Thursday, October 31, 2013

ወያኔ ዘረኝነት ፖሊሲ ትግርኛ የማይናገሩ ኢትዮጵያዉያንን የበይ ተመልካች እያደረገ መሆኑን የግንቦት 7 ጥናታዊ ሪፖረት አጋለጠ

ወያኔ ዘረኝነት ፖሊሲ ትግርኛ የማይናገሩ ኢትዮጵያዉያንን የበይ ተመልካች እያደረገ መሆኑን የግንቦት 7 ጥናታዊ ሪፖረት አጋለጠ


October 31/2013

ethio-metal-coorporation_jan_2013-small

ባለፈዉ ሳምንት ኢትዮ ተሌኮም ዉስጥ ስር እየሰደደ የመጣዉን የወያኔ ዘረኝነት በመረጃ በተደገፈ ጥናታዊ ዘገባ ለህዝብ ይፋ ያደረገዉ የግንቦት 7 የአገር ዉስጥ ኢንተሊጀንስ ዘርፍ በዛሬዉ ዕለት ደግሞ በተመሳሳይ ደረጃ አደረጃጀቱን፤ አወቃቀሩንና የሰዉ ኃይል አመዳደቡን ለአንድ አመት ሙሉ በቅርበት የተከታተለዉን የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፖሬሺንን ጥናታዊ ዘገባ ለኢትዮጵያ ህዝብ ይፋ አድርጓል። ለኢትዮጵያ ከባድ እንዱስትሪ ግንባታ መሠረት ለመጣልና በአገሪቱ ኮንስትራክሺን እንቅስቃሴ ከፍተኛ ሚና እንዲጫወት ታስቦ የተዋቀረዉ የብረታብረት እንጂኔሪንግ ኮርፖሬሺን የኢትዮጵያ መሆኑ ቀርቶ ሙሉ በሙሉ በትግርኛ ተናጋሪ የህወሀት መኮንኖች እጅ መግባቱን ያጋለጠዉ የኸዉ የግንቦት 7 ጥናት ኮርፖሬሺኑ ከዋና ዳይረክተር እስከ ተራ ቴክኒሺያኖች ስረስ የህወሀት አባል በሆኑ የትግራይ ተወላጆች ቁጥጥር ስር ወድቋል ብሏል። የጥናቱ ሙሉ ዘገባ እንደሚገተለው ቀርቧል።


መነቀል ያለበት ስር የሰደደ የወያኔ ዘረኝነት  (ሙሉ ጥናቱን በPDF ከዚህ ላይ ዳውሎድ ማድረግ ይቻላል)

(በግንቦት 7 የአገር ዉስጥ ኢንተሊጀንስ ዘርፍ የተጠናና የተዘጋጀ)

ዘረኛዉ የወያኔ ስርአት የኢትዮጵያን ህዝብ ለጥቂት አመታት ኢትዮጵያዊያንን ባሰረና በገደለ ቁጥር ገንዘብ የሚሰጡትን አለም አቀፍ ድርጅቶችና አርዳታ ሰጪ አገሮች ደግሞ 21 አመት ሙሉ ካታለለበት መንገድ አንዱ የፌዴራል ስርአት መስርቼ ኢትዮጵያን የእኩሎች አገር አደረኳት የሚለዉ ባዶ አባባሉ ነዉ። ይህንን ተጋልጦ እርቃኑን የቀረ አባባል የኢትዮጵያ ህዝብ ተገንዝቦ ወያኔን መታገል ከጀመረ ቆይቷል፤ ዋና ዋናዎቹ እርዳታ ለጋሾችም ቢሆኑ ለኢትዮጵያ ህዝብ ደህንነት ግድ የሌለዉ ወያኔ ወጣቶቻችንን እየገበረ ጥቅማቸዉን ስለሚያስከብርላቸዉ ነዉ እንጂ ወያኔ እንኳን እየደገፉ እርዳታ የሚሰጡት በአንድ ተርታም አብረዉ ለመቀመጥ የማይመች የእኩዮች ስብስብ እንደሆነ ካወቁ ቆይቷል።


ህወሀት በፌዴራል ስርአቱ ዉስጥ የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት ምልክት ነዉ ብሎ በሚጠራዉ ፓርላማ ዉስጥ ያለዉ መቀመጫ 8 ብቻ ነዉ። እዚህ ፓርላማ ዉስጥ የትግራይን ህዝብ እወክላለሁ የሚለዉ ህወሀት ነዉ፤ ትግራይ ደግሞ ኢትዮጵያ ዉስጥ አንድ ክልል ናት። የተቀሩት 8 ክልሎች በዚህ የእኩልነት ምልክት በሆነዉ ፓርላማ ዉስጥ ያላቸዉ የመቀመጫ ብዛት 569 ነዉ። ሆኖም በወያኔ መንደር የፖለቲካ ስልጣን ምንጭ ህዝብ ሳይሆን ጠመንጃ ነዉና ወያኔ ፓርላማዉ  ዉስጥ 8 ወንበር ብቻ ይዞ 569 ወንበር ያላቸዉን የኦሮሚያን፤ የአማራን፤ የደቡብ ክልልንና የተቀሩትን አምስት ክልሎች እንደ መኪና ይነዳቸዋል። የየክልሉን መሪ ይሾማል፤ ይሽራል ወይም የማይስማማዉን የክልል ባለስልጣን ያስራል። ፓርላማዉ ዉስጥ አንድ መቶ ሰባ ስምንት፤ አንድ መቶ ሰላሳ ስምንትና አንድ መቶ ሀያ ሦስት መቀመጫ ያላቸዉ የኦሮሚያ፤ የአማራና የደቡብ ክልል ፓርቲዎች በራሳቸዉ ጉልበትም ሆነ ህልዉና ስለሌላቸዉ አንዱ ከሌላዉ የበለጠ ስልጣን ወይም ሹመት ለማግኘት አንጋጥጠዉ ወደ ላይ የሚመለከቱት ህወሀትን ነዉ።


ለመሆኑ ወያኔ የፌዴራል ስርዐት መስርቼ የኢትዮጵያን ብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት አረጋገጥኩ ሲል ምን ማለቱ ነዉ? እኩልነቱ የፖለቲካ ነዉ  የኤኮኖሚ? ወይስ በየአመቱ ህዳር ወር ላይ የፌዴራልዝም ቀን ሲከበር እንደምናየዉ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት የተረጋገጠዉ በዘፈን ብቻ ነዉ? የኢትዮጵያን የፖለቲካ ስርዐት ከላይና ከታች የሚቆጣጠረዉና ይህንኑ የፖለቲካ ስርአት የሚደግፍ የኤኮኖሚ መዋቅር ዘርግቶ የአገራችንን ኃብት የሚቦጠብጠዉ ህወሀት ብቻ ነዉና የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት ተረጋገጠ የሚባለዉ አባባል ከተራ የቃላት ድርደራ ዉጭ ሌላ ምንም ትርጉም የለዉም።


አፄ ቴዎድሮስን እንደ ልጅነት ሞዴሉ የሚመለከተዉ ኮሎኔል መንግስቱ ኃ/ማሪያም የመጀመሪያዉን የኢትዮጰያ ዘመናዊ ወታደራዊ እንጂኔሪንግ ተቋም ሲመሰርት ስሙን “ጋፋት እንጂኔሪንግ” ብሎ ነበር የሰየመዉ። ስያሜዉ የአፄ ቴዎድሮስ ስራና ስም ህያዉ ሆኖ እንዲኖር ለማድረግ የተደረገ ሙከራ እንደነበር ግልጽ ነዉ። የኢትዮጵያን የቀድሞ መሪዎች በጅምላ የሚዘልፈዉ መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ከአንዲት የአገር ዉስጥ ጋዜጠኛ ጋር ባደረገዉ ቃለ ምልልስ አፄ ቴዎድሮስ ጋፋት ላይ ያሰሩትን መድፍና መንግስቱ ኃ/ማሪያም “ጋፋት እንጂኔሪንግ” ብሎ  የሰየመዉን ወታራዊ ተቋም አስመልክቶ ሁለቱንም መሪዎች ሲያንቋሽሽ ተደምጧል። የሚገርመዉ ዛሬ ወያኔ የብረታብረት እንጂኔሪንግ ኮረፓሬሺን ብሎ የሚጠራዉ ግዙፍ የሲቪልና ወታደራዊ እንዱስትሪ ተቋምና በዚህ ተቋም ዉስጥ የሚገኙ ዋና ዋና ፋብሪካዎች ደርግ  “ጋፋት እንጂኔሪንግ” ብሎ የጀመራቸዉ የከባድ እንዱስትሪ ጅምሮች ናቸዉ። በ1970ዎቹ አጋማሽ ላይ “ጋፋት እንጂኔሪንግ” ስራዉን ሲጀምር የፋብሪካዉ ሀላፊዎች፤ እንጂኔሮች፤ የመምሪያ ሀላፊዎችና ቴክኒሺያኖች የስራ ዕድል የሚያኙት የትምህርት ደረጃቸዉ፤ ችሎታቸዉና የሰራ ልምዳቸዉ ብቻ እየታየ ነበር፤ ወይም ትግርኛ ስለተናገረ ስራ የሚከለከል አማርኛ፤ ኦሮምኛ ወይም ሌላ ቋንቋ ስለተናገረ አድሎ የሚደረግለት ዜጋ አልነበረም። ዛሬ ወያኔ ከደርግ ስርአት ተረክቦ የብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺን ብሎ በሰየመዉ እንዱስትሪ ዉስጥ አብዛኛዉን የሀላፊነት ቦታ የያዙ ሰዎች ለቦታዉ የበቁት በስራ ልምዳቸዉና ችሎታቸዉ ሳይሆን የተወለዱበት ዘርና የሚናገሩት ቋንቋ እየታየ ነዉ። ወታራዊዉ አምባገነን ደርግም ሆነ  ወያኔ ይህንን እንዱስትሪ የወደፊቱ የኢትዮጵያ ከባድ እንዱስትሪ ዘርፍ መሰረት ይሆናል የሚል ራዕይ ነበራቸዉ። ልዩነታቸዉ የእንዱስትሪዉ አስፈላጊነት ላይ ሳይሆን እንዱስትሪዉን ማን ይቆጣጠረዋል የሚለዉ ጥያቄ ላይ ነዉ። ደርግ በሱ መሪነት ለማንም ችሎታ ላለዉ ኢትዮጵያዊ የእንዱስትሪዉን በር የከፈተ ሲሆን ወያኔ ግን እንዱስትሪዉ እንዳለ በአንድ ዘር ቁጥጥር ስር እንዲገባ አድርጓል።  ደርግም ወያኔም አምባገነኖች ስለሆኑ አንዱስትሪዉን ከህዝብ ቁጥጥር ዉጭ አድርገዉታል፤ ወያኔ ግን ከአምባገነንም የጎሳ አምባገነን ስለሆነ ይህንን ትልቅ እንዱስትሪ ሙሉ በሙሉ በትግርኛ ተናጋሪዎች ቁጥጥር ስር አድርጎታል።


ግንቦት ሰባት የፍትህ፤ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ ባለለፉት ሦስት አመታት ይህንን ወያኔ ገነባሁ የሚለዉን የፌዴራል ስርአትና በስርአቱ ዉስጥ የተለያዪ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች የሚጫወቱትን ሚና በመረጃ አስደግፎ ለኢትዮጵያ ህዝብና ለአለም አቀፉ ህብረተሰብ አቅርቧል። የዛሬ ሁለት አመት ግንቦት ሰባት በኢትዮጵያ መላከያ ሰራዊት ዉስጥ የተዘረጋዉን የወያኔ የዘረኝነት መረብ ከሰሞኑ ደግሞ የኢትዮቴሌኮምን የዘረኝነት አደረጃጀት በመረጃ በማስደገፍ ለህዝብ ማቅረቡ ይታወሳል። ዛሬ ደግሞ የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮረፓሬሺንን የዘረኝነት አደረጃጀትና በዚህ አደረጃጀት ዉስጥ ማን ምን እንደሆነ ያጣናዉን የጥናት ዉጤት በመረጃ አስደግፎ ያቀርባል።  ግንቦት ሰባት ሃያ አራት ሰአት ሙሉ የሚከታተሉትን የወያኔ የደህንነት ሰራተኞች ከበባ ጥሶ የወያኔን ዘረኝነት የሚያጋልጡ መረጃዎችን ከራሱ ከወያኔ ጓዳ እየጎተተ አዉጥቶ ለህዝብ የሚያቀርበዉ የኢትዮጵያ ህዝብ የወያኔን ዘረኝነት አያውቀዉም በሚል አስተሳሰብ አይደለም። ግንቦት ሰባት ኢትዮጵያ ዉስጥ ወያኔ የፈጠረዉ ከፍተኛ የመረጃ ጉድለት አለ ብሎ ያምናል፤ስለሆነም ህዝቡ የወያኔን ዘረኝነት ቢረዳም መጠኑን፤ስፋቱንና ጥልቀቱን በሚገባ ላያዉቅ ይችላል ብለን እናምናለን። በሌላ በኩል ደግሞ የኢትዮጵያ ህዝብ በየቀኑ ደሙን እንደ መዥገር የሚመጠዉን ወያኔን የመሰለ የጀርባ ላይ አጥንት ተሸክሞ መኖር የለበትም ብለን ስለምናምን ህዝብን ለትግል ከምናዘጋጅበትና ከምናነሳሳባቸዉ መንዶች ዉስጥ አንዱ እንደዚህ ህዝብ በገዛ አገሩ “እኩል አደረግንህ” ብለዉ በሚነግሩት ከሀዲዎች ቅኝ አገዛዝ እየተገዛ መሆኑን በማሳወቅ ነዉ።


ባለፈዉ ሳምንት የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺን ዋና ዳይረክተር ብርጋዴር ጄኔራል ክንፈ ዳኘዉ ፓርላማ ዉስጥ ተገኝቶ የኮርፓሬሺኑን የሁለት አመት የስራ ሪፖርት ባቀረበበት ወቅት ኮርፓሬሺኑ የግል ባለኃብቶችን አያሳትፍም እንዳዉም እያቀጨጫቸዉ ነዉ፤ ለሙስና የተጋለጠ ነዉ፤ ደግሞም አብዛኛዉ የኮርፖሬሺኑ ሰራተኛ የመከላከያ ሰራዊት አባል ነዉና ይህ አሰራር  ሠራተኞችን ለማስተዳደር አስቸጋሪ አይሆንም ወይ የሚሉ ጥያቄዎች ቀርበዉለት ነበር። የግሉን ዘርፍ መቅጨጭ በተመለከተ ኢትዮጵያ ዉስጥ ቀድሞዉንም ቢሆን “የወያኔ ዘርፍ” እንጂ የግል ዘርፍ የሚባል ነገር የለምና ጥያቄዉ መቅረብም አልነበረበትም።  ሙስናም ቢሆን የወያኔ ስርዐት ዋናዉ መገለጫ ባህሪይ ስለሆነ ወያኔ እስካልተወገደ ድረስ ሙስና  “ሙስናን እናጠፋለን” ስለተባለ ብቻ የሚጠፋ ነገር አይደለም። ግንቦት ሰባትን እጅግ በጣም ያሳዘነዉና ያስገረመዉ ነገር ያንን ወያኔ የብሔር ብሔረሰቦች እኩልነት ምልክት ነዉ ብሎ የሚናገርለትን ፓርላማ ያስጨነቀዉ (ተጨንቆ ከሆነ) የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፖሬሺን በአንድ አናሳ ብሔረሰብ ሙሉ ቁጥጥር ስር መዉደቁ ሳይሆን አብዛኛዉ የኮርፖሬሺኑ ሰራተኞች የመከላከያ ሰራዊት አባላት መሆናቸዉ ነዉ። በእርግጥ የአንድ ትልቅ ኮርፖሬሺን ሰራተኞች በአብዛኛዉ  የጦር ሠራዊት አባላት ሲሆኑ የአሰራርና የአስተዳደር ችግር መፈጠሩ አይቀርም፤ ሆኖም የሠራዊቱ ታማኝነት  ለህዝብ ታዛዥነቱ ደግሞ ለህገ መንግሰስቱ ብቻ ቢሆን ኖሮ ይህ ችግር በቀላሉ የሚወገድ ችግር ይሆን ነበር።


የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፖሬሺን በአምሰት አመቱ የእድገትና የትራንስፎርሜሺን ፕላን ዉስጥ የሚጫወተዉን ቁልፍ ሚና ፓርላማዉ በሚገባ የሚገነዘበዉ ይመስለናል፤ ታዲያ ይህ በአገር እድገት ዉስጥ ቁልፍ ሚና የሚጫወተዉ ኮርፖሬሺን ሙሉ በሙሉ በአንድ ብሔር ቁጥጥር ስር ሲወድቅ ምነዉ የብሔረሰቦች እኩልነት ምልክት የሆነዉ ፓርላማ አፉን ዘግቶ ተመለከተ? ፓርላማዉን ይበልጥ የሚገድደዉ የኢትዮጵያ ኤኮኖሚ በአንድ አናሳ ብሔረሰብ ሙሉ ቁጥጥር ስር ሆኖ ሌሎቹ ብሔረሰቦች ተመልካች ሲሆኑ ነዉ ወይስ የአንድ ኮርፖሬሺን ሰራተኞች  በአብዛኛዉ የመከላከያ ሠራዊት አባላት ሲሆኑ ነዉ? ለመሆኑ የወያኔ ዘረኝነት በኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺን ዉስጥ ምን ያህል ዘልቆ ገብቷል? የኦሮሞ፤ የአማራ፤ የሶማሌ፤ የሲዳማና ሌሎቹም ብሔር ብሔረሰቦች በዚህ ለአገር እድገት ቁልፍ በሆነ ኮርፖሬሺን ዉስጥ የሚጫወትቱት ሚና ምን ይመስላል?


የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺን በአስራ አንድ መምሪያዎችና ጽ/ቤቶች የተዋቀረ ሲሆን በስሩ አስራ ሦስት ግዙፍ እንዱስትሪዎቸን ያስተዳድራል፤ ይህ ሪፖርት እስከተጠናቀቀበት ቀን ድረስ ቁጥራቸዉ በዉል ተለይቶ ባይታወቅም አስራ ሦስቱ እንዱስትሪዎችም እያንዳንዳቸዉ በስራቸዉ ብዙ ፋብሪካዎችንና የማምረቻ ተቋሞችን ያቀፉ ናቸዉ። የኮርፖሬሺኑን  አስራ አንድ ትላልቅ መምሪያዎችና አስራ ሦስት ግዙፍ እንዱሰትሪዎች በዋና ሀላፊነት፤ በዳይረክተርነተና በምክትል ዳይረክትርነት የሚመሩ 29 የከፍተኛ አመራር አባላት አሉ። ከእነዚህ 29 ከፍተኛ አመራር አባላት ዉስጥ 69 በመቶዉ ወይም ሃያዉ ህወሀት ሆን ብሎ ያስቀመጣቸዉ ትግርኛ ተናጋሪ የሆኑ ወታደራዊ መኮንኖች ናቸዉ።በዚህ ከፍተኛ የአመራር ቦታ ላይ የኦሮሞና የአማራ ተወላጆች ያላቸዉ ቦታ 31 በመቶ ወይም ከእያንዳንዳቸዉ በቅደም ተከተል ሦስትና ስድስት ሰዎች ብቻ ሲሆን ከተቀሩት አምስት ክልሎች በዚህ ከፍተኛ የአመራር ቦታ ላይ የተመደበ አንድም  ሰዉ የለም። ኢትዮጵያ ውስጥ ጠንካራ እንዱስትሪ ለመገንባት በሚደረገዉ ጥረት ዉስጥ ከፍተኛዉን ሚና ይጫወታል የሚባለዉ የብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺን በሲቪልና ወታራዊ መምሪያዎች ተከፋፍሎ የተዳራጀ ሲሆን በስሩ አስራ ሦስት ግዙፍ እንዱስትሪዎች ይገኛሉ። እነዚህን እንዱስትሪዎች በማስተዳደሩ በኩል የብሔር ብሔረሰቦችን ድርሻ ወይም ኮታ ስንመለከት  ከአስራ ሦስቱ እንዱስትሪዎች ዘጠኙን የሚያስተዳድሩት የትግራይ ተወላጆች ናቸዉ። በኮርፖሬሺኑ ዉስጥ ከፍተኛ ስልጣን ከተሰጣቸዉ የትግራይ ተወላጆች ዉስጥ እነ ብረጋዴር ጄኔራል ክንፈ ዳኘዉ  የብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፖሬሺን ዋና ዳይረክተር ፤ ኮ/ል ተከስተ ኃ/ማሪያም  በምክትል ዋና ዳይረክተር ማዕረግ የኮርፖሬት ፕሮዳክሺን ግንባታ ሀላፊ ፤ ኮ/ል ፀጋሉ ኪሮስ በምክትል ዋና ዳይረክተር ማዕረግ የኮርፖሬት ወታደራዊ ምርቶች ሀላፊ ፤ ኮ/ል ሙሉ ወ/ሰንበት በምክትል ዋና ዳይረክተር ማዕረግ የኮርፖሬት ፕሮጀክቶች አስተደዳደር ሀላፊ፤ሻምበል ካህሳይ ክሽን የምርመራና ልማት ዳይረክተርና  ሻምበል ገ/ስላሴ ገ/ጊዮርጊስ የአቅም ግንባታና ስልጠና ማዕከል ዳይረክተርን የመሳሰሉ የህወሀት ታጋይ መኮንኖች ይገኙበታል።


ከትግራይ ዉጭ ከሌሎቹ የኢትዮጵያ ብሔር ብሔሰቦች በብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺን እንዱስትሪዎች ዉስጥ ከፍተኛ የሀላፊነት ደረጃ ባለዉ የአመራር ቦታ ላይ የመቀመጥ ዕድል ያገኙ ኢትዮጵያዉያን ቁጥር አራት ብቻ ነዉ። ይህ ጥናት የተጠናዉ ከ2004 እስከ 2005 ዓም ባለዉ የአንድ አመት ግዜ ዉስጥ ነዉ። በ2004 ዓም የኢትዮጵያ ህዝብ 90 ሚሊዮን አንደሚሆን የተገመተ ሲሆን ከዚህ ቁጥር ዉስጥ በትግራይ ክልል  5.4 ሚሊዮን ህዝብ በተቀሩት ስምንት ክልሎች ደጎሞ 84.6 ሚሊዮን ሀዝብ ይኖራል ተብሎ ተገምቷል። ይህ ጥናት በዋናነት የሚያመለክተዉ በዋና ዋና የሀላፊነት ቦታ የተቀመጡትን ግለሰቦችና ግለሰቦቹ የመጡበትን ብሔር ስለሆነ ነዉ እንጂ የኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺንን የሰዉ ኃይል ምደባና የደረጃ እድገትን ጠለቅ ብለን ስንመለከት አብዛኛዎቹ እንጂኔሮችና ቴክኒሻኖች የትግራይ ተወላጆች ናቸዉ፤ የደረጃ እድገትን በተመለከተም ከሌሎች ሰራተኞች ጋር ሲነፃፃር በፍጥነት የደረጃ እድገት የሚያገኙት እነዚሁ የትግራይ ተወላጆች ናቸዉ። ይህ ደግሞ በአጋጣሚ የሆነ ነገር ሳይሆን ወያኔ በረሀ ዉስጥ እያለ አቅዶት ባለፉት ሃያ አመታት በስራ ላይ ያዋለዉ የረጂም ግዜ እቅድና ዝግጅት ዉጤት ነዉ።  ለምሳሌ ወያኔ ትግራይ ዉስጥ ኤም አይ ቲ  ወይም የመቀሌ ቴክኖሎጂ እንስቲቲዩት ብሎ የሚጠራዉ የሳይንስና ቴክኖሎጂ ተቋም ተቀብሎ የሚያስተምረዉ የትግራይ ተወላጆችን ሲሆን ከዚህ ተቋም የሚመረቁ እንጂኔሮችና ተክኒሺያኖች ናቸዉ በኢትዮጵያ ብረታ ብረት እንጂኔሪንግ ኮርፓሬሺን የሚሊታሪ ክንፍና በኢትዮቴሌኮም የስለላ ተቋሞች ዉስጥ ተመድበዉ ከፍተኛ የስለላ ስራ የሚሰሩት።


ዘረኛዉ የወያኔ አገዛዝና አገር ዉስጥና በዉጭ አገር የሚገኙ ቡችሎቹ የኢትዮጵያን ተቃዋሚ ድርጅቶች በተለይ በዳያስፖራ ዉስጥ የሚገኘዉን ለእናት አገሩ ተቆርቋሪ የሆነ ኢትዮጵያዊ ሁሉ በጅምላ “የጥላቻ ፖለቲካ አራማጆች” እያሉ ለአመታት ሲዘልፉን ኖረዋል። የፖለተካ ትግላችን አላማና ግብ ከጥላቻ ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የሌለዉ ቢሆንም – ለመሆኑ ይህንን በዘረኝነት ላይ የተመሰረተና አንዱን አለቃ ሌላዉን ተላላኪ፤ አንዱን የሚሾም ሌላዉን የሚሽር፤ አንዱን አብልቶ የሚያጠግብ ሌላዉን የበይ ተመልካች የሚያደርግ፤ አንዱን የአገር መሪነት ቦታ ተረካቢ ሌላዉን ኮብልስቶን ድንጋይ ጠራቢ የሚያደርግ ስርዐት የሚወድ ማን አለ? ይህንን በንጹህ ዜጎች ደም እጁ የቆሸሰና ያደፈ ዘረኛ ስርአት ዉደዱ የሚለንስ ማነዉ? በምድርም በሰማይም የከሰሩ እነ ሚሚ ስብሀቱን የመሳሰሉ የፖለቲካ ሴሰኞች ሊነግሩን እንደሚፈልጉት ትግላችን የትግራይ ወንድሞቻችንንና እቶቻችንን በመጥላት ላይ የተመሰረተ ሳይሆን የትግላችን ብቸኛ አላማ ከትግራይ ወንድሞቻችን ጋር ሊያጋጩን የሚሞክሩትን የህወሀት ወንጀለኞች አስወግደን ኢትዮጵያን የእኩሎች አገር ማድረግ ነዉ።


Ethiopian opposition alleges killings, abuse

Ethiopian opposition alleges killings, abuse


Addis Ababa (AFP) – A leading Ethiopian opposition party said in a report Thursday that scores of its members and supporters had been killed, abused or jailed over the past two years.
“The report has information on human rights violations on members of UDJ, on supporters and other political party members and leaders… in different parts of Ethiopia,” said Unity for Democratic Justice (UDJ) leader Negasso Gidada.
Negasso said seven party supporters had been killed in southern Ethiopia and around 150 supporters had faced intimidation, arrest without charge, abuse, abduction and confiscation of property by police and security forces across Ethiopia.
The Ethiopian government said it had not seen a copy of the report, but accused the party of routinely coming up with “concoctions and spurious accusations”, Information Minister Redwan Hussein told AFP.
UDJ is among a handful of opposition parties in Ethiopia, where only one out of 547 seats in parliament is occupied by an an opposition member.
Negasso, the former president of Ethiopia, said the report will be submitted to the Ethiopian Human Rights Commission and that he hopes the document will send a strong message to the government.
“We want the government to stop human rights violations and we are asking the government to bring those people concerned to justice,” he said, adding that his party had not lost any strength as a result of the violations documented in the report.
“The intimidation, the threats has not discouraged our members and we will continue our struggle,” Negasso said.
Last year, a leading member of the UDJ, Andualem Arage, was sentenced to life in prison on terror-related offenses.
UDJ has staged a series of demonstrations across Ethiopia this year, calling for the release of opposition members and journalists charged under Ethiopia’s anti-terrorism legislation.
Ethiopian Prime Minister Hailemariam Desalegn has issued stark messages to protesters in recent months, warning them that they will face harsh consequences if the break the law.
Rights groups have said the 2009 anti-terrorism law is vague and used to stifle peaceful dissent.
- See more at: http://quatero.net/archives/26003#sthash.3mX7G64B.dpuf

በወያኔ ሎሌነት ከመማቀቅ አንድ ቀን ነፃ ሆኖ መኖር ይሻላል

በወያኔ ግፈኛ ስርአት መከራቸውን ከሚያዩ ዜጎች ውስጥ ራሱ 
ሥርአቱ ለራሱ መገልገያ የሰበሰባቸውና ያሰማራቸው ዜጎች 
ይገኙበታል። ከእጅ ወደ አፍ እንኳን ለማትሆን ደመዎዝ በሰራዊቱ 
ውስጥ በተራ ወታደርነትና በበታች ሹማምንት የሲኦልና የጉስቅልና ኖሮ 
እንደሚኖሩ እናውቃለን።

በየዞኑና በየወረዳው በካድሬነት ወያኔ ለገላጋይነት ያሰማራቸው ሰራተኞችና የድርጅቱ 
አባሎች ከህዝቡ የጥላቻ ሰለባነት ባልተናነሰ በኑሮአቸው ለራሳቸውም 
ለቤተሰቦቻቸውም ሳያልፍላቸው እንደሚኖሩ እናውቃለን።

ይልቁንስ የወያኔው የአመራር ጉጅሌ ነገ የት እንደሚያደርሳቸው በማያውቁት ጨለማ 
ውስጥ ነው የሚዳክሩት ሚስጥርና የዳጎሰ ጥቅም ከነሱ ዘንድ አይደርስም። በቀድሞ 
ጊዜ የነበሩት የባላባት ሎሌዎች እንኳን ክብር አላቸው።

በዚህ ላይ ሁሉም አስተማማኝ ሎሌ መሆኑን ወያኔ ለማረጋገጫ የሚጠቀምበት 
ግምገማ አለ። የወያኔ ግምገማ የበታች አባላትና ደጋፊዎቹን በማስፈራራት ያላቋረጠ 
ድጋፍ እንዲሰጡት የሚያደርግበት በመሰረቱ ከውሻ ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት 
የማይለይ ተቋም ነው። የትምህርት እድል የስራ እድገትና የደመወዝ ጭማሪ የወያኔው 
ጉጅሌ የባርነት መደለያዎች ናቸው።

ግንቦት 7 ከጥቂት ከመንገዳቸው እያወጡ ህዝብ ከሚያሰቃዩት የወያኔ ታዛዥ 
ሎሌዎች በቀር የሀገርና የወገን ጠላት ናቸው ብሎ አያምንም። ትግላችን ለነሱም ነጻነት 
ነው። እነዚህ ወገኖቻችን ባገኙት አጋጣሚና እድል ሁሉ ትግሉን ያግዛሉ ብሎም 
ያምናል። የሚያግዙም አሉ። እርግጥ ነው ባሽከርነት ኑሮ የተንገፈገፉ የሰራዊቱ 
አባላትና ለህሊናቸው ክብር ያላቸው በርካታ የስርአቱ አገልጋዮች ትግላችንን 
እየተቀላቀሉ ነው።
ግንቦት 7 ንቅናቄ ዛሬም እንደሁሌው ለነዚህ ወገኖች ኑ ተቀላቀሉን የሚል ጥሪውን 
ያቀርባል። ሁላችንም ከነክብራችን ሆነን ሰዎችን ሳይሆን ውዲቱን ሀገራችንና 
ህዝባችንን በፈቃደኝነት በነጻነት የምናገለግልበት ጊዜ እየቀረበ ነው፡፡

ድል ለኢትዮጵያ ህዝብ!!!

Weyane killing civilians in Ogaden


Weyane killing civilians in Ogaden


Wednesday, 30 October 2013

GODEY (Somalilandsun) - Ethiopian Paramilitary forces in Ogaden have executed three 

civilians in Godey Zone in Eastern Part of Ethiopia, volatile region of Ogaden bordering 

with Somalia.


According to locals in Godey, 6 civilians have been arrested by the Paramilitary forces in 


Godey's village of Hadhawe, the detainees were taken to Godey town and three of them are 

found executed by the Paramilitary forces, a reliable NGO staff in Godey confirmed 

Ogadentoday Press.

Local elders in Godey have asked the governor of the Zone, Abdi Sonkor the killing, the 

source stated.


Two of the three men executed are named, " Mahad Abdi Cilmi iyo Abdi Garane Guudcade"

These men were businessmen, they had a shop and Pharmacy in Hadhawe Village near 

Godey The Paramilitary forces accused them that they are supporter of ONLF, the source 

added In last week, 30 of civilians are arrested in the area, unconfirmed source in the area 

informed the NGO staff.


Locals are arrested, targeted and killed as supporter of ONLF, Ogaden National Liberation 



Front.Ethiopian Paramilitary Forces have long accused of human right abuses in Ogaden 

Region but Ethiopia denies the accusations.


Ethiopian Deputy Prime Minister Demeke Mekonnen and his delegation have visited recently 


the area for investment.

Since 2005, Ethiopia government isolated Ogaden region from the World, Ethiopia 

imposed a ban all international aid and media organizations in Ogaden despite some are 

operating under the permit of intelligence surveillances.


Ogaden National Liberation Front (ONLF) fighting for the self-determination of Ogaden 

Region in Ethiopia since 1994..By: Mohamed Farah

የመን ሌላኛዋ የኢትዮጵያዊያን የዋይታ ምድር

ለኢትዮጵያዊያን የዋይታ ምድር ያልሆነ የትኛው አገር ነው?  የተሻለ ኑሮን ፍለጋ እንደ አፈር የተበተኑ ኢትዮጵያዊያን በባዕድ ምድር ክብራቸውን ለሚያዋርድ ጥቃት የመጋለጣቸው ዜና ከስደት ታሪካችን ጋር መሳ ለመሳ የሚሄድ ነው ፡፡ ለተሻለ ህይወት የመሸጋገሪያ ድልድይ ተደርጋ በምትወሰደው የመን ዘግናኝና ኢ-ሰብአዊ የሆኑ በደሎች በኢትዮጵያዊያኑ ላይ መፈፀሙንና አሁንም እየተፈፀመ እንደሚገኝ ‹‹ተበዳዮቹን›› የአገራችን ልጆች ዋቢ በማድረግ ተከታዩ ዘገባ ይተርካል፡፡
     ከአፍሪካ ቀንድ በዛ ያሉ ስደተኞች በየአመቱ ወደ የመን ይጎራፋሉ፡፡ ከየመን ባሻገር በሚገኙት ሳውዲ አረቢያና የገልፍ አገራት የተሻለ ህይወት ለማግኘት በመቋመጥ የመንን እንደ መሸጋገሪያ የሚጠቀሙት ስደተኞች ህልማቸውን ሳያሳኩ በየመን በረሃ ቀልጠው የሚቀሩባቸው አጋጣሚዎች ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ መምጣቱ እየተስተዋለ ነው፡፡
     ከቅርብ አመታት ወዲህ የየመንን ምድር ከረገጡ ስደተኞች መካከል  የአንበሳውን ድርሻ የሚወስዱት ኢትዮጵያዊያን ናቸው፡፡ ቀይ ባህርን በማቋረጥ በ2012 በስደተኝነት ከተመዘገቡ 107,000 ሰዎች ውስጥ 80,000 የሚሆኑት ዜግነት ኢትዮጵያዊ እንደነበር የአለም የስደተኞች ድርጅት ያወጣው ሪፖርት አስታውቋል፡፡
     የአሁኑ ቴሌቪዥን ኢትዮጵያዊያን መሆናቸውን የነገሩትን አራት ስደተኞችን በየመን ስለሚመሩት ህይወት ጠይቋቸው ነበር፡፡ የስደተኞቹ ታሪክ የተለያየ ቢሆንም የሚጋሩት የስደተኝነት ልምድ አንድ አድርጓቸዋል፡፡ ሊጨብጡት የናፈቁት ተስፋ ተንኗል፣ ጥቃት ተፈፅሞባቸዋል፣ ተደፍረዋል፡፡ እነዚህ መጥፎ ገጠመኞቻቸው የህይወታቸው አንድ አካል በመሆናቸው አንድ አድርገዋቸዋል፡፡
     ማርታ ኢትዮጵያን የለቀቀችው በ2002 ነበር፡፡ ማርታና ቤተሰቦቿ የመንግስት ተቃዋሚ የሆነውን ኦነግን ትደግፋላችሁ በመባላቸው ህይወታቸውን ለማትረፍ አገራቸውን ለቅቀዋል፡፡ ‹‹መንግስት እናንተ የኦነግ ደጋፊዎች ናችሁ አለን፡፡ ስለዚህም ከአገራችን እንድንወጣ አደረገን፡፡ የቤተሰቦቼ መጨረሻ ግን ምን እንደሚሆን አላውቅም፡፡›› ብላለች፡፡ ማርታ በመጀመሪያ ያቀናችው ወደ ጁቡቲ ነበር ‹‹ለአንድ አመት ከአጋማሽ በጁቡቲ ተቀመጥኩ፡፡ በዚያ እያለሁም የመጀመሪያየ የሆነችውን ሴት ልጅ ተገላገልኩ፡፡ የልጄ አባት መጥፋቱን ተከትሎ ወደ የመን አቀናሁ፡፡ 15 የሚሆኑ ሰዎችን በጫነች ጀልባ ወደ የመን ለማምራት ለደላሎች 55 የአሜሪካን ዶላር ከፍያለሁ፡፡ ቀይ ባህርን ለማቋረጥ በጀልባዋ በምሽት የምናደርገው ጉዞ እስከመጨረሻው ፀጥታ የሰፈነበት ነበር፡፡ የየመንን ክልል እየተጠጋን ስንመጣ የጀልባ ባለቤት ሰዎችን ወደ ባህሩ መወርወር ጀመረ፡፡ ማንኛችንም እንዴት መዋኘት እንዳለብን አናውቅም፡፡ ምክንያቱም በኢትዮጵያ ያለው ወንዝ እንጂ ባህር አይደለም፡፡ ደላሎችና አጋሮቻቸው ከባሕሩ ስንወጣ ይጠብቁን ነበር፡፡ እኔንና ሌሎች ሴቶችን ከባሕሩ እንደወጣን ደፈሩን፡፡ በዚያ ምሽት በደረሰብኝ የወሲብ ጥቃት በአሁኑ ሰዓት ዘጠኝ ወር ፅንስ ይዣለሁ፡፡››
     ማርታ በእንባ እየታጠበች የደረሰባትን ኢ-ሰብአዊ ድርጊት መተረክ ቀጠለች፡፡ ሰንዓ እንደደረስን በጣም በመዳከሜ የተነሳ በከተማዋ ለመቆየት ወሰንኩ፣ ለሰባት ወራት ያህል በቤት ሰራተኝነት ተቀጠርኩ፡፡ ነገር ግን አሁን በእርግዝናው የተነሳ ተቀጥሬ መስራት አልቻልኩም፡፡ ስለዚህ ምንም ገቢ የሌለኝ ሰው ሆኛለሁ፡፡ በሰንዓ የሚኖሩ የአገሬ ልጆች ይመፀውቱኛል፡፡›› የ18 ዓመቷ አሊማ ከምዕራብ ኢትዮጵያ ወደ ጁቡቲ ያቀናችው የኦነግ ደጋፊ በመሆኗ ከመንግስት ሊደርስብኝ ይችላል ያለችውን አደጋ በመፍራት ነው፡፡ ‹‹ለአንድ አመት ያህል በጁቡቲ ሰርቺያለሁ፡፡ ህይወት በዚያ ጥሩ ወይም መጥፎ የሚባል አልነበረም፡፡ ሌቦች በወሩ መጨረሻ የምናገኘውን  ደሞዝ እየዘረፉን ሲያስቸግሩን ወደ የመን ለማምራት ወሰንኩ፡፡ ለደላሎቹ 110 ዶላር ክፍያ በመፈፀም ወደ የመን የሚወስደኝን ጀልባ እንዲያገናኙኝ አደረግኩ፡፡ ሃዩ የተባለችው ደሴት ስንደርስ ዘራፊዎች ያዙን፡፡ ገንዘብ ከሰጠናቸው እንደሚለቁን ነገሩን፡፡ እኔ ገንዘብ ስላልነበረኝ ደፈሩኝ፡፡ ገንዘብ የሌላቸውን ወንዶች ደብደቧቸው፡፡ ሴቶቹን ደፈሩ፡፡ ቤተሰቦቼን በመገናኘት 200 ዶላር እንዲልኩልኝ በማድረጌ ወደ የመን ማምራት ቻልኩ፡፡››
     120 ስደተኞችን በጫነች ጅልባ ወደ የመን ሰሜን ያቀናችው አሊማ ከሌላ ስቃይ ጋር ተፋጠጠች፡፡ ባብ አል ማዳብ እንደደረስን መሳሪያ የታጠቁ ዘራፊዎች ያዙን፡፡ ተጨማሪ ገንዘብ ለማግኘት ሲሉ ዘራፊዎቹ ወንዶቹን ደበደቧቸው፡፡ የምንበዛውን ሴቶች ደግሞ ደፈሩን፡፡ ገንዘብ የሌላቸውን ሴቶች ዘራፊዎቹ ለደላሎች ይሸጧቸዋል፡፡ ደላሎቹ ሴቶቹን በመውሰድ በየመናዊ ቤቶች እንዲቀጠሩ ያደርጋሉ፡፡ እኔን የገዛኝ ደላላ ወደ ራዳ ላከኝ፡፡ በዚያ ለሦስት ወራት በጽዳት ሰራተኝነት ተቀጥሬ ሰራሁ፡፡ እኔን ያፈቀረ አንድ ሰው ገንዘብ ከፍሎ ነጻ ካወጣኝ በኋላ አገባኝ፡፡ ባለቤቴ የሚሰራው በጫት እርሻ ላይ ነው፡፡ እኔ የቤት ስራ እሰራለሁ፡፡ ገንዘብ ማግኘት ብችል ወደተሻለ አገር ከመሄድ ወደ ኋላ አልልም፡፡››
     የ38 ዓመቱ መስፍን የደሴ ልጅ ነው፡፡ ‹‹የተወለድኩትና ያደግኩት በማደጎነት ነው፡፡ ቤተሰብ የለኝም፣ የሚረዳኝም አልነበረም፡፡ ህይወት ለእኔ አሰልቺ ነበረች፡፡ ስለዚህ ለመሰደድ ወሰንኩ፡፡ ጁቡቲ ከመድረሴ በፊት ለአምስት ቀናት ያህል በአውቶብስና በባቡር ተጓጉዣለሁ፡፡ በቀጥታ ከደሴ በመነሳት ቀይ ባህርን ማቋረጥ እችል ነበር፡፡ ነገር ግን በጣም አደገኛ በመሆኑ በዚያ መንገድ መሄድ አልፈለግኩም፡፡ ብዙ ሰዎች ህይወታቸውን በዚያ አሳልፈዋል፡፡ ደላሎች የኢትዮጵያ 1000 ብር ከከፈልኳቸው የመን እንደሚያደርሱኝ ቃል ገብተውልኝ የነበረ ቢሆንም ሃዩ ደሴት እንደደረስኩ 400 ብር እንድጨምር ተደርጊያለሁ፡፡ ቀይ ባህርን ያቋረጥነው 80 ሰዎችን በጫነች እጅግ አነስተኛ ጀልባ ነበር፡፡ ጉዟችንን አጠናቅቀን መሬት እደረገጥን ያመጡን ደላሎች መሳሪያ ከታጠቁ ሰዎች ጋር አገናኙን፡፡ ታጣቂዎቹ ‹‹ገንዘብ እድንሰጣቸው ጠየቁን፡፡ ገንዘብ እንደሌለን ስንነግራቸውም ይደበድቡን ጀመር፡፡ ሴቶቹን በአይናችንፊት ለፊት ደፈሯቸው፡፡ እኔንና የተወሰኑ ስደተኞችን ታጣቂዎቹ ወደ እስር ቤት ወሰዱን፡፡ ከዚህ ቦታ መውጣት የምንችለው ገንዘብ ከተላከ ብቻ እንደሆነ በመንገር ለቤተሰቦቻችንን እንድንደውል አደረጉን፡፡ ሴቶቹ በእስር ቤት ውስጥ በየቀኑ ይደፈራሉ፡፡ እኔን በተከታታይ አምስት ቀናት ደበደቡኝ፡፡ በአምስተኛው ቀን ምሽት ሌሎቹን እስረኞች እንድመግብ የእጄን ሰንሰለት አወለቁልኝ፡፡ አጋጣሚውን በመጠቀምም ከእስር ቤቱ አመለጥኩ፡፡›› ያሲን የ23 ዓመት ወጣት ነው፡፡ ወደ ስቃይ ምድር ከመምጣቱ አስቀድሞ ከቤተሰቦቹ ጋር በአዲስ አበባ ይኖር ነበር፡፡ ያሲን አገሩን የለቀቀው የነበረበትን የኢኮኖሚ ችግር ለመቅረፍ ነው፡፡ ‹‹ምንም አይነት የፖለቲካ አመለካከት የለኝም፡፡ አባቴን በልጅነቴ በማጣቴ ያደግኩት በእናቴ ረዳትነት ነው፡፡ ምንም አይነት ገቢ ስላልነበረኝ እድገቴ ችግር ያልተላቀቀው ነበር፡፡ እህቶቼንና ወንድሞቼን ለመርዳት የነበረኝ አማራጭ አገር ጥሎ መሰደድ በመሆኑ መጀመሪያ ያቀናሁት ወደ ጁቡቲ ነበር፡፡ በጁቡቲ ጥሩ ስራ ባለማግኘቴ 1000 የኢትዮጵያ ብር በመክፈል ወደ የመን በጀልባ አቀናሁ፡፡››
     ያሲን 45 ሰው አጭቃ በያዘች አነስተኛ ጀልባ ተሳፍሮ በምሽት ወደ የመን እያቀና ነው፡፡ እኛ በጀልባ መሄድ እንደጀመርን 25 ሰው ለመጫን የተሰራች ነገር ግን ከ50 ሰው በላይ የጫነች የእንጨት ጅልባ በፍጥነት አለፈችን፡፡ ጀልባዋ ብዙ ርቀት ሳትጓዝ ለሁለት ተሰነጠቀች፡፡ በምሽቱ ውስጥ ጀልባዋ ላይ የነበሩ ሰዎች በባህሩ እየሰመጡ የድረሱልን ጩኸት ያሰሙ ነበር፡፡ የሚበዙት ህይወታቸውን ያጡት በቅጽበት ነበር፡፡ እኛም ማቾቹን ቀበርናቸው፡፡ ባብ አል ማንዳብ  ደሴት እንደደረስን ታጣቂዎች ወደ ሰማይ መተኮስ ጀመሩ፡፡ ታጣቂዎቹ በመኪና ጭነው እስር ቤት አስገቡን፡፡ ገንዘብ የሌላቸውን ወንዶች በብረት ይደበድባሉ፡፡ የእጅና የእግር ጣቶችን ይቆርጣሉ፣ በእሳት የጋየ ብረት አይናቸው ውስጥ እየከተቱ አይናቸውን ያጠፋሉ፣ ሴቶቹን ይደፍራሉ፣ ፕላስቲኮችን በእሳት እያቀለጡ ገላቸው ላይ ያፈሳሉ፡፡››
     የቢቢሲው ጋዜጠኛ ያልዳ ሃኪም በኢትዮጵያዊያኑ የተገለጸውን የማሰቃያ ስፍራ በመጎብኘት እውነታውን አረጋግጦ ተመልሷል፡፡ ጋዜጠኛው በእስር ቤቱ በዛ ያሉ ወንዶችንና ሴቶችን አግኝቷል፡፡ ሴቶቹ በደረሰባቸው የቀን ተቀን መደፈር ተዳክመው ከሰውነት ተራ ወጥተዋል፡፡ ወንዶቹ በድብደባና ርሃብ ተዳክመው የደረሰባቸውን ለመናገር የሚያስችላቸውን አቅም አጥተዋል፡፡
     ኢትዮጵያዊያን በየመን እየደረሰባቸው የሚገኘውን ስቃይ የአገሪቱ ጋዜጦች ይፋ እስከማውጣት ደርሰዋል፡፡ በአንጻሩ በየመን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በጉዳዩ ዙሪያ የሚታይ የዲፕሎማሲ ስራ ለመስራት አለመድፈሩ ሐዘኑን የከፋ ያደርገዋል፡፡

International Commission of Jurists (ICJ): Ethiopian Leaders to Face a Trial for Genocide

International Commission of Jurists (ICJ): Ethiopian Leaders to Face a Trial for Genocide

October 30, 2013
by Betre Yacob
The International Commission of Jurists (ICJ) reported to have begun to work to bring Ethiopian authorities to justice for having committed a genocide in the Ogaden region. The International Commission of Jurists is a known international human rights organization composed of jurists (including senior judges, attorneys, and lawyers). The commission is known for its dedication to ensuring respect for international human rights standards through the law.Swedish TV channels showed a movie smuggled out from Ogaden by an Ethiopian refugee
The report came right after different Swedish TV channels showed a movie smuggled out from Ogaden by an Ethiopian refugee, who had been a government official in the region. The 100 hours long movie is said to have many evidences of genocide committed by the Ethiopian government in the region.
Speaking to journalists, Stellan Diaphragm, the commissioner of the Commission, said that he would do everything necessary to bring the case to the International Criminal Court (ICC).
Reports indicate that although Ethiopia is not a member of the ICC, the country can possibly face trial for crimes under international law.
The Ogaden region is a territory in Eastern part of Ethiopia, and populated mainly by ethnic Somalis. Since 2007, the region has been a site of brutal struggle between the government troops and the Ogaden National Liberation Front (ONLF), a rebel group seeking for more autonomy for the region.
Different human right organizations accuse the Ethiopian government of committing grave human right violation (including genocide) against the civilians in attempt to control the ONLF’s public support.
According to the Genocide Wach, the crimes committed in the region include extrajudicial killings, arbitrary detention, rape, torture, disappearances, the destruction of livelihood, the burning of villages and the destroying of life stock.

ወደ አዲስ አበባ የሚጎርፉ አረጋውያን ለማኞች ቁጥር ጨምሯል

ወደ አዲስ አበባ የሚጎርፉ አረጋውያን ለማኞች ቁጥር 

ጨምሯል


ጥቅምት ፳(ሃያ)ቀን ፳፻፮ ዓ/ም ኢሳት ዜና :- የከተማዋ ነዋሪዎች እንደሚሉት 

በልመና የሚተዳደሩ አረጋውያን ቁጥር ከመቼውም ጊዜ በላይ ጨምሯል። 

አረጋውያኑም ከክልል ከተሞች ወደ አዲስ አበባ እንደሚጎርፉ ነዋሪዎች ይናገራሉ። 

መንግስት የገጽታ ግንባታ በሚል አረጋውያንን ሰብስቦ ወደ ክልል ቢበትናቸውም፣ 

አረጋውያኑ ተመልሰው በምጣት በልመናው ቀጥለዋል።


አንድ ነዋሪ እንዳሉት ቀድሞ ” አብያተ ክርስቲያናት ቅጥር ግቢ ውስጥ አይለመንም 

ነበር፣ አሁን ግን ልመናው ቤተክርስቲያን ውስጥ ሁሉ ሆኗል፣ ህዝቡ ጸሎት ማድረስ 

በማይችልበት ደረጃ ላይ ደርሷል ” ብለዋል፡፡ በአገሪቱ የሚታየው የኑሮ ውድነት 

መባባስ እንዲሁም አረጋውያኑን የሚንከባከብ ድርጅት መጥፋት ለአረጋውያኑ ስደት 

በምክንያትነት ይጠቀሳሉ።


በችግሩ ዙሪያ የአዲስ አበባን መስተዳድር ለማነጋገር ያደረግነው ሙከራ አልተሳካም

ሕዝባዊ እምቢተኝነት በውጭ አገር፤ እንዴት?

ሕዝባዊ እምቢተኝነት በውጭ አገር፤ እንዴት?

Uten navn
ግንቦት 7: የፍትህ፣ የነፃነትና የዲሞክራሲ ንቅናቄ በሁለገብ ትግል ወያኔ ማስወገድ ይገባል ብሎ የሚያምና ለዚህም የሚታገል ድርጅት ነው። “ሁለገብ ትግል” ሲባል ሰላማዊም ሰላማዊ ያልሆኑም የትግል ስልቶችን መጠቀም ማለት ነው። “ሁለገብ ትግል” ሲባል በአገር ውስጥም ከአገር ውጭም የሚደረጉ ትግሎች ማለት ነው።
ከዚህ አንፃር በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ሚና ምን ሊሆን ይገባል?
በግንቦት 7 እምነት በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በድጋፍ ሰጭነት ሳይወሰኑ የትግሉ ቀጥተኛ ተሳታፊዎች መሆን ይኖርባቸዋል። በውጭ አገር የሚኖሩ ኢትዮጵያዊያን በወያኔ ጥቅሞችና ተቋማት ላይ በማመጽ ኢትዮጵያ ውስጥ ለሚገኙ ኢትዮጵያዊያን አርዓያ መሆን ይኖርባቸዋል።
በዚህ ረገድ የተጀመሩ አበረታች ጥረቶች አሉ፤ ለምሳሌ:
  1. ወያኔ ሙስሊሞችን ከክርስቲያኖች ለማጣላት ያልፈነቀለው ድንጋይ የለም። በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን “እንቢ አንጣላልህም” ያሉት መሆኑ የሚያኮራ ነው። ወያኔ ከጠበቀው በተቃራኒ የሁለቱም ሃይማኖቶች መሪዎች በጋራ ጉዳዮች ላይ ሲመክሩ መታየቱ ተስፋ ሰጪ ጅማሮ ነው። አብሮነታችንን ማጎልበትና ይህንን በአደባባይ፣ በአዳራሾች፣ በቴሌቪዥን መስኮቶች ለኢትዮጵያ ሕዝብ ማሳየት እጅግ አስፈላጊ ነገር ነው። ውጭ የተጀመረው አገር ቤት መዳረሱ የማይቀር ነው። ይህ ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል ይኖርብናል።
  2. ወያኔ በአባይ ግድብ ስም በውጭ አገራት ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን በርከት ያለ ገንዘብ እንደሚያገኝ ተስፋ አድርጎ የነበረ ቢሆንም ኢትዮጵያዊያን “ከአባይ በፊት የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይገደብ” “ከአባይ በፊት ሙስና ይገደብ” እያሉ ወዋጮዎቹን እንቢ ብለዋል። በዚህ ጉዳይ ላይ እስካሁን የታየው ጽናት በጣም አበረታች ነው። የወያኔ ሹማምንት በአባይ ጉዳይ እንኳንስ ገንዘብ ስብሰባም ሊሰበሰቡ አልቻሉም። ይህም ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
  3. ኢትዮጵያዊያን በስፖርትና በኪነጥበባት መስኮች የሚያደርጓቸው መሰባሰቦች ለትግሉ ትልቅ እገዛ ይሰጣሉ። የኢትዮጵያ ስፓርት ፌዴሬሽን በሰሜን አሜሪካ (ESFNA) ከወያኔና ከወያኔ ሸሪክ ቱጃር ጋር ያደረገው ትንንቅ የሚያኮራ ነው። በርካታ ኢትዮጵያዊያን አገር፣ ነፃነት፣ ክብር ይበልጥብኛል ብለው የቀረቡላቸውን አጓጊ ማባበያዎችን “እንቢ” ብለዋል። ይህ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል።
  4. ባለፈው ዓመት ጋዜጠኛ አበበ ገላው በመለስ ዜናዊ ላይ፤ ዘንድሮ ደግሞ ጋዜጠኛ ሳዲቅ አህመድና አቶ መስፍን የዘረኛው ወያኔ ግንባር ቀደም አስተባባሪ በሆነው ስብሀት ነጋ ላይ ያሰሙት ተቃውሞ በጣም የሚደገፍና በውጭ አገራት የምንገኝ ኢትዮጵያዊያን ሁሉ ባህል ሊሆን ይገባዋል።
  5. በስዊድን የሚገኙ የሕግ ባለሙያዎች የጀመሩት እና በኢትዮጵያዊያን ከፍተኛ ተሳትፎ እየተካሄደ ያለው የወያኔ ወንጀለኞችን ወደ ፍርድ የማቅረብ ሂደት ተጠናክሮ መቀጠል አለበት።
እነዚህ መልካም ሥራዎች ምሳሌቶች ሲሆኑ በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ከዚህ በላይ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል። አንዳንዱን ለአብነት ያህል ከዚህ በታች ተዘርዝረዋል።
  1. በአገራችን ውስጥ መሠረታዊ የሆነ ለውጥ እንዲመጣ ከፈለግን ወያኔን ማስደንገጥ፣ ማሸበር፣ ካስፈለገም ማስወገድ የሚችል የአመጽ ኃይል መኖሩ ወሳኝ ነው። እንዲህ ዓይነት የወገን ኃይል ከጀርባው መኖሩ ሲሰማው ነው ሕዝብ ለእንቢተኝነት የሚነሳሳው። በውጭ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ይህንን ኃይል ቢቻል መቀላቀል፤ ካልተቻለም በአባላት ምልመላ፣ በፋይናንስ፣ በሎጂስቲክስና ዲፕሎማሲ መደገፍ ይጠበቅባቸዋል። ይህ ከሁሉ የላቀ የእምቢተኝነት መገለጫ ነው።
  2. ትግሉ እየመረረ መሆኑ በመረዳት በርቀት ሆነን ከመብሰክሰክ በትግል ላይ ያሉትን ድርጅቶች መቀላቀል ሌላው አሁኑኑ ልናደርገው የሚገባ ነገር ነው። ድርጅቶች “አይረቡም” ብለን ስላጣጣልናቸው አይጠናከሩም። ድርጅቶችን ማጠናከርና ማዘመን ያለብን እኛው ነው። መሪዎችን ማውጣት ያለብን እኛው ነው። እስካሁን ድርጅቶችን ያልተቀላቀልን ካለን መቀላቀልና ትግሉን ማጧጧፍ ይኖርብናል።
  3. በየተገኘው አጋጣሚ ሁሉ ወያኔን “እንቢ” እንበል። “እንቢ” የማለትን አጋጣሚ ማሳለፍ የለብን። “እንቢ” ማለት የምንችልባቸው አጋጣሚዎች ብዙዎች ናቸው። ለምሳሌ: -
ሀ) ወያኔ የመኖሪያ ቤቶች ግንባታን አዲስ የገንዘብ ማለቢያ ለማድረግ አቅዶ ተነስቷል። ወደ ሚሊዮን የሚጠጉ ቤቶችን በ2 ዓመት ጨርሼ አስረክባለሁ በሚል ማባበያ በውጭ አገራት ከሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ገንዘብ ለመሰብሰብ ዝግጅቱን አጠናቋል። ይኸንን ነገር አጠንክረን “እንቢ” ማለት ይኖርብናል። “ለኛ ቤት ከመሰጠቱ በፊት፤ የተፈናቀሉ ወገኖቻችን መወደቂያ ያግኙ” ማለት ካልቻልን በራሳችን ማፈር አለብን። የአውሮፓና የአሜሪካ መንግሥታትን አምባገነኖችን በገንዘብ አትደግፉ እያልን እኛ ራሳችን ወያኔን በገንዘብ የምንደግፈው ከሆነማ ከነሱ ብሰን መገኘታችንን እንወቀው።
ለ) ወያኔ በስደተኛ ስም በመካከላችን የሰገሰጋቸውን ካድሬዎችን የማጋለጥ ዘመቻ ማፋፋም አለብን። የወያኔ ደጋፊዎችን በኤርትራ ስደተኞች ስም እንደሚገቡ መረጃዎች አሉ። በደል ደርሶብናል ብለው መንግሥታትን አሳምነው የመኖሪያ ፈቃድ ካገኙ በኋላ አጠቃን ካሉት አገዛዝ ጋር የሚሠሩ መሆናቸው የሚያረጋግጡ ማስረጃዎችን አጠናቅረን ለየሀገሩ መንግሥታ ማቅረብ እንደ አቢይ ሥራ መያዝ ይኖርብናል።
ሐ) የወያኔ ባለሥልጣናት የሚገዟቸውን ቤቶች፤ የሚያስተዷድሯቸውን ቢዝነሶች እያደንን ማጋለጥ ይኖርብናል።
መ) የወያኔዎች ሹማምንት በአሜሪካና አውሮፓ በነፃነት ሊዘዋወሩ አይገባም። በሄዱት ሁሉ ተቃውሞና ውርደት ሊከተላቸው ይገባል።
ሠ) የወያኔ ቢዝነሶች ላይ ማዕቀብ ማድረግን (ቦይ ኮት) መልመድ አለብን። ጥረቶቻችንን በፈጠራ ከደገፍን ወደ አገር ቤት የምንልከው ገንዘብ የወያኔ የውጭ ምንዛሬ ረሀብ ማስታገሻ የማይሆንበት መንገድ መሻት አለብን።
ረ) ለወያኔ ባለሥልጣኖች ዲግሪ የሚያድሉ ዩኒቨርስቲዎችና ኮሌጆችን ማዋረድ መጀመር አለብን። ስምንተኛ ክፍል እንኳን በወጉ ላልጨረሱ ሰዎች የማስትሬት ዲግሪ እንደሰጡ ማሳወቅ የኛ ኃላፊነት መሆን አለበት።
በግንቦት 7 እምነት ትግሉ በሁሉም ሥፍራ ነው። ኢትዮጵያዊያን በያለሉበት ቦታ በተደራጀና በተቀናጀ መልክ ወያኔን ፊት ለፊት ከተጋፈጥን የድላችን ቀን እናቀርባለን።
ድል ለኢትዮጵያ ሕዝብ!!

Wednesday, October 30, 2013

የቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ታሰሩ

-በመንግሥት ላይ ጉዳት በማድረስና ግለሰቦችን በመጥቀም ሙስና ወንጀል ተከሰዋል
ሥልጣን ሳይኖራቸው ከአሠራር ውጪ እየወሰኑ በመንግሥት ላይ ጉዳት በማድረስ፣ ግለሰቦችን ያላግባብ ተጠቃሚ እንዲሆኑ በማድረግና ሥልጣናቸውን ያላግባብ በመገልገል
የሙስና ወንጀል የተጠረጠሩት የቤቶች ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር የነበሩት አቶ ተፈሪ ፍቅሬ ጐሳዬ ታሰሩ፡፡ 
መስከረም 2 ቀን 2006 ዓ.ም. በተጻፈ ክስ ጥቅምት 19 ቀን 2006 ዓ.ም. ፍርድ ቤት ቀርበው ክሱ የተነበበላቸው አቶ ተፈሪ፣ ከኃላፊነታቸው የተነሱበት ምክንያት ግልጽ ባይደረግም፣ ባለፈው ዓመት መጨረሻ አካባቢ ከነምክትላቸው ከሥራ ገበታቸው መታገዳቸው ይታወሳል፡፡ 
አቶ ተፈሪ በውጭ ምንዛሪ ተከራይቶ የነበረውን በቀድሞ ወረዳ 23 ቀበሌ 12 የሚገኝንና የቤት ቁጥሩ 106 የሆነውን የመንግሥት ቤት ለኢትዮጵያውያን ለማከራየት የተወሰነውን 1,998 ብር የኪራይ ተመን፣ የኤጀንሲውን መመርያ አንቀጽ 13(5) በመጣስ 1,500 ብር እንዲከራይ ማድረጋቸውን ክሱ ያስረዳል፡፡ 
በመሆኑም መንግሥት ከቤቱ ኪራይ ሊያገኝ ይገባ የነበረውን የዓመት ክፍያ 17,420 ብር እንዲያጣ ማድረጋቸውንም ያክላል፡፡ 
ዋና ዳይሬክተሩ በ7,650 ብር ለመኖሪያ ቤት የተከራየን የመንግሥት ቤት ተከራዮቹ እንዳልተመቻቸው አድርገው ማመልከቻ እንዲያስገቡ በማድረግ፣ የድርጅት የነበረውን ቤት በመኖሪያ ቤትነት ተቀይሮ እንዲሰጣቸውና ለድርጅት የነበረው የቤት ኪራይ ከ5,126 ብር ወደ 1,093 ብር ዝቅ እንዲልላቸው ማድረጋቸውን ክሱ ይገልጻል፡፡ በዓመት ሲሰላም 244 ሺሕ ብር በመንግሥት ላይ ጉዳት እንዲደርስ ማድረጋቸውን ክሱ ያክላል፡፡ 
አቶ ፍቅሬ በወር 4,033 ብር ይከራይ የነበረን የመንግሥት ቤት ከ2003 ዓ.ም. እስከ 2005 ዓ.ም. ድረስ 129,056 ብር በመቀነስ በመንግሥት ላይ ጉዳት ማድረሳቸውን፣ በወረዳ 18 ቀበሌ 06 የሚገኝን የመንግሥት ቤት አንድ የፓርላማ አባል ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የተጻፈላቸው ደብዳቤ ሳይኖር ከእሳቸው ጋር የግል ቀረቤታ ስላላቸው፣ ከሌሎች የምክር ቤት አባላት ልዩነት በመፍጠርና ኃላፊነታቸውን ያላግባብ በመጠቀም ቤት እንዲቀየርላቸው ማድረጋቸውን፣ ክሱ ያብራራል፡፡ ኪራዩም ከ7,650 ብር ወደ 650 ብር ዝቅ እንዲል በማድረግ የ7,000 ብር ቅናሽ እንዳደረጉላቸው ክሱ ይጠቁማል፡፡ 
የቤቶች ኤጀንሲ ከሚያስተዳድራቸው የመንግሥት ቤቶች ውስጥ ለተወሰኑ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችና የልማት ድርጅቶች፣ ሠራተኞችና ኃላፊዎች ተመድበው የነበሩ በቀድሞው ወረዳ 17 ቀበሌ 25 ውስጥ የሚገኙ ከ40 በላይ የመኖሪያ ቤቶች፣ በአዋጅ ቁጥር 555/2000 አንቀጽ 11(2) መሠረት የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር መሥሪያ ቤት ማፅደቅ እየተገባው፣ አቶ ፍቅሬ በራሳቸው ተግባራዊ በማድረግ ከሥልጣናቸው በላይ በመሥራትና በመወሰን፣ በግለሰቦች ስም በማዞርና በማከራየት ግለሰቦችን ያላግባብ ተጠቃሚ ማድረጋቸውን ክሱ ያስረዳል፡፡ 
አቶ ፍቅሬ የተጠረጠሩበት ሥልጣንን ያላግባብ መገልገል የሙስና ወንጀል ክስ ከተነበበላቸው በኋላ ዋስትና እንዲፈቀድላቸው ቢጠይቁም፣ ክሱን እየተመለከተው ያለው የፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ የወንጀል ችሎት የዋስትና ጥያቄያቸውን ውድቅ በማድረግ በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከራከሩ አዟል፡፡ 

Tuesday, October 29, 2013

500 መቶ ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ የተያዙ ሁለት የባለስልጣኑ ኦዲተሮች ጥፋተኛ ተባሉ

500 መቶ ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ የተያዙ ሁለት የባለስልጣኑ ኦዲተሮች ጥፋተኛ ተባሉ 

500 መቶ ሺህ ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ የተያዙ ሁለት የባለስልጣኑ ኦዲተሮች ጥፋተኛ ተባሉ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 15፣ 2006 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድቤት 1ኛ የወንጀል ችሎት 500 መቶ ሺ ብር ጉቦ ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ በተያዙ ሁለት የገበዎችና ጉምሩክ ባለስልጣን ኦዲተሮች ላይ የጥፋተኝነት ፍርድ ሰጠ።
ተከሳሾች አይሸሽም ገብሬ እና አክሊለብርሀን አባቡ ከባለስልጣኑ ዲኦትራኮን ወይም ጄነራል ኢትዮጵያ ኦቨርሲስ ትሬዲንግ ሀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር የቆዳና ሌጦ ግብዓት አቅራቢ ድርጅት የተጨማሪ እሴት ታክስ ኦዲት አድርጉ የሚል ትእዛዝ ይሰጣቸዋል።
በታዘዙት መሰረት ኦዲት አድርገው ሳያጠናቅቁ የድርጅቱን ስራ አስኪያጅ አቶ ኢብራሂም አስፋውን በሰራነው ኦዲት መሰረት ከ4 ነጥብ 5 ሚሊዮን ብር በላይ ዕዳ ስለተገኘብህ 1 ሚሊዮን ብር ጉቦ ስጠን ይሏቸዋል።
ስራ አስኪያጁ በድርድር ጉቦውን ወደ ግማሽ ሚሊዮን ዝቅ በማድረግ ሰኔ 26 2004 ምሽት 12 ሰዓት ገደማ ሳሪስ አቦ ቀለበት መንገድ አካበበቢ ብሩን ሲቀበሉ እጅ ከፍንጅ በመያዛቸው የፌዴራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት አንደኛ የወንጀል ችሎት መዝገቡን መርምሮ ጥፋተኛ ብሏቸዋል።
ችሎቱ ከከሳሽ የኮሚሽኑ አቃቤ ህግና ከተከሳሽ የቅጣት አስተያየት ተቀብሎ ውሳኔ ለመስጠት ፥ ለጥቅምት 22 2006 ቀጠሮ ይዟል።

ስብሃት ህወሃት ጠቦ ታሪኩን እንደሚቋጭ አረጋገጡ

ስብሃት ህወሃት ጠቦ ታሪኩን እንደሚቋጭ አረጋገጡ

ህወሃትን ገልብጦ “ከየትኛው ክልል ድጋፍ ሊገኝ?”
sebhat nega



ስብሃት ነጋ የኢህአዴግ አባትና ፈጣሪ የሆነው ህወሃት የመጨረሻው ታሪኩ ጠቦ እንደሚቋጭ ይፋ አደረጉ። ችግር የህወሃት ልዩ በረከትና ስጦታ እንደሆነ በማመልከት ህወሃት ውስጥ ልዩነትና መፈርከስ አደጋ ተከስቶ እንደማያውቅ ሸመጠጡ።
አቶ ስብሃት ጠቦ የሚጠናቀቀውን የህወሃት ስውር አጀንዳ የገለጹት ከጋዜጠኛ ደረጃ ደስታ ለቀረበላቸው ጥያቄ መልስ በሰጡበት ወቅት ነበር። በኢህአዴግ የመከላከያ መዋቅር ውስጥ ከፍተኛ መከፋፈልና የኩዴታ አደጋ ሊያስከትል የሚችል አደጋ እንደተረጋገጠ ተጠቅሶ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ስብሃት “አዲስ አበባ መንግስት ገልብጠው የክልሎችን ድጋፍ ቢጠይቁ ማን እሺ ይላል” በማለት ነበር የመለሱት። አንዴ በመከላከያ ውስጥ የመከፋፈልና የመበታተን አደጋ ሊያጋጥም የሚችልበት አግባብ እንደሌለ፣ ጠያቂው እንዳለው የመፈንቅለ መንግስት አደጋ ቢያጋጥም እንኳ የህወሃት ስጋት እንዳልሆነ አስመስለው አቶ ስብሃት የመለሱት የክልሎችን ስም በመጥራት ተቀባይት እንደማይኖረው ነው። ይህም አባባላቸው እኛን ገልብጦ አገር አንድ አድርጎ መምራት አይቻልም የሚል እንደምታ ያለው ቢመስልም፤ “ሪፑብሊክ” ለመመሥረት የተነሳውና እስካሁን በነጻአውጪ ስም አገር እየገዛ ያለውን ህወሃት የመጨረሻ የመጥበብ ዓላማ በማስረጃ የገለጹበት ነው፡፡
ህወሃት “ኢህአዴግ” የሚባለውን ድርጅት ሲያበጀው የአገልግሎት ዘመን መድቦለት እንደሆነ ስለ ድርጅቱ የወደፊት መድረሻ ድንበሩ ከሚያወሱ የድርጅቱ የተለያዩ ማረጃዎችና ነባር አባሎቹ መጠቆሙ ይታወሳል። ህወሃት 40ና 50 ዓመት ኢትዮጵያን በብሔር ፖለቲካና በዘር እያጋጨ ለመግዛት የሳለው ስዕል እንዳሰበው ካላዘለቀው እንዴት ጠቦ እንደሚጠናቀቅ የጠቆሙት ስብሃት፣ አስተያየታቸው አካሄዱ የገባቸውን በሙሉ አበሳጭቷል።
በ1997 የምርጫ ወቅት ተፈጥሮ በነበረውና በራሱ በቅንጅት ሰዎች ሽኩቻ በተኮላሸው ህዝባዊ ድል ግለት ወቅት ኢንዲያን ኦሽን የተሰኘው ጋዜጣ “ህወሃት ወደ ትግራይ የማፈግፈግ እቅድ ይዟል” በማለት የዘገበውን ዘገባ በማስታወስ በአቶ ስብሃት መልስ ላይ አስተያየት የሰጡ፤ በቅድሚያ አቶ ስብሃትን “አቦይ ብላችሁ አትጥሩት። አባታዊ አንደበትና ምግባር የለውም” በሚል ማሳሰቢያ ከሰጡ በኋላ “የስብሃት ንግግር ህወሃት ታሪኩ ሲጠናቀቅ ጠቦ እንደሚቋጭ ነው። ለዚህ ሲል ነው ህዋሃት ከአንቀጽ 39 ጋር ቅበሩኝ የሚለውና የአማራ ክልል መሬትን እየዘረፈ የመውጫ ቀዳዳ ፍለጋ ሌት ከቀን መሬት እየቆረሰ አዲስ ካርታ የሚያመርተው፤ ዓለምአቀፋዊ ድንበርም ለትግራይ እንዲኖራት ያደረገው” ብለዋል።
“ህወሃት ካለውና ከተፈጠረበት  ክፉ ዓላማ አንጻር በቀጣይዋ ኢትዮጵያ ‘ቦታ አይኖረኝም’ የሚል ድምዳሜ ላይ ስለደረሰ ሁልጊዜ ሲጨንቀው ኢትዮጵያን የማፈራረስ ስዕል ያሳያል። የስብሃትም ንግግር ይህንኑ የሚያረጋግጥ ነው” በማለት ምልከታቸውን የተናገሩት የጎልጉል የዘወትር አስተያየት ሰጪ “ውሳኔውና ህልሙ ስኬት የናፈቀው የቅጥረኞቹ የህወሃት ሰዎች ጭንግፍ ምኞት ቢሆንም መላው የትግራይ ህዝብ በዚህ ጉዳይ ላይ ጥርት ያለ አቋም በመያዝ ከኢትዮጵያ ሕዝብ ጋር የሚቆም መሆኑን ማሳየት እንደሚገባው” አመልክተዋል።azeb 3
ከህወሃት ሊቀመንበርነታቸውና ከስራ አስፈጻሚነታቸው አራት ጊዜ ማመልከቻ በመጻፍ በፈቃዳቸው እንደለቀቁ ያመለከቱት ስብሃት ነጋ በኤፈርት ጉዳይ ከወ/ሮ አዜብ ጋር ስምምነት እንዳልነበረቸው ፍንጭ ሰጥተዋል። አያይዘውም ህወሃት የመከፋፈል አደጋ አጋጥሞት እንደማያወቅ፣ እንዲያውም በየጊዜው የሚነሱ የሃሳብ ልዩነቶች የድርጅቱ ልዩ ስጦታውና በረከቱ አንደሆነ ተናግረዋል። ልዩነትና በልዩነት ጥግ ድረስ ደርሶ መፋጨት የህወሃት የጥንካሬው መሰረት እንደሆነ ያመለከቱት አቶ ስብሃት በድህረ ኢትዮ-ኤርትራ ጦርነት ወቅት ህወሃት ለሁለት ተከፍሎ አደጋ ላይ የወደቀበትን ጊዜ አስተባብለዋል። እነ አቶ ስዬንም “የተባረሩ” ሲሉ አቅመ ቢስ አድርገው ስለዋቸዋል።
ኤርትራ ራሷን በወጉ መከላከል እንኳ የማትችል አገር እንደሆነች የጠቆሙት ስብሃት ኤርትራን ተማምኖ የሚከናወን የተቃውሞ ትግል የጤና ነው ብለው እንደማያምኑ “እብደት ነው” በማለት ኢህአዴግም ሆነ እሳቸው በእንቅስቃሴው ላይ ስጋት እንደሌለባቸው ለመግለጽ ሞክረዋል። ስብሃት በአሜሪካ ከተለያዩ ወዳጅ ሚዲያዎች ጋር እየተወደሱ ጥያቄና መልስ ያካሄዱ ሲሆን በተለይም ስለ መለስ ቅንድብ ከዘፈነው ሰለሞን ተካልኝ ሲቀርቡላቸው የነበሩት ጥያቄዎች የሚያዝናኑ ነበሩ። ጥያቄና መልሱን የተከታተሉ “ጠያቂው መልሱን አስቀድሞ ጥያቄ ማስከተሉ ጥሩ ተማሪ መሆኑንን በማረጋገጥ የምስክር ወረቀት የፈለገ አስመስሎታል” ሲሉ የለበጣ አስተያየት በማህበራዊ ገጾች ላይ አስፍረውበታል። አቶ ስብሃት በአሜሪካ ከጠባቂዎቻቸው ጋር በመሆን መደባደባቸውና በፖሊስ ይፈለጉ እንደነበርም መዘገቡ ይታወሳል። አቶ ስብሃት ከፖለቲካው ፈላጭ ቆራጭነት ወጥቻለሁ ቢሉም የሚሰጡዋቸው አስተያየቶችና ትንቢቶች አሁንም “የህወሃት የኋላ ዘዋሪ” እንደሆኑ አመላከች እንደሆነ ተጠቁሟል።

ኢህአዴግ የዘራውን አጨደ፣ ተጠያቂው ማን ነው?

ኢህአዴግ የዘራውን አጨደ፣ ተጠያቂው ማን ነው?

እሳት አስነሳችሁ በሚል እስሩ ቀጥሏል
fire



በሰላማዊና በህጋዊ መንገድ ተቃውሞ ቢያቀርቡም የኢህአዴግን ጆሮ ማግኘት ያልቻሉ ተበዳዮች ርምጃ ወሰዱ። ሕዝብ ወዶና ፈቅዶ ያልተቀበለው ኢንቨስትመንት ከዘረፋ ተለይቶ እንደማይታይ የአካባቢው ነዋሪዎች አስታውቀዋል። ውድመት የደረሰበት የህንድ ኩባንያ በልማት ባንክ ላይ ኪሳራ ሊያስከትል እንደሚችል ስጋት አለ። ለደረሰው ጉዳት “ተጠያቂው ማን ነው?” የሚል ጥያቄ ተነስቷል። በጥርጣሬ የሚታሰሩ መበራከታቸው በክልሉ ባሉ ተመሳሳይ የእርሻ ኢንቨስትመንት ባለቤቶችን ስጋት ላይ ጥሏል።
ሻይ ቅጠል ለማልማት የተፈጥሮ ጥብቅ ደን እንዲያወድም የተፈቀደለት ቬርዳንታ ሀርቨስት የተባለ ኩባንያ በከፍተኛ ወጪ ያለማውና ለመለቀም በደረሰ ምርት ላይ ማንነታቸው በውል ያልታወቀ ሰዎች እሳት ለቀውበታል። ጥቅምት 12 ቀን 2006 ዓም ደረሰ በተባለው ቃጠሎ ኩባንያው የደረሰበት ሊሳራ እስከ 80 ሚሊዮን ዶላር ሊደርስ እንደሚችል ስለ ጉዳዩ የሚያውቁ አስታውቀዋል።
አንጋፋ እድሜ ጠገብና ረዣዥም የተፈጥሮ ደን በመጨፍጨፍ ጣውላ እያመረተ ሲቸበችብ የነበረው ኩባንያ ሙሉ ንብረቱና ከፍተኛ መጠን ያለው የጣውላ ምርት ከተለያዩ ማሽኖች ጋር ወድሞበታል። የአካባቢው የጎልጉል ምንጮች እንዳሉት ኩባንያው ላይ የደረሰው የእሳት ቃጠሎ ለመሰብሰብ የደረሰውን የሻይ ቅጠል ማሳ አጋይቶታል።
በጋምቤላ ክልል በመዠንግር ዞን፣ በጎደሬ ወረዳ በጉማሬና በካቦ ቀበሌዎች የሚገኝ 5000 ሄክታር በደን የተሸፈነ መሬት በኢንቨስትመንት ስም እንዲሸጥ መወሰኑን ተከትሎ የአካባቢው ነዋሪዎች ተቃውሞ አሰምተው ነበር። በወቅቱ ውሳኔውን “በባዕድ ወራሪ ሃይል እንኳን የማይፈጸም” በማለት የተቹና ቅሬታቸውን የገለጹ ነበሩ።
ሙሉ በሙሉ በደን የተሸፈነ 3012 ሄክታር ድንግል ለም መሬት በሄክታር111 ብር ሂሳብ ለ50 ዓመት የሊዝ ኮንትራት የተሸጠለት ይህ ኩባንያ ጥብቅ ደኑን ከማውደሙ በፊት ውሳኔው እንዲጤን የአካባቢው ህዝብ በወኪሎቹ አማካይነት ለፕሬዚዳንት ግርማ ወ/ጊዮርጊስ ጥያቄ አቀርበው ነበር። በወቅቱ ለጉዳዩ ከፍተኛ ትኩረት በመስጠት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ ድርጊቱን በመቃወም የሚከተለውን ጽሁፍ አትሞ ነበር። ሰሚ ባለመገኘቱ የተፈራው ደረሰ።
ጡረተኛው ፕሬዚዳንት ለአካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን በሰጡት ትዕዛዝ መሰረት የተፈጥሮ ደኑ ከመጨፍጨፉ በፊት ውሳኔው እንዲመረመርና እንዲጠና ሚያዚያ 28 ቀን 2002 ዓ ም ለክልሉ ደብዳቤ ልኮ ነበር። ሟቹ ጠ/ሚኒስትር በወቅቱ የአፍሪካ የተፈጥሮ ጥበቃና የአየር ንብረት ተሟጋች ነኝ ያሉበት ወቅት መሆኑንን በማስታወስ፣ የፕሬዚዳንቱን መመሪያ በመጠቆም ባለስልጣኑ የጻፈውን የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ የክልሉ ፕሬዚዳንት ህዳር 10 ቀን በተጻፈ ደብዳቤ ደመሰሱት። ከላይ የተጠቀሰው ኩባንያ የ50 ዓመቱን ውል ቅድሚያ ክፍያ የአንድ ዓመት 19 ሺህ ዶላር ስለከፈለ ቦታውን እንዲረከብ ዞኑንን አዘዙ።
የበላይና የበታቹ በማይታወቅበት የመለስ አወቃቀር ጥብቅ ደኑ ያለበት መሬት ለህንዱ ኩባንያ ተላለፈ። ህዝብ ያነሳውን ጥያቄ እስከ ፕሬዚዳንቱ ያደረሱት ሊቀመንበር እንደ ወንጀለኛ ተቆጥረው ከሃላፊነታቸው ተባረሩ። ህዝብ የኑሮው መሰረትና የህይወቱ ያህል የሚንከባከበው ደን ተጨፈጨፈ። የአካባቢው ነዋሪዎች እንደሚሉት ደኑ ሲጨፈጨፍ የነበረው ሃዘን በቃል የሚገለጽ አልነበረም።timber log
ባገኘው ከፍተኛ የደን ምርት ጣውላ ማምረት የጀመረው ኩባንያ መጋዘን ገንብቶ የጣውላ ንግድ ውስጥ ገባ። አሁን ድረስ ንዴቱና የበደል ስሜቱ ያለቀቀቃቸው የአካባቢው ነዋሪዎች የተካሄደባቸውን ግፍ “ዝርፊያ” እያሉ ነው የሚጠሩት።
ህግን ጠብቀው ኢህአዴግን ያሳሰቡት የአካባቢው ነዋሪዎች አሁንም ቢሆን በእስርና በድብደባ በማሰቃየት ኢንቨስትመንትን /ነዋሪዎቹ ዝርፊያ ነው የሚሉት/ በክልሉ ቀጣይ ማድረግ አይቻልም። አስቀድሞ ባቀረቡት አቤቱታ መሰረት ኢህአዴግና ኩባንያው ጆሮ ሰጥተዋቸው ቢሆን ኖሮ እንዲህ ያለ አደጋ ሊፈጠር እንደማይችል አስተያየት ሰጡ አሉ።
92 ሚሊዮን ብር በላይ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ እዳ ያለበት የእርሻ ድርጅት፣ ንብረቱ በእሳት ከወደመ በኋላ የተሸከመው እዳ አጀንዳ ሆኗል። የደረሰበት ውድመት ከፍተኛ በመሆኑ ክልሉንና ኢህአዴግን ካሳ እንደሚጠይቅም ከወዲሁ ተሰምቷል። ዜናውን ያቀበሉ ክፍሎች “ህዝብ ላልተቀበለው ኢንቨስትመንት ካሳና የልማት ባንክ ላይ ለደረሰው ኪሳራ ተጠያቂው ኢህአዴግ ነው” የሚል ጥያቄ መነሳቱን አመልክተዋል።
ለአበባ እርሻ ላስቲክና ኬሚካል በማስያዝ ልማት ባንክን እያለቡ የተሰወሩ በርካታ ድርጅቶችና ለስርዓቱ ቅርበት ያላቸው ሸሪኮቻቸው መኖራቸውን በማስታወስ በጋምቤላ ተመሳሳይ ድርጊት ሊፈጸም እንደሚችል የዜናው ምንጮች ጠቁመዋል። ካራቱሪ በኪሳራ መንገዳገዱን፣ ሼኽ መሐመድ ሁሴን አላሙዲ በ”ውክልና” ለሳዑዲ አረቢያ ቀለብ እንዲያመርት የተከሉት ሳዑዲ ስታርና ሌሎች የህወሃት ሰዎች ከተለያዩ የአገር ውስጥ ባንኮች ከፍተኛ ገንዘብ መበደራቸውን ገልጸዋል።
“ህዝብን ያለፈቃዱ በማፈናቀልና መሬቱን በመቀማት የሚከናወን ኢንቨስትመንት ሁሌም አደጋ ላይ መሆኑ አያጠራጥርም” በማለት የአዲሲቷ ኢትዮጵያ የጋራ ንቅናቄ አኢጋን ዋና ዳይሬክተር አቶ ኦባንግ ለጎልጉል ገልጸዋል። “ኢንቨስትመንት እንኳን ደህና መጣህ በሚል ህዝብ ካልተቀበለው ዘረፋ ነው” ያሉት አቶ ኦባንግ “በሰላማዊና በሰለጠነ መንገድ ድምጹን ሲያሰማ ጆሮ ያጣ ህዝብ ተቃውሞውን ገለጸ” በማለት በደረሰው ውድመት ባይደሰቱም ለውድመቱ ተጠያቂው ኢህአዴግና ከኢህአዴግ ጋር ተሻርኮ ዝርፊያ ያከናወነው ድርጅት እንደሆነ አመልክተዋል።
ካሩቱሪና ሳዑዲ ስታርን ጨምሮ ህዝብ ላይ በተፈጸመ ግፍ ሃብት ለማፍራትና ለመበልጸግ የሚያስቡ ትልቅ ግንዛቤ ሊወስዱ እንደሚገባ ያሳሰቡት አቶ ኦባንግ “ኢህአዴግ ዝርፊያና ኢንቨስትመንትን ለይቶ መሔድ ካልቻለ ስጋቱ እየጨመረ ይሄዳልና ከስህተት በመመለስ ህዝብ በሚፈቅደው መልኩ ማስተናገድ ግድ ነው” ሲሉ አሁንም ጆሮ የለውም ለሚባለው ኢህአዴግ ማሳሰቢያ አዘል ምክር ለግሰዋል። ባለሃብት የሚባሉትም ከዚህ ታላቅና አሳዛኝ ውድመት ሊማሩና ህዝብ “እንኳን ደህና መጣችሁ እንዲላቸው ህዝብ ከሚቃወመው ዝርፊያና አሰራር ራሳቸውን ሊያገሉ ይገባል” ብለዋል።
የክልሉ ፕሬዚዳንት ቃጠሎውን ማመናቸውን ሪፖርተር በእሁድ እትሙ ያስታወቀ ሲሆን አጣሪ ኮሚቴ ተቃቁሞ አደጋውን ያደረሱት እነማን ናቸው የሚለው እየተመረመረ እንደሆነ ጠቁሟል። የክልሉ የጎልጉል ምንጮች በርካታ ሰዎች እሳት አስነስታችኋል በሚል መታሰራቸውና በፌዴራል አንጋቾች እየተመረመሩ መሆኑን አረጋግጠዋል። እሳት ያስነሱትን ለማጋለጥ በሚል በየመንደሩ በሚደረግ ማዋከብ ነዋሪዎቹ መማረራቸውን ተናግረዋል። ለጊዜው የእስረኞች ቁጥር ባይታወቅም ወደ ማዕከል የተላኩ በርካታ እንደሆኑም ገልጸዋል። በማያያዝም ሁኔታው በዚህ ከቀጠለ ኢህአዴግም ሆነ ማንም ተጠቃሚ ስለማይሆን ህዝብን ማዳመጥ ሊቀድም እንደሚገባው ጠቁመዋል። (ፎቶ፡ ለማሳያነት ብቻ)

Monday, October 28, 2013

Ethiopia: Confessions of a Police State

Ethiopia: Confessions of a Police State

October 27, 2013
The trashing of constitutional rights  
The Ethiopian Constitution guarantees, “Persons arrested have the right to remain silent. Persons arrested shall not be compelled to make confessions or admissions which could be used in evidence against them. Any evidence obtained under coercion shall not be admissible.” (Article 19(2)(5).) In reality, this guarantee is not worth the paper it is written on!Ethiopia, The trashing of constitutional rights
Last week, Human Rights Watch (HRW) issued a report documenting the horrors that take place in the little shop of horrors of the ruling regime in Ethiopia known as the “Federal Police Crime Investigation Sector” (the dreaded “Maekelawi (Central) Police Station”). Located in the capital Addis Ababa, Maekelawi is “the country’s most notorious police station.”
HRW’s report, “They Want a Confession” Torture and Ill-Treatment in Ethiopia’s Maekelawi Police Station”,  is based on intensive interviews of former detainees, many of whom were tortured for opposing the regime. Maekelawi is the first stop for “many of Ethiopia’s political prisoners — opposition politicians, journalists, protest organizers, alleged supporters of ethnic insurgencies, and many others after being arrested.”
Maekelawi lives up to its reputation as “third degree” central — a place “beyond wrath and tears” where “looms but the horror of the shade” to borrow from William Ernest Henley. Regime opponents, dissidents, independent journalists and others are “interrogated, and, for many, at Maekelawi they suffer all manner of abuses, including torture.” I have met some former detainees who were delivered from the “clutches” of  Maekelawi — that black pit of physical and mental suffering and citadel of false confessions. HRW’s report barely scratches the tip of the iceberg of horrors that take place at Maekelawi.
Numerous credible sources confirmed in 2009 that in Maekelawi, the central police investigation headquarters in Addis Ababa, police investigators often used physical abuse to extract confessions. Citizens widely believed that such treatment remained a common practice at Maekelawi. Authorities continued to restrict access by diplomats and NGOs to Maekelawi.
A genuine Medieval torture chamber in 21st Century Ethiopia! 
Maekelawi evokes images of Medieval torture chambers of Europe infamous for inflicting “horror, dread and despair” on their victims. According to HRW, “Police investigators at Maekelawi use coercive methods on detainees amounting to torture or other ill-treatment to extract confessions, statements, and other information from detainees.” Not unlike many Medieval European torture chambers, Maekelawi has four categories of prisoners grouped in terms of their level of cooperation and compliance with the demands of their interrogators: “Maekelawi has four primary detention blocks, each with a nickname, and the conditions differ significantly among them. Conditions are particularly harsh in the detention blocks known by detainees as ‘Chalama Bet’ (dark house in Amharic)… [where] detainees have limited access to daylight, to a toilet, and are on occasion in solitary confinement… In ‘Tawla Bet’ (wooden house) ‘access to the courtyard is restricted and the cells were infested with fleas.’ Short of release, most yearn to transfer to the block known as ‘Sheraton,’ dubbed for the international hotel, where the authorities allow greater movement and access to lawyers and relatives.” There is also “an overcrowded women’s section”.
The ruling regime in Ethiopia uses a variety of torture methods to extract information, statements and confessions from political prisoners.  “Detainees are repeatedly slapped, kicked, punched, and beaten with sticks and gun butts. Some reported being forced into painful stress positions, such as being hung by their wrists from the ceiling or being made to stand with their hands tied above their heads for several hours at a time [Medieval “strappado”], often while being beaten. Detainees also face prolonged handcuffing in their cells [Medieval hand shackles] —in one case over five continuous months—and frequent verbal threats during interrogations. Some endured prolonged solitary confinement [popular during the Spanish Inquisition].” Detainees are subjected to “severe restrictions on access to daylight, poor sanitary conditions, [Medieval dungeons] and limited medical treatment. Conditions are particularly harsh during initial investigations.”
The purpose of these torturous practices is “to maximize pressure on detainees to extract statements, confessions, and other information—whether accurate or not—to implicate them and others in alleged criminal activity. These statements and confessions are in turn sometimes used to coerce individuals to support the government once released, or as evidence against them at trial.
There is little detainees can do at Maekelawi to seek “redress. Ethiopia’s courts do not demonstrate independence in political cases. Courts that have received allegations of detainee torture and ill-treatment at Maekelawi have on occasion failed to take adequate steps to address the allegations. Several former detainees told Human Rights Watch they kept silent about their treatment in court, fearing reprisals from investigators. Others said they had never appeared before a court.”
In July 2008, retired British colonel Michael Dewars, an internationally recognized security expert commissioned by the regime to undertake an assessment of the prison system and make recommendations, described what he witnessed when he “was taken to an Addis Ababa sector police station and shown the detention facilities.” He recounted, “I asked to go into the compound where the prisoners are kept. This consisted of a long yard with a shed to one side which provided some sort of shelter. The compound had a wall around it and a watchtower for an armed sentry overlooking it. Inside must have been 70 – 80 inmates, all in a filthy state. There was insufficient room for all these people to lie down on a mat at once. There was no lighting. The place stank of faeces and urine. There appeared to be no water or sanitation facilities within the compound. There was a small hut in an adjacent compound for women prisoners but there had been no attempt by anybody to improve the circumstances of the place. The prisoners were mostly on remand for minor crimes, in particular theft. Some had been there for months….”
Col. Dewars concluded:  “Detention conditions of prisoners are a disgrace and make the Federal Police vulnerable to the Human Rights lobby…. The prison I saw was a disgrace. No one is recommending a Hilton Hotel, but, if any human rights organization were to get inside an Ethiopian jail, they would have enough ammunition to sink all our best efforts… The result of all these circumstances is chaos, injustice for the detainees and condemnation by the human rights lobby and the international community.”
In October 2013, HRW reports, “Over the past decade Human Rights Watch and other domestic and international human rights organizations have documented patterns of serious human rights violations, including arbitrary arrest and detention, ill-treatment, and torture in many official and unofficial detention facilities throughout Ethiopia. The government has invariably dismissed these findings or conducted investigations that lack credibility.”
Maekelawi as a metaphor for Open Prison Ethiopia
I have previously commented on prison conditions in Ethiopia. In my February 2012 commentary, Political Prisoners Inside Ethiopia’s Gulags, I sought to expose the abuse and mistreatment of political prisoners by the regime. In February 2013, I wrote about Ethiopia as the Prototype African Police State. I argued, “The singular hallmark — the trademark — of a police thug state is the pervasiveness and ubiquity of arbitrary arrests, searches and detentions of citizens. If any person can be arrested on the whim of a state official, however high or petty, that is a police state. If the rights of citizens can be taken or disregarded without due process of law, that is a dreadful police state. Where the rule of law is substituted by the rule of a police chief, that is a police thug state.” In that commentary, I focused on widespread allegations of targeted nighttime warrantless searches of homes belonging to Ethiopian Muslims in the capital Addis Ababa. One of the disturbing allegations was the claim that “federal police” officers illegally searched the homes of Ethiopian Muslims and stole cash, gold jewelry, cell phones, laptops, religious books and other items of personal property. A police chief in one of the capital’s districts gave a telephone interview on these allegations to the Voice of America- Amharic program and threatened the reporter who irked him with tough questions: “I don’t care if you live in Washington or in Heaven. I don’t give a damn! But I will arrest you and take you. You should know that!!”
In July 2012, Erin Burnett of CNN visited Ethiopia and described what she witnessed:
We saw what an African police state looked like when I was in Ethiopia last month… At the airport, it took an hour to clear customs – not because of lines, but because of checks and questioning. Officials tried multiple times to take us to government cars so they’d know where we went. They only relented after forcing us to leave hundreds of thousands of dollars of TV gear in the airport…
Seen the video of interrogation in a police state!? 
The HRW’s report documents abuses that are inflicted on detained political opponents of the regime or those who simply demand respect for their human rights. Earlier this year, an 18-minute video was posted on Youtube showing the interrogation and “confession” of a suspect  allegedly involved in leading Muslim protests in the capital. For over two years,many Muslims in Ethiopia have been protesting and demanding a stop to the regime’s interference in their religious affairs. The videotaped interrogation appears to have taken place in the office of a top police or security official at Maekelawi according to knowledgeable sources. There appear to be other persons in the interrogation room, but only the voice of the principal interrogator  can be heard (another person is heard chiming in agreement with the principal interrogator acouple of times).
The interrogation office has a stylishly stained and paneled door.  A fancy white curtain is visible in the background. Expensive imported high back executive leather chairs and sofa furnish the portion of the interrogation room  visible to the camera lens. There is a map of Ethiopia hanging behind the suspect. It is obvious that the interrogation is not taking place in the dingy bowels of Maekelawi.  Knowledgeable sources suggest that the interrogation was likely conducted by a top police official within the office of the “Federal Police Commissioner”.
The videotape shows a young suspect in handcuffs  steepling his palms from time to time as though in a praying position. The interrogator gives the young suspect the “third degree” lite (possibly because the camera is rolling). The interrogator has the sinisterly commanding voice of a seasoned interroagtor. The interrogator questions the suspect as thought he were a Medieval inquisitor extracting a confession from a heretic during the Inquisition. The interrogator grills the cowering and soft-spoken young suspect and hammers him with questions about his religious beliefs. He hectors the suspect on the meaning of  the  “Salafia” brand of Islam and lectures him on radical Islam and the dangers of the “Brotherhood”. He whipsaws the suspect with sarcasm and baits him with wisecracks. The interrogator accuses the suspect and his group of intending to establish an Islamic government in Ethiopia and using a certain local Islamic school as a cover for subversive activity. The suspect is badgered on the sources of funds used to support his organization. Throughout, the interrogator ridicules, sneers, taunts and contemptuously laughs at the suspect. He puts words in the mouth of the suspect; and when the suspect begins to answer by denying allegations, the interrogator cuts him off abruptly and dismissively. The interrogator browbeats, bullies and berates the young suspect who sat helplessly handcuffed in a high back executive chair trying to answer the questions in soft almost inaudible voice while displaying great respect to his interrogator.
Knowledgeable sources say there is much that is hidden in plain view in the video. For instance, it is often the case that a few days before the videotaping of an interrogation, a  suspect is given a full round of interrogation by lower rank police officials who will not hesitate to “work him over” (beat) and “soften” him up to make him more cooperative during the suspect’s his video confession.  The videotaped interrogation session is usually attended by other police and civilian officials who will later testify in court that they were present when the suspect voluntarily made his confession and that they observed no coercion.  (Neither the court nor defense lawyers are given copies of the videotaped interrogation.) The  interrogation is done in a casual manner and conversational tone  to avoid the appearance of an intimidating police interrogation atmosphere. The questions are laid out cleverly like landmines in a field.  The interrogator will ask the suspect general questions about the organization to which he belongs, its ideology, its supporters, its sources of funding, alleged illegal activities and so on. Those questions will be followed by other questions which place the suspect in a compromising position. Why did the suspect belong such an organization; what role he play; why did he not report alleged criminal activities and so on. The video interrogation becomes the perfect set up for the suspect to make confessions of criminal wrongdoing and hang himself.
Top police interrogators obviously do not want to leave a videotape of their brutal or coercive interrogation practices. Knowledgeable sources are surprised to see the young suspect in the aforementioned video in handcuffs while he is being interrogated. The visual impact of a handcuffed suspect being interrogated by a high level police official is rather shocking;  and knowledgeable sources are not sure why the young suspect was left in handcuffs during the videotaping.  The videotaped interrogation is also said to have value in the regime’s psychological warfare against its opponents. It is intended to embarrass and demean the suspects and make them an object lesson for all opposition leaders and dissidents. Energetic and passionate young leaders are shown cowering and frightened once in the claws of the mighty Maekelawi. It sends out a message to all opposition leaders that if they end up in Maekelawi, they will be broken into pieces, ground down, chewed up and spit out. As the HRW report noted, “confessions are sometimes used to coerce individuals to support the government once released”.
Be that as it may, it is incredible and mindboggling to watch on video the interrogator’s complete and depraved disregard for the constitutional rights of the suspect as a pretrial detainee who is “presumed to be innocent until proved guilty according to law and not to be compelled to testify against themselves” (Eth. Const. Article 20(3). The interrogator trashes the young suspect’s constitutional rights like a bull in a china shop. The fact that the young suspect has a constitutional “right to remain silent” is of little concern to the interrogator (Article 19(2)(5)  “Persons arrested have the right to remain silent. Persons arrested shall not be compelled to make confessions or admissions which could be used in evidence against them. Any evidence obtained under coercion shall not be admissible.” The fact that the suspect’s lawyer is not present during the custodial interrogation does not faze the interrogator (Article 20(5); Article 21(2) “Accused persons have the right to be represented by legal counsel… and communicate with their legal counsel.”). The fact that the suspect must be timely notified of the charges against him is ignored by the interrogator (Article 20 (2) “Accused persons have the right to be informed with sufficient particulars of the charge brought against them and to be given the charge in writing.”).
The interrogator flagrantly disregards the suspect’s right to religious freedom by badgering and lecturing him on which brand of Islam is “radical” and by demanding the suspect renounce the radical brand of Islam of the “Brotherhood” and accept the brand preferred by the regime (Article 27(1) (3) “Everyone has the right to freedom of … religion. This right shall include the freedom to hold or to adopt a religion or belief of his choice… either individually or in community with others… (3) No one shall be subject to coercion or other means which would restrict or prevent his freedom to hold a belief of his choice.” The interrogator could not care less about the suspect’s “right to assemble and to demonstrate together with others peaceably and unarmed, and to petition” when questioning him about his religious affiliations and doctrinal preferences (Article 30 (1). Suffice it to say that the interrogator trashed the suspect’s rights guaranteed not only under the Ethiopian Constitution but also various international conventions to which Ethiopia is a signatory.
Defending the right against self-incrimination under the Fifth Amendment to the U.S. Constitution
The privilege against self-incrimination or the right to remain silent is at the core of the bundle of rights guaranteed to Americans citizens in their Bill of Rights. No person “shall be compelled in any criminal case to be a witness against himself”, declares the Fifth Amendment to the U.S. Constitution.  Puritans who fled England and established colonies in North America did so in large part because of their belief in their right to remain silent and the punishment they suffered for their refusal to cooperate with the Crown interrogators. The Crown inquisitors often coerced and tortured the Puritans into confessing their religious affiliation and determined they were guilty if they remained silent. English law granted its citizens the right against self-incrimination in the mid-1600s.
This hallowed privilege against self-incrimination is the foundation of American criminal jurisprudence: The accused is presumed innocent until proven guilty beyond a reasonable doubt by the government. It is the duty of the government and its prosecutors and police to prove the guilt of the accused. The accused does not have to do anything, especially talk to or cooperate with the police or the prosecutor in proving his own guilt. Neither the U.S. Congress, the U.S. Supreme Court, the President of the United States nor the local policeman could force an American citizen to make statements or admissions that could potentially incriminate him/her.
The U.S. Supreme Court stopped the practice of coerced police interrogations in 1966. The Court mandated a simple procedural safeguard popularly known as “Miranda warning”. In practice, the Miranda rule requires police who seek to interrogate a suspect in their custody or in circumstances where the suspect’s freedom of action is restrained, to warn that suspect of his/her right to remain silent; that any statements made by the suspect may be used as evidence against him/her; that the suspect is entitled to consult a lawyer prior to interrogation, and if s/he cannot afford a lawyer, the state will make one available to him prior to interrogation. The privilege against self-incrimination and the right to counsel may be waived if the waiver is knowing, intelligent, voluntary and not the product of illegal police tactics. The U.S. Supreme Court pronounced, “Miranda has become embedded in routine police practice [in the U.S.] to the point where the warnings have become part of our national culture.”
It has been the greatest privilege of my legal career to defend the privilege against self-incrimination under the Fifth Amendment to the U.S. Constitution. In 1998, in People v. Peevy, I had the distinct honor and privilege to argue before the California Supreme Court for the exclusion of testimonial evidence (admission, confession) obtained in deliberate and intentional violation of the Miranda rule at trial. At the time, it was an accepted practice among many police departments in California to continue interrogation of a suspect despite the suspect’s invocation of his right to remain silent and demand for a lawyer during questioning. This illegal interrogation practice was known among certain police and prosecutorial circles as “outside Miranda interrogation”.
As a result of the Court’s decision in Peevy, the practice of “outside Miranda” interrogation in the State of California ceased. In 2000, the U.S. Ninth Circuit Court of Appeals held in CACJ v. City of Santa Monica that individual police officers who violate a suspect’s right to remain silent by continuing interrogation after the suspect has invoked his right to remain silent (conduct “outside Miranda interrogation” and obtain admissions, confessions) could be held personally liable for civil damages for any such constitutional violation.
Confessions obtained by coercion or torture are unfair and unreliable
There is no evidence in a criminal case that is more compelling than a confession in which the suspect admits his/her guilt. When the police interrogate a suspect, their aim is not to seek the truth or to help the suspect prove his innocence. Their singular aim is to obtain incriminatory statements and admissions (confession) from the suspect’s mouth and provide the factual basis to formally accuse and convict him/her. During coercive police interrogation, the suspect is made to prove his guilt by his own words, or to actively assist the government in proving his own guilt. The privilege against self-incrimination levels the playing field against overbearing and manipulative police investigators who interrogate in a “police-dominated” environment and “exploit the weaknesses of individuals”.
There are many compelling reasons why the suspect’s or the accused’s right to remain silent as a target of a criminal investigation or prosecution must be respected. The most important one is fairness. It is unfair to allow a trained, professional police interrogator to ask questions of a citizen suspected of violating the law with the singular aim of eliciting admissions likely to incriminate the suspect. Coerced interrogation unfairly shifts the burden of proof from the government to the defendant. The importance of having a lawyer present during police interrogation is to ensure the suspect is treated fairly. It is unfair to force the suspect or the accused to answer police questions before the suspect’s lawyer has fully investigated the facts of the case. The lawyer needs to know what evidence government has against the suspect and available defenses before advising his client to answer or not answer any questions.
Confessions obtained by torture or other forms of coercion are notoriously unreliable. Suspects confess to crimes they have not committed to stop the physical and psychological pain inflicted upon them by their police interrogator. Innocent suspects who are deprived of food, water and sleep will confess because they are confused, in pain and to ease their suffering. When questioned by the police, the innocent will talk thinking their innocence will protect them against accusations. They are unaware of the traps laid by manipulative police investigators. They believe telling truth will free them, but the truth is often twisted and distorted by a trained police interrogator who wears down a suspect by asking confusing questions, intimidation, threats and deception. There are plenty of social scientific studies which show innocent people admitting to crimes they did not commit (gave false confession) after hours of unrelenting interrogation. Silence to the accused during custodial interrogation is worth more than all the gold, platinum, emerald or diamond in the world!
Why pretend? Re-create a Star Chamber  
In 15th Century England, the Star Chamber (the ceiling of the court had stars painted on it) court was established to enforce the law against prominent people in society who were unlikely to be convicted in the ordinary courts. Star Chamber court sessions were held in secret and prosecuted without indictments or witnesses. The Crown eventually transformed the Star Chamber into a powerful legal weapon to suppress and destroy rivals, opponents and critics. The ruling regime in Ethiopia might as well re-invent its own Star Chamber court complete with a ceiling painted in the occultish pentagram that adorns its flag.
Confessions of an outlaw regime: A regime that breeds contempt for the law                                                                            
I am often baffled by the regime’s flagrant defenestration of its own Constitution. The rhetoric of constitutionalism often babbled by regime leaders, apart from being laughable, reminds me of the religious acolyte who mindlessly jabbers sacred texts and performs rituals without any meaningful understanding of what he is saying or doing. I am also mindful of a line from Shakespeare, “The devil can cite Scripture for his purposes.” The regime leaders are quick to defend their Constitution against the perceived wrongs and desecrations of opponents. They are conveniently blinded to their own debasement of their Constitution. For years, I have been saying that preaching constitutional law (the rule of law) to the regime leaders in Ethiopia is like preaching Scripture to a gathering of heathen or pouring water over a slab of granite. The latest HRW report goes to show the deep contempt the regime has for the rule of law.
Louis D. Brandeis, one of the great justices to sit on the United States Supreme Court observed, “In a government of laws, existence of the government will be imperiled if it fails to observe the law scrupulously. Our Government is the potent, the omnipresent teacher. For good or for ill, it teaches the whole people by its example. Crime is contagious. If the Government becomes a lawbreaker, it breeds contempt for law; it invites every man to become a law unto himself; it invites anarchy. To declare that, in the administration of the criminal law, the end justifies the means — to declare that the Government may commit crimes in order to secure the conviction of a private criminal — would bring terrible retribution.” Justice Brandeis was objecting to the use of illegally wiretapped private telephone conversations by the government as a form of compelled self-incrimination.
What can be done when a regime is the lawbreaker? The Constitution trasher? What can be done when the regime is the outlaw? A government that respects the rule of law needs to replace a regime that trashes the rule of law. The ruling regime in Ethiopia by lawlessly forcing its opponents to make false confessions itself confesses silently to its own lawlessness.
“The healthy man does not torture others – generally it is the tortured who turn into torturers.” Carl Jung
Professor Alemayehu G. Mariam teaches political science at California State University, San Bernardino and is a practicing defense lawyer.
Previous commentaries by the author are available at:
Amharic translations of recent commentaries by the author may be found at: