጽ ይጣሳል። በኢትዮጵያ ወንጀለኛ መቅጫ ህግ መሰረት፤ መግደል ብቻ ሳይሆን አስከሬንን አለማክበር ጭምር፤ አስከሬኑን አለማክበር ብቻም ሳይሆን አንድ ሰው ከሞተ በኋላ ራሱን መከላከል በማይችልበት ሁኔታ የሟችን ስም ማጥፋት ያስቀጣል። እየተደረገ ያለው ግን ከዚህ በተቃራኒ ነው።
የሟቾቹ አስከሬን መሬት ለመሬት እየተጎተተ ለህዝብ እንዲታይ ተደርጓል። ከሞቱም በኋላ... ያለሃጢያታቸው ስም ሰጥተው "ሽፍቶች ናቸው" ብለዋቸዋል። በነገራችን ላይ... ይህ ሁሉ የሆነው ከጥቂት ሳምንታት በፊት በሸዋ ክፍለ ሃገር በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ነው። ቦታው ሰላሌ ውስጥ፣ ደራ አውራጃ፤ ጎሮ መስቀላ ከተማ ውስጥ ነው። ይህ አይነቱ በመግስት ድጋፍ የሚካሄድ ጥቁር ሽብር አዲስ ነገር አይደለም። ሆኖም “ሰልጥነናል፤ በኢትዮጵያ ውስጥ ሰላም እና ፍትህ ነግሷል” ብለው ለሚመጻደቁ የኢህአዴግ ደጋፊዎች ጭምር ይህንን ሃቅ እንዲያውቁት ማድረግ ያስፈልጋል።
እዚህ ላይ አንድ ነገር መጨመር ያስፈልጋል። እነዚህ ሰዎች በኢህአዴግ አስተዳደር የሚደረገውን በደል ስለተቃወሙ የተገደሉ ናቸው። ነገር ግን ሰው ሽፍታም ቢሆን፤ በውትድርና ላይ የተሰማራ ታጣቂም ቢሆን፤ የገደለም ቢሆን በህግ አግባብ ይዳኛል እንጂ፤ በአደባባይ ተደብድቦ አይገደልም። ስልጣኔም ቢሆን ሊለካ የሚገባው በፎቅ እና በመንገድ ብዛት ብቻ ሳይሆን ሰብአዊ ክብርን በመጠበቅ ጭምር ነው። ሰላማዊ ዜጋን መግደል ጀግና አያስብልም፤ በአጠቃላይ ህግን አለማክበር መሰልጠን ሊሆን አይችልም። መንገድ እና ፎቅ በመሆኑም ሌላው ኢትዮጵያዊ እንዲያውቀው ብቻ ሳይሆን፤ በኢትዮጵያ የሚገኙ የመንግስት ባለስልጣናት ጭምር ይህን ጉዳይ እንዲመለከቱት ማድረግ ያስፈልጋል። ምንም ማድረግ ባይችሉ እንኳን ይህን መልእክት Share በማድረግ ወንጀለኞችን ይቃወሙ፤ ሙታንንም ይታደጉ።

Saturday, January 24, 2015

Ethiopia: The Invention of Ethnic Politics

by Messay Kebede
Take a random group of Ethiopians as you find them in any public place. You will never hear them defining themselves by a single characteristic. If you ask one of them how a person is defined, he/she will say that a person is defined by age, gender, class, social role, religion, culture, ethnic background, etc. This same person is also Ethiopian, African, and human. This means that, outside a political realm, individuals see their personality as a heterogeneous unity, as the interactions, interpenetrations of multiple identities yielding a unified person, like different notes compose a musical piece. This heterogeneous self is the reality of all individuals, how they grasp their essence and existence. Be it noted that nothing is distinct or dominant in the claimed unity; rather, all the factors interpenetrate and constitute a changing and complex sense of oneself.Ethiopia, The Invention of Ethnic Politics
Let us follow these individuals in their place of work, worship, or hangouts. A slight change occurs: though they remain the same individuals, they alternatively assume distinct, dominant features. In their work place, they are teachers, soldiers, security officers, judges, etc.; in their worship place, they are Orthodox Christians, Muslims, Protestants, etc.; in their hangouts, they are friends or mates. And when they return home, they are fathers, mothers, brothers, sisters, etc. In all these different places, one feature temporarily dominates all the rest.
Now let us go to a political meeting. Here profession and home personality subside into the background. Individuals are essentially labelled by their class, ethnic group, religion or gender, depending on the ideology of the group organizing the meeting. However, one difference springs up in the case of a meeting supporting an extremist agenda: not only are the leaders of the political meeting asking participants to subordinate all their person to one determination by which they demarcate themselves, but they also urge them to use the demarcation to oppose and exclude all those who do not belong to the same ethnic group, religion, or class. The intention is to obtain a high-powered mobilization by overvaluing one determination to the point of stirring up deep emotional forces, such as fear, resentment, and hatred, or superiority and domination.
The result of this one-sided conditioning is that individuals completely identify themselves with the overemphasized feature. Politicians promote this exclusory determination for two essential reasons. 1. It gives them complete control over the person: once they have induced a sectarian identity, they are in possession of a tool able to trigger at will all sorts of emotional responses from their followers. Evidently, the political elite cannot have absolute control over individuals if they retain many allegiances that involve them in different social milieus and entail different modes of association and behavior. 2. The overemphasized identity posits the exclusion of all who are not of the same religion, ethnic group, or class. This ordering crowns the excluders as the only legitimate representatives of the groups shaped by the segregating identities and, most importantly, repudiates all competing elites on the ground that they do not partake of the same identities.
A characteristic example of exclusion is the overdetermination of class in the ideology of Marxism-Leninism, which Ethiopian educated elites adopted in the 60s and 70s. As many of you remember, everything was then subordinated to class belonging and everything was analyzed from the perspective of class interests. The outcome was a politics of hatred against feudal and bourgeois classes and against all those who refused Marxism for one reason or another. It enabled the mobilization of peasants, workers and self-righteous students and intellectuals, the very ones who claimed to have committed class-suicide. Most of all, it promoted power-hungry elites to the rank of political and ideological leadership on the strength of their lofty commitment to justice and freedom for the masses. However, disgruntled and ambitious members of the Ethiopian armed forces came out with a similar commitment, the outcome of which was the formation of the Derg. We know the rest, especially how the Derg turned the ideology of exclusion of students and intellectuals against themselves and assumed the sole leadership of the revolution.
Weakened by the lack of internal support, the Derg was defeated by another politics of exclusion, this time based on ethnicity. Ethnic politics has its roots in the Marxist-Leninist ideology: like the latter, it is a politics of polarization (otherwise known as dialectics) aiming at destroying those perceived as opponents. This common inspiration facilitated the rise of ethnic ideology because the priority given to class by Marxism-Leninism had undermined national cohesion by presenting the imperial regime and the Derg as the dominance of the Amhara ethnic elite. Very early, those who created the TPLF understood that class exclusion, as advocated by the Marxist ideology, was a deadlock for them in that they would never achieve prominence on the national scene so long as the Amhara supremacy was still in place. To undermine that dominance, they needed a sectarian ideolgy not only for themselves but also for all non-Amhara Ethiopians: only in a country fragmented along ethnic politics could an elite claiming to represent a minority group hope to conquer national prominence.
With the help of the Stalinist version of Marxism, the founders of the TPLF reworked their socialist commitment in such a way that polarization moved from class to ethnicity. As a result, ethnic groups were baptized dominated nations, with the consequence that they gained the right to secede from Ethiopia if they so wish. With ethnicity, the leaders of the TPLF had thus created an exclusive entitlement to represent the Tigrean people, since unlike class or religion, the ethnic criterion excludes non-Tigrean from power competition. In addition, the fragmentation of Ethiopia gave them a hegemonic position as the only group commanding a viable armed force following the dissolution of the national army. To crown it all, the portrayal of the Amhara as the sole culprit for Tigrean marginalization and the so-called “ferocious colonial” conquest and mistreat of the Oromo and Southern peoples became the dominant discourse of ethnic federalism. The purpose of this exaggerated and one-sided portrayal is to harness powerful sentiments of resentment and hatred to the politics of exclusion whose sole goal is the empowerment of a Tigrean elite.
Now contrast identity politics with the democratic ideal. Obviously, of all the forms of mobilization, the one that brings into play what individuals have in common rather than what separates them is none other than the democratic principle. It is inspired by the politics of human rights and expressly states that all individuals, regardless of age, gender, class, ethnicity, religion, etc., have equal rights. This form of mobilization comes close to the reality of the human person as a unity of heterogeneous commitments and is eminently refractory to the politics of exclusion. Its essence is to allow individuals to form free associations in accordance with their heterogeneous and varying interests and preoccupations.
To highlight the difference, take an Oromo for instance: besides being Oromo, he/she belongs to a class to which Amara and Tigreans belong as well; he/she is Christian or Muslim like Amhara and Gurage are Christian or Muslim; he/she is Ethiopian, then African, just like any other ethnic groups in Ethiopia. For an approach promoting human rights, the various identities of a person, far from being mutually exclusive, become complementary, thereby actualizing the reality of the human person as a unity of diversity.
Not so for ethnic politics: it reduces the human to one dimensionality and so is repressive, being but the manner people are shaped to empower a sectarian elite. It results in a closed society whose irony is that it must revive the diversity that it refuses in the name of ethnic purity in order to evolve into a democratic society. Indeed, in closing on itself, the ethnic community cannot but take note of its own internal divisions promoted by different class interests, diverse religious commitments, unequal regional and local statuses, etc. The way this diversity is recognized, better still allowed freedom of expression and organization decides its democratic future.
If diversity is a requirement of democratic organization, why then reject it in the greater union only to reestablish it in a smaller unit? Why not struggle here and now to organize the already given diversity into a democratic society? All the more reason for opting for the great union is that the postponement of democracy in the name of ethnicity could have the adverse effect of consecrating the model of a uniform society, which constitutes the stuff of all one-party systems, presidents for life, fundamentalist states, in short of dictatorial regimes. What political systems pursuing the socialist ideology, identifying state and religion, or enforcing ethnic hegemony or purity, have in common is the practice of exclusion and the attendant totalitarian rule. To say so is to understand that polarizing politics, whatever its claim, is never about democracy. It is about empowering elites whose exclusiveness requires nothing short of totalitarian rule.
The belief that identity politics is the path to democracy ignores at its own perils the lessons of its application in Ethiopia. Not only are other ethnic groups suffering under the yoke of the hegemony of one sectarian elite claiming to represent the interests of an ethnic group, but also those who are supposed to be represented are made powerless against their own representatives. Indeed, to politically challenge the Tigrean ruling elite, Tigreans need to associate with other ethnic groups and they cannot do so without going against identity politics and establishing associations with other people based on class, professional, religious, etc., interests. But in so doing, they are certain to provoke the repressive power of the elite representing them, which power is no longer dependent on Tigray because it controls the national state of Ethiopia. In sum, all those who expect democracy through the ethnic path should pause for one moment and ponder over the saying: “የቆጡን አወርድ ብላ የብብቷን ጣለች.”

Friday, January 23, 2015

የመኢአድ ም/ፕሬዝደንት ከፍተኛ ድብደባ እንደተፈፀመባቸው ፓርቲው ገለፀ


የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት (መኢአድ) የፓርቲያቸው ምክትል ፕሬዝደንት እና የሰሜን ቀጠና ኃላፊ የሆኑት አቶ ዘመነ ምህረት እጅግ ዘግናኝ ድብደባ ደርሶባቸው ሲል ፓርቲው ጥር 15/2007 ዓ.ም በሰጠው መግለጫ አስታወቀ፡፡ አቶ ዘመነ የመኢአድን ጠቅላላ ጉባኤ አድርገው ወደ መኖሪያቸው ጎንደር ከተማ ከተመለሱ በኋላ ከፍተኛ የደህንነት ክትትልና ጫና ይደረግባቸው እንደነበር ለፓርቲያቸው አሳውቀው ነበር ያለው ፓርቲው በ10/05/2007 ዓ.ም ጎንደር ከሚገኘው መኖሪያው ቤታቸው ከባቤታቸውና ከህጻን ልጃቸው ፊት የፖሊስ ልብስ በለበሱ አካላት ከፍተኛ ደብደባ ተፈጽሞባቸው ወዳልታወቀ ቦታ መወሰዳቸውን ግልጾአል፡፡ በአሁኑ ወቅት የፓርቲው አባላት ባደረጉት ክትትል አቶ ዘመነ አዘዞ የሚገኘው የመከላከያ ካምፕ ውስጥ እንደሚኙ አረጋግጠናል ያለው መግለጫው የሰው ልጅ ላይ ይፈጸማል ተብሎ የማይገመት ከፍተኛ ስቃይና ሰቆቃ ደርሶባቸዋል ብሏል፡፡

ከአቶ ዘመነ በተጨማሪ ጠቅላላ ጉባኤውን ተሳትፈው የተመለሱት የፓርቲው የማህበራዊ ጉዳይ ኃላፊ አቶ እያሱ ሁሴን 3 አመት ተፈርዶባቸው እስር ቤት እንደሚገኙ፣ አቶ ተስፋዬ ታሪኩ፣ መ/አ ጌታቸው መኮንን፣ አቶ ጥላሁን አድማሴ የተባሉትን ጨምሮ ሌሎችም የፓርቲው አመራሮች ለእስር መዳረጋቸውን ያወሳው መግለጫው በአመራርና አባላቶቻቸው ላይ የሚደረገው እስር መኢአድ ምርጫውን ተጠቅሞ በገዥው ፓርቲ ላይ ጫና ማሳደር ስለሚችል እንደሆነ ተገልጾአል፡፡
በሌላ በኩል በአባላቶቻቸው ላይ በሚደርሰው በደልና ጫና ባሻገር ምርጫ ቦርድ ፓርቲውን ከምርጫ 2007 እንዳይሳተፍ የኢህአዴግ ቀኝ እጅ ሆኖ በመስራት ላይ እንዳለ ያወሳው መግለጫው ፓርቲው በምርጫው እንዳይሳተፍ ከተደረገ ሰላማዊ ትግሉን አጠናክሮ ይቀጥላል ብሏል፡፡ ምርጫ ቦርድና ኢህአዴግ በፓርቲው ላይ የሚፈጽመውን በደል ተከትሎ ፓርቲው በሚደርገው ትግልም ህዝቡ ከጎኑ እንዲቆም ጥሪ አቅርቧል፡፡

ኢትዮጵያ የማን ነች?

“ኢትዮጵያ የማን አገር ነች” የሚል ጥያቄ ከዚህም ከዚያም እየተሰማ ነው። ህወሃቶች ከፈጠሯቸው ቀውሶች መካከል አንዱ ይሄው ነው። ዜጎች የአገር አልባነት ስሜት ውስጥ ገብተው የገዛ አገራቸውን “የማን ነች” ብለው እንዲጠይቁ መገደዳቸው።
ለኢትዮጵያዊያኑ ኢትዮጵያ አገራቸው እየሆነችላቸው አይደለም። ኢትዮጵያዊ መሆን ወንጀል እስኪመስል ድረስ በዜጎች ላይ ግፍ እየተፈፀመ ነው። የሚፈፀመው የግፍ ዓይነት ወሰን የለውም። ግማሹ በጠራራ ፀሃይ ደሙ እንዲፈስ ይደረጋል። ሌላው ለቁም ስቃይ ወደ ወይኒ ይጋዛል። ቀሪውም እትብቱ የተቀበረበትን አገር ትቶ ለመሰደድ ይገደዳል። በአገሪቷ ውስጥ የሚፈፀመውን ወሰን አልባ በደል የተመለከቱ ኢትዮጵያን ከውዳቂ መንግስታት ተራ መድበዋታል። በኢትዮጵያችን የዜጎችን መብት አስከብሮ ለመምራት ብቃት ያለው መንግስት ባለመኖሩ እጣ ፈንታችን እንዲህ ከውዳቂ አገራት ተርታ መግባት ሁኗል።
ኢትዮጵያን ለመምራት ብቃት ያለው መንግስት ቢኖር ኑሮ ለረዥም ዘመን በሰላም ተጎራብተው ይኖሩ በነበሩ ህዝቦች መካከል ግጭት ተፈጠረ መባልን ባልሰማን ነበር።ህወሃት አገሪቷን ከተቆጣጠረ ዘመን ጀምሮ ሆን ተብሎ በሚፈጠር ግጭት ብዙ ደም ፈሷል። አማራው ከኦሮሞው፤ ትግሬው ከአማራው እና ከአፋሩ፤ ሶማሌው ከኦሮሞ፤ኦሮሞው ከጉጂው፤ ኑዌር ከአኙዋክ፤ ዲዚ ከሱርማ፤ ሌሎችም ብዙ ግጭቶች በየቀየው ተፈጥረው አይተናል። የብዙ ዜጎችም ህይወት ተቀጥፏል። ይሄ ሁሉ ደም መፋሰስ የሚከሰተው ህወሃት ከህዝብ ፈቃድ ያልሆነ እና ከህዝቡ የተለየ በመሆኑ ነው።
ህወሃቶች ከህዝብ የተለዩ ብቻ ሳይሆኑ የህዝብ ጠላት መሆንን የመረጡ ብድኖች ስለመሆናቸው ብዙ ማስረጃዎችን ማቅረብ ይቻላል። ህወሃቶች “አማራና ተፈጥሮ” የትግራይ ህዝብ ጠላቶች ናቸው ብለው መፃፋቸው እና ማስተማራቸው የህዝብ ጠላት መሆንን ስለመምረጣቸው ቋሚ ምስክር ነው። ህወሃቶች በስልጣን የሚያቆየን በህዝቦች መካከል የሚፈጠረው አለመተማመንና የጠላትነት ስሜት ብቻ ነው ብለው ከልባቸው ያምናሉ። በህዝቦች መካከል የሚፈጠረው አብሮነት፤ አብሮነቱን ለማዘመን የሚረዳ መተማመን፤ ይሄም የሚወልደው አንድነትና ህብረት በህወሃት ዘንድ የሚወደድ ነገር አይደለም። በህወሃት ዘንድ የሚወደደው በህዝብ መካከል የሚፈጠረው የአለመተማመን ስሜት ይህም አለመተማመን የሚወልደው ግጭት ነው። ግጭት ተፈጥሮ የንፁህ ደም ሲፈስ በህወሃቶች መንደር ደስታ ይሆናል።በዜጎቹ ግጭት እና ደም መፋሰስ ተደስቶ የሚኖር ቡድን እንደ ህወሃት ዓይነት በየትም አገር ታይቶ አይታወቅም።
ከሰሞኑ በአማራ ክልል ነዋሪዎችና በትግራይ ክልል ነዋሪዎች መካከል ግጭት ተከሰተ መባልን ሰምተናል። ይሄ በጣም አሳፋሪና አሳዛኝ ነገር ነው። ህወሃት ከመፈጠሩ በፊት በሠላም ተጎራብቶ የሚኖር ህዝብ ዛሬ ደም መፋሰስ ደረጃ ወደ ሚያደርሰው ግጭት ተሻግሮ መስማታችን አሳፋሪ ነው። ህወሃቶች ከመቸውም ግዜ በላይ የኢትዮጵያ አንድነት ተጠናክሯል እያሉ ሳይታክቱ በሚያወሩበት በዚህ ግዜ አብሮ ለብዙ ዘመን የኖር ህዝብ ወደ ግጭት የመግባቱ ነገር የህወሃቶች ትሩፋት ሁኖ እናገኘዋለን። ህወሃቶች በዘመናቸው ካተረፉልን ቀውሶች መካከል ሳይጠቀስ የማይታለፈው በህዝቦች መካከል የሚፈጥሩት ግጭት ነው። በህዝቦች መካከል በሚፈጠረው ግጭት ብቻ እድሜያችን ይረዝማል ብለው ማመናቸው ህወሃቶች የገበቡት የክፋት አዘቀት ምን ያክል ጥልቅ እንደሆነ ያሰየናል።
ጥላቻ ለህወሃቶች የመኖሪያቸው ድንኳን ሁኖ አቆይቷቸዋል። ከእነርሱ ያልሆኑት በሙሉ ከጠላትነት በታች ስፍራ የላቸውም። ሁሉንም ጠላት አድርጎ ማየት ደግሞ ከፍርሃት እና በራስ ላይ ዕምነት ከማጣት የሚመነጭ መሆኑ ይታወቃል። አሁን አሁን እነዚህ ቡድኖች ፍራቻቸው ፈሩን ለቆ የራሳቸውን ጥላ የመፍራት ደረጃ ላይ ደርሰዋል። የራሱን ጥላ መፍራት የጀመረ ቡድን ራዕይ ኖሮት በሰከነ መንፈስ አገርን የመሰለ ትልቅ ነገር ለመምራት ብቃት አይኖረውም። ህወሃቶች አስቀድሞ በነበርው የአቅም ማነስ ተግዳሮታቸው ላይ ፍርሃት ታክሎበት አገሪቷን ወደ ከፋ ሁኔታ ሊወስዷት እየሞከሩ ነው።
ለህወሃቶች አገር ማጥፋት ጀግንነት ሁኖ እንደሚቆጠር ድርሳናቶቻቸው ይመሰክራሉ። ለምስሌ “እኛ ከሌለን አገሪቷን እንበትናታለን” የሚለው ሟርት በእያንዳንዱ የጥፋት ቡድኑ አባል ልብ ውስጥ የተፃፈ ሃሳብ ነው። ከዚህ በላይ አገር የሚያጠፋ ሃሳብ የለም።” እኔ ከሞትኩ ሰርዶ አይብቀል” የሚሉ ቡድኖች በአገሪቷ ጫንቃ ላይ ተቀምጠው ስለ ሰላምና እድገት ማውራት ፈፅሞ አይቻልም። ሠላም ማለት የጦርነት አለመኖር ማለት አይደለም፤ ልማትም ሰማይ ጠቀስ ፎቆችን ማቆም ማለት አይደለም። ሠላምም ሆነ ልማት ህወሃቶች ከሚያወሩት የተለየ የአስተሳሰብ ደርዝ ያለው ትልቅ ፅንሰ ሃሳብ ነው። ህወሃቶች ይህን ትልቅ ትርጉም ያለውን ቁም ነገር ለመረዳት አዕምሮአቸው የተከፈተ አይደለም። በክፉ አስተሳሰባቸው ተተብትበተው፤ ከቂምና በቀል ራሳቸውን መለየት አቅቷቸው ራሳቸው ለራሳቸው የገነቧቸውን ህንፃዎች እየቆጠሩ ኢትዮጵያ በልማት እየገሰገሰች ነች ይሉናል። ዕለት ዕለት የንፁህ ሰው ደም እያፈሰሱ ከመቸውም ግዜ በላይ ሠላማችን ተጠብቋል ሲሉም ፈፅሞ አያፍሩም። ይህን ወሬያቸውን እውነት ነው ብለን እንድንቀበል የሚያደርገን አንዳችም እውነት የለም። ህወሃቶች የሃሰት ልጆች በመሆናቸው መዋሸት በእነርሱ ዘንድ የፖለቲካ ጥበብ ነውና በትልቁም በትንሹም ይዋሻሉ።
ለእነዚህ የጥፋት ቡድኖች የልማትንና የሠላምን ምንነት ለማስተማር መሞከር በጭንጫ መሬት ላይ መልካም ዘርን እንደመዝራት ይሆንብናል።የህወሃቶች አዕምሮ በጎ ነገር የማይዘልቅበት ፍፁም ጭንጫ ሁኗል። እነዚህ ቡድኖች ከህዝቡ ሁሉ በላይ ጠቢብ የሆኑ ይመስላቸዋል። እንደ ፈጣሪ ቃል እነርሱ ያሉት ካልሆነ ህዝቡ ሁሉ ቢጠፋ ግድ እስከማይኖራቸው ድረስ በትዕቢት ታውረዋል። ትዕቢተኛ ቡድን አገርንና ህዝብን ያጠፋል እንጂ አያለማም። ደም መፋሰስን ያበዛል እንጂ ሠላምን አያመጣም።የህወሃቶች የስንፍናቸው ብዛት የወለደው ግጭት አብሮ በኖረው ወደፊትም አብሮ መኖር በሚችለው ህዝብ መካከል ደም እያፋሰሰ ነው።በቅርቡ በአማራ እና በትግራይ ክልል ድንበር አካባቢ ተነስቶ የሰው ህይወት ያለፈበትን ግጭት ምሳሌ አድርጎ ማቅረብ ይቻላል።
በአጠቃላይ ህወሃቶች በአገሪቷ ጫንቃ ላይ እስካሉ ድረስ ሠላምም ሆነ ልማት ተብሎ ሊጠራ የሚችል ነገር በኢትዮጵያችን አይኖርም። እነዚህን የጥፋት ልጆች ከቅዥታቸው ነቅተው ከሰው መሃል ሁነው እንደ ሰው ልጅ ያስባሉ ብሎ መጠበቅም ከንቱ ምኞት ነው። ለብዙ ዘመን ከዛሬ ነገ ከቅዥታቸው ነቅተው ሰው ይሆናሉ ብለን ስንመኝ ነበር። የቻሉትን ያክል ዘርፈው በቃኝ ይሉ ይሆናል የሚልም ተስፋ ነበረ። ምኞታችንና ተስፋችን ግን እንዲሁ በከንቱ ውሃ በልቶት ቀርቷል። በጎ ምኞታችንን የሚገዳደሩን ኃይሎች በወንበሩ ተቀምጠው ፈራጅ ሆነው ሳለ፤ ተስፋችንን በሚያመክኑ ቡድኖች እግር ተወርች ታስረን እያየን ዝም ብለን እንኖር ዘንድ ሰው መሆናችን ሊከለክለን ይገባል።አዎን ሰው መሆናችን ብቻ ህወሃቶች የሚፈፅሙትን እኩይ ተግባር ለማስቆም እንድንነሳ ያደርገናልና ሁላችንም አብረን ተነስተን በፍርድ ወንበር የተቀመጡ ክፉዎችን አደብ እናስገዛለን።
ህወሃቶች አገር አጥፊ ኃይሎች እንደሆኑ አብዛኛው ኢትዮጵያዊ የሚስማማበት እውነት ሁኗል። ከዚህ እውነት ለጥቆ የሚያሳስበን ብርቱ ነገር በዚያች አገር እጅግ በጣም ብዙ አደር ባዮች የመፈጠራቸው ነገር ነው።”እኛ ምን እናድርግ ታዘን ነው እንዲህና እንዲያ የምናደርገው “የሚሉ የሂሊና ሙግት የሌለባቸው ዜጎች በዚያች አገር የመብዛታቸው ነገር አሳሳቢ ነው። ሰው ለቁሳቁስ፤ ለሚበላና ለሚጠጣ ኃላፊ ነገር ብሎ የወንድሙን ደም ማፍሰስ ሲጀምር ያን ግዜ አገር መፍረስ ትጀምራለች። በተለይም እንዲህ ዓይነቱ ነውር ድርጊት በህግ አስከባሪው አካል መፈፀም ሲጀምር አንድ አገር እንደ አገር የመቀጠሏ ሁኔታ አደጋ ላይ ይወድቃል። ዛሬ በኢትዮያችን የፍርድ ቤት ወንበሮች በምናምንቴዎች ተይዘዋል፤ የፍትህ መዶሻዎችም በጨካኞችና በሃሰተኛ ልጆች እጅ ወድቀዋል። አገርንና ህዝብን ለመጠበቅ የተሰለፉ ኃይሎች የህዝባቸውን ደም በከንቱ የሚያፈሱ ሁነዋል። የፖሊስ ኃይሉም የዘራፊዎችንና የነፍሰ ገዳዩን ቡድን የሚጠብቅ እንጂ የዜጎችን ሠላም የሚጠብቅ ሊሆን አልቻለም። እነዚህ ኃይሎች ከሂሊናቸው በላይ ለሥጋቸው እንዲገዙ የሚያደርጋቸው ምን እንደሆነ ባናውቅም አደር ባይነታቸው አገርንና ህዝብን በብርቱ እየጎዳ እንደሆነ መካድ አይቻልም።
ታዝዤ የገዛ ወገኔን ገደልኩ የሚል የመከላከያ ኃይል አባል፤ ታዝዤ በሃሰት ማስረጃ ክስ መሰረትኩ የሚል ፖሊስ እና አቃቤ ህግ ፤ታዝዤ በሃሰት ማስረጃ ፈረድኩ የሚል ዳኛ ነገ የሚያስጠይቅ ዘመን ሲመጣ ማምለጫ ምክንያት እንደማይኖረው ሊገነዘበው ይገባል። ታዞ ወንጀል መፈፀም ከወንጀሉ ነፃ አያደርግም። በተለይም በህግ አስከባሪውና አስፈፃሚው አካል ይህን መሰሉ ነውር ሲፈፀም ማየት ለኢትዮጵያችን ትልቅ ውድቀት መሆኑን እነዚሁ አካላት እንዲያውቁት ያስፈልጋል።ታዞ ደግሞ ደጋግሞ ወንጀል መፈፀም ከአደር ባይነት በላይ የሆነ ራሱን የቻለ ወንጀል ነው። በንፁሃን ላይ ወንጀል ሲፈፀም አይቶ እንዳላዩ መሆን፤ ሰምቶም እንዳልሰሙ መምሰል አደር ባይነት ሊባል ይችላል ታዞ የገዛ ወገንን መግደል ግን ወንጀል መሆኑን ማወቅ ይገባል። ኢትዮጵያችን ከገጠሟት ቀውሶች መካከል አንዱ ነፍሰ ገዳዮችን እያዩ ዝም የሚሉ አደር ባዮች የመበራከት ነገር ነው። ከትላልቅ የኃይማኖት መሪዎች አንስቶ እስከ ተራው ምዕመን ድረስ ያለው ኃይል በዚህ እርግማን የተያዘ እስኪመስል ድረስ በዝምታ ተውጧል።ይህ ዝምታ የሚሰበርበት ግዜ እሩቅ አለመሆኑን ስንናገር በህወሃቶች ዘንድ ድንጋጤ እንደሚሆን እናውቃለን። እናም ዝምታው ይሰበራል።ዜጎችም ለፍትህ፤ለእኩልነት እና ለነፃነት የሚያደርጉትን ትግል አፋፍመው ይቀጥላሉ። እስከ ህይወት መስዋዕትነት ድረስ ለመክፈል የተዘጋጁ ወጣቶች ሰይፋቸውን ከሰገባው መዘዋል።
ግንቦት ሰባት ንቅናቄም የጥፋት ኃይል መሆንን ምርጫቸው ያደረጉ ህወሃቶች የገነቡትን የጥፋት መረብ እንበጣጥሰዋለን። በወገኖች መካከል የሚፈጠረው ግጭት የመኖሪያቸው ድንኳን የሆናቸው የጥፋት ኃይሎችን አደብ ለማስገዛት የሚከፈለውን መስዋዕትነት ለመክፈል እየሰራን ነው። ህወሃቶች ሆይ በዜጎች ደም እየቀለዳችሁ አትቀጥሉም። በተገኘው አጋጣሚ በተገኛችሁበት አምባ ሁሉ እንታገላችኋለን። በሚገባችሁ ቋንቋም እናናግራችኋለን። ደግሞም እውነት ከእኛ ዘንድ ስላለ አለ ምንም ጥርጥር እናሸንፋችኋለን።
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ !!

Thursday, January 22, 2015

በኖርዌይ፦ ለምንኖር ኢትዮጵያኖች በሙሉ


የነጻነትና የፍትህ ታጋዩ አርበኛው አንዳርጋቸው ጽጌ በወያኔ ፋሽስታዊ መዳፍ እጅ ከወደቀበት ቀን ጀምሮ ኢትዮጵያውያን በእልህ፣ በቁጭትና በቁርጠኝነት ከበፊቱ በበለጠ ትግላችንን አጠናክረን መቀጠላችን ያሳሰበው ወያኔ ተራ የውሸት ወሬ በሚያወራበት ቴሌቪዥኑ ላይ ለትርጉ በሚያስቸግር መልኩ ቆራርጠውና በጣጥሰው አንዳርጋቸውን ለማስወራት ሞክረዋል። ነገር ግን የኢትዮጵያ ህዝብ ከሚያስቡት በላይ እውነቱን ያውቀዋልና የወያኔ አላማ ከንቱ ሁኖ ግቡን ሳይመታ ቀርቷል፤ በተቃራኒው አገር ወዳድ ኢትዮጵያውያንን ለትግልና ለተቃውሞ ይበልጥ አነሳስቷል።
ስለዚህም ለዲሞክራሲ ለውጥ በኢትዮጵያ ድጋፍ ድርጅት በኖርዌይ የወጣቶች ክፍል የእንግሊዝ መንግሥት የአቶ አንዳርጋቸውን ጉዳይ አጽንኦት በመስጠት እና ከወያኔ አረመኔ ቡድን መዳፍ እንዲለቀቅ አፋጣኝ ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ ግፊት ለማድረግ ሰኞ ጥር /ጃንዋሪ 26/2015 ከ14:00-15:00 kl በእንግሊዝ ኢንባሲ ፊት ለፊት ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ ይደረጋል። እናንተም በስዓቱና በቦታው እንድትገኙ በአክብሮት አገራዊ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን።
ሁላችንም አንዳርጋቸው ጽጌዎች ነን!
ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!


Ethiopia: Media Being Decimated


Ethiopia’s government has systematically assaulted the country’s independent voices, treating the media as a threat rather than a valued source of information and analysis. Ethiopia’s media should be playing a crucial role in the May elections, but instead many journalists fear that their next article could get them thrown in jail.
(Nairobi) – The Ethiopian government’s systematic repression of independent media has created a bleak landscape for free expression ahead of the May 2015 general elections, Human Rights Watch said in a report released today. In the past year, six privately owned publications closed after government harassment; at least 22 journalists, bloggers, and publishers were criminally charged, and more than 30 journalists fled the country in fear of being arrested under repressive laws.

The 76-page report, “‘Journalism is Not a Crime’: Violations of Media Freedom in Ethiopia,” details how the Ethiopian government has curtailed independent reporting since 2010. Human Rights Watch interviewed more than 70 current and exiled journalists between May 2013 and December 2014, and found patterns of government abuses against journalists that resulted in 19 being imprisoned for exercising their right to free expression, and that have forced at least 60 others into exile since 2010.

Ethiopia’s government has systematically assaulted the country’s independent voices, treating the media as a threat rather than a valued source of information and analysis,” said Leslie Lefkow, deputy Africa director. “Ethiopia’s media should be playing a crucial role in the May elections, but instead many journalists fear that their next article could get them thrown in jail.”

Most of Ethiopia’s print, television, and radio outlets are state-controlled, and the few private print media often self-censor their coverage of politically sensitive issues for fear of being shut down.

The six independent print publications that closed in 2014 did so after a lengthy campaign of intimidation that included documentaries on state-run television that alleged the publications were linked to terrorist groups. The intimidation also included harassment and threats against staff, pressure on printers and distributors, regulatory delays, and eventually criminal charges against the editors. Dozens of staff members went into exile. Three of the owners were convicted under the criminal code and sentenced in absentia to more than three years in prison. The evidence the prosecution presented against them consisted of articles that criticized government policies.


https://www.youtube.com/watch?v=TPo3E8h-PaM

While the plight of a few high-profile Ethiopian journalists has become widely known, dozens more in Addis Ababa and in rural regions have suffered systematic abuses at the hands of security officials.


The threats against journalists often take a similar course. Journalists who publish a critical article might receive threatening telephone calls, text messages, and visits from security officials and ruling party cadres. Some said they received hundreds of these threats. If this does not silence them or intimidate them into self-censorship, then the threats intensify and arrests often follow. The courts have shown little or no independence in criminal cases against journalists who have been convicted after unfair trials and sentenced to lengthy prison terms, often on terrorism-related charges.

“Muzzling independent voices through trumped-up criminal charges and harassment is making Ethiopia one of the world’s biggest jailers of journalists,” Lefkow said. “The government should immediately release those wrongly imprisoned and reform laws to protect media freedom.”

Most radio and television stations in Ethiopia are government-affiliated, rarely stray from the government position, and tend to promote government policies and tout development successes. Control of radio is crucial politically given that more than 80 percent of Ethiopia’s population lives in rural areas, where the radio is still the main medium for news and information. The few private radio stations that cover political events are subjected to editing and approval requirements by local government officials. Broadcasters who deviate from approved content have been harassed, detained, and in many cases forced into exile.

The government has also frequently jammed broadcasts and blocked the websites of foreign and diaspora-based radio and television stations. Staff working for broadcasters face repeated threats and harassment, as well as intimidation of their sources or people interviewed on international media outlets. Even people watching or listening to these services have been arrested.

The government has also used a variety of more subtle but effective administrative and regulatory restrictions such as hampering efforts to form journalist associations, delaying permits and renewals of private publications, putting pressure on the few printing presses and distributors, and linking employment in state media to ruling party membership.

Social media are also heavily restricted, and many blog sites and websites run by Ethiopians in the diaspora areblocked inside Ethiopia. In April, the authorities arrested six people from Zone 9, a blogging collective that provides commentary on social, political, and other events of interest to young Ethiopians, and charged them under the country’s counterterrorism law and criminal code. Their trial, along with other media figures, has been fraught with various due process concerns. On January 14, 2015, it was adjourned for the 16th time and they have now been jailed for over 260 days. The arrest and prosecution of the Zone 9 bloggers has had a wider chilling effect on freedom of expression in Ethiopia, especially among critically minded bloggers and online activists.

The increased media repression will clearly affect the media landscape for the May elections,.

“The government still has time to make significant reforms that would improve media freedoms before the May elections,” Lefkow said. “Amending oppressive laws and freeing jailed journalists do not require significant time or resources, but only the political will for reform.” 
Source: .hrw.org