Friday, November 28, 2014

የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች 8 ሺህ ብር ዋስትና ተጠየቀባቸው

ለህዝባዊ ስብሰባ ሲቀሰቅሱ በፖሊስ ተይዘው የታሰሩት የብሄራዊ ምክር ቤት አባል አቶ ዮሴፍ ተሻገር እንዲሁም የአዲስ አበባ ምክር ቤት አባል የሆነው ሲሳይ በዳኔ ዛሬ ህዳር 19/2007 ዓ.ም ሾላ አካባቢ በሚገኘው ፍርድ ቤት ቀርበው 8 ሺህ ብር ዋስትና እንዲያስይዙ ተወስኖባቸዋል፡፡

መርማሪው ም/ሳጅን ዳንኤል ከበደ የምርመራ መዝገቡ እንዳለቀ ቢያምኑም ‹‹ተጠርጣሪዎቹ ከወጡ ተመሳሳይ ወንጀል ስለሚፈጽሙ ተጨማሪ ቀነ ቀጠሮ ይሰጥልን›› ብለው ተከራክረዋል፡፡ ከታሳሪዎቹ መካከል አቶ ዮሴፍ ‹‹በህጋዊ መንገድ የሚንቀሳቀስ ፓርቲ አመራሮች በመሆናችን ወጥተንም የምንሰራው ህጋዊ ስራ ነው፡፡ ከዚህም በተጨማሪ የቤተሰብ አስተዳዳሪዎች በመሆናችን የዋስትና መብታችን ሊጠበቅልን ይገባል›› ሲሉ ተከራክረዋል፡፡

አቶ ሲሳይ በዳኔ በበኩሉ ‹‹አሁንም በምርመራ ወንጀል መስራታችን የሚያሳይ ነገር አላገኙም፡፡ ምንም አይነት ወንጀል ሳንሰራ ነው የታሰርነው፡፡ ቋሚ መኖሪያ ያለን ሰዎች ነን፡፡ በመሆኑም ዋስትናችን ሊከበርልን ይገባል›› ሲል ተከራክሯል፡፡ በመጨረሻም ዳኛ አያሌው ደስታ ሁለቱ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች እያንዳንዳቸው 4 ሺህ ብር የገንዘብ ማስያዢያ (ዋስ) እንዲያቀርቡ ወስነውባቸዋል፡፡

በተመሳሳይ ሁኔታ ለእስር የተዳረጉት ሌሎች ሁለት የፓርቲው አባላት ደግሞ ለሁለተኛ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀርበው ተጨማሪ ሰባት ቀናት የምርመራ ጊዜ እንደተሰጠባቸው የሚታወስ ነው፡፡ በተለያዩ ጊዜያት ሰማያዊ ፓርቲ ባደረጋቸው ሰልፎች በፖሊስ የሚያዙ የፓርቲው አባላት በተደጋጋሚ የገንዘብ ዋስትና ሲጠየቅባቸው ቆይቷል፡፡


የእስክንድር ነጋ ያገባኛል ባይነት!



በላይ ማናዬ
‹‹መብቴን አሳልፌ አልሰጥም፤ የትም ብሆን ስለመብቴና ሀገሬ ያገባኛል፡፡ እዚህ ከሚጠይቁኝ ሰዎች ጋር የፈለኩትን ማውራት እችላለሁ፡፡ እናንተ ከፈለጋችሁ በር ላይ መልሷቸው እንጂ እኔ ጋር ከመጡ በኋላ ስለሀገሬ ከእነሱ ጋር መነጋገር መብቴ ነው፡፡ አዎ የትም ቦታ ብሆን፣ መቼም ቢሆን ስለ ሀገሬ ያገባኛል!››

ይህን ያለው ትንታጉ ጋዜጠኛና የፖለቲካ ተንታኝ እስክንድር ነጋ ነው፡፡ እስክንድር ነጋን ካወኩት ወዲህ እንደዛሬ በኃይለ ቃል ሲናገር ሰምቼው አላውቅም፤ ወይም ትዝ አይለኝም፡፡ ዛሬ (ህዳር 19/2007 ዓ.ም) እኩለ ቀን ላይ እስክንድርን ልጠይቀው ቃሊቲ ተገኝቼ ነበር፡፡ ሆኖም ሁኔታው ሁሉ እንደማንኛውም ቀን አልነበረም፡፡ በር ላይ ስደርስ በርከት ያሉ የአንድነት ፓርቲ አባላት ሰሞኑን እያካሄዱት ያለውን የማህበራዊ ሚዲያ ዘመቻ በማስመልከት እስክንድር ነጋን፣ አንዱዓለም አራጌን እና ሌሎችንም ሊጠይቁ በቦታው ተገኝተው ነበር፡፡

በጠዋት ቂሊንጦ የሚገኙ ወዳጆቼን ጠይቄ አብረውኝ ከነበሩ የሰማያዊ ፓርቲ አባላት ጋር ነበር ወደ ቃሊቲ ያመራሁት፡፡ ቃሊቲ የተገኘው ሰው ሁሉ መጠየቅ የሚፈልገውን ሰው እና ሙሉ አድራሻውን እያስመዘገበ ሳለ በመሐል እኔም እስክንድርን መጠየቅ እንደምፈልግ ነግሬ ተመዘገብኩ፡፡ ከትንሽ ቆይታ በኋላ ግን ስማችሁ ከዚህ ቀደም ያልተመዘገባችሁ አሁን መግባት አትችሉም መባሉን መዝጋቢ ፖሊሱ አረዳን፡፡ እኔ እና ትንሽ ሰዎች መግባት ስንችል አብዛኛው ሰው ግን መግባት እንደማይችል ተነገረን፡፡

በዚህ ሁኔታ እስክንድር ጋር ደርሰን ሰላምታ ከተለዋወጥን በኋላ አንድ የአንድነት ፓርቲ አባል ሰሞኑን ፓርቲያቸው እስረኞችን በተመለከተ በማህበራዊ ድረ ገጽ ላይ እየተሰራ ያለውን ስራ ለእስክንድር ያብራራለት ጀመር፡፡ እስክንድር በተለመደ ጥሞናው ሲያዳምጠው ቆይቶ፣ በግሉ የተሰማውን እና መሆን ቢችል ያለውን ነጥብ ተናገረ፡፡ በመሐል ወጣቱ የአንድነት አባል ወደ እስክንድር ጠጋ ብሎ ሌሎች ተጨማሪ ጉዳዮችን ሲነግረው ድንገት አንድ የፖሊስ አዛዥ ጨዋታቸውን እንዲያቆሙና እስክንድር ወደ እስር ቤቱ እንዲገባ፣ ወጣቱ የአንድነት አባል ደግሞ ወደ ውጪ እንዲወጣ በትዕዛዝ ማጣደፍ ያዘ፡፡

ይህኔ እስክንድር ለስለስ ባለ አነጋገር ምንም እንዳላጠፋን በመግለጽ ፖሊሱ መረጋጋት እንዳለበት አስረዳ፡፡ የፖሊስ አዛዡ ግን ጭራሽ ብሶበት ወጣቱ በቶሎ እንዲወጣ አደረገ፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ‹ፖለቲካ ማውራት አቁሙ› የሚል ሆነ፡፡ ይህን ተከትሎ እስክንድር ድንገት በኃይለ ቃል ተናገረ፡፡ ‹‹መብቴን አሳልፌ አልሰጥም፤ የትም ብሆን ስለመብቴና ሀገሬ ያገባኛል፡፡ እዚህ ከሚጠይቁኝ ሰዎች ጋር የፈለኩትን ማውራት እችላለሁ፡፡ እናንተ ከፈለጋችሁ በር ላይ መልሷቸው እንጂ እኔ ጋር ከመጡ በኋላ ስለሀገሬ ከእነሱ ጋር መነጋገር መብቴ ነው፡፡ አዎ የትም ቦታ ብሆን፣ መቼም ቢሆን ስለ ሀገሬ ያገባኛል! የማወራው ስለ ሰላማዊ ትግል፣ ስለህጋዊ ትግል ነው!›› አለ እስክንድር በስሜት ውስጥ ሆኖ፡፡

በግሌ እስክንድር እንዲረጋጋ፣ ሁኔታው ግን ያልተገባ እንደሆነ ገለጽኩ፡፡ ፖሊሱ ግን ሊረጋጋ አልቻለም፡፡ እስክንድርን ይዞት ሄደ፡፡ ‹‹በርቱ! እንቅስቃሴያችሁ ህጋዊና ሰላማዊ ይሁን እንጂ ትግላችሁን ቀጥሉ!›› ሲል እስክንድር ወደ እስር ቤቱ እየገባ ተናገረ፡፡ የፖሊስ አዛዡም ከእስክንድር ጋር የነበረንን ቆይታ ሰዓቱ ሳይደርስ ገታው፡፡ የእስክንድር ያገባኛል ባይነት አስደመመኝ፡፡ እስር ቤት ሆኖም፣ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ሆኖም እስክንድር ስለ ሀገሩ እንደሚያገባው በስሜት ተናገረ፡፡ መብቱን መቼም ቢሆን አሳልፎ እንደማይሰጥ አስረገጠ፡፡

ስለ ያገባኛል ባይነት ሳስብ በጠዋት ቂሊንጦ ያገኘኋቸውን የዞን 9 ጦማሪዎች አስታወስኩ፡፡ ‹ስለሚያገባን እንጦምራለን!› ይላሉ ወጣቶቹ ጦማሪያን፡፡ ከአብርሃ ደስታ ጋር አብረው ያገኘኋቸው እነ በፍቃዱ ኃይሉ እና አጥናፍ ብርሃኔ ብዙ ጉዳዮችን እያነሱ አወጉኝ፡፡ ‹‹ህወሓት አንድ ወይም ሁለት ነባር የህወሓት ባለስልጣናትን በሽብር ከከሰሰ ስርዓቱ እንዳበቃለት እቆጥራለሁ፡፡ ምክንያቱም ሽብር ማታለያ መሆኑ ይቀራል›› አለኝ በፍቃዱ ኃይሉ፡፡ አብርሃ ደስታ ቀበል አድርጎ ‹‹እናት አልጋነሽ በሽብር ስትከሰስ በጣም ብዙ ሰው ተቃውሞ ነበር›› አለ፡፡ አጥናፍ በበኩሉ ‹‹ቄስና ሸህ ሽብርተኛ እየተባለ አይደለም እንዴ›› በማለት ጠየቀ፡፡

አብርሃ ደስታ አንድ ነገር በኃይል እንደሚቆጨው ተናገረ፡፡ ምን እንደሆነ ጠየቅሁት፡፡ ‹‹ብዙ የሰላማዊ ትግል እንቅስቃሴ ሳላደርግ መታሰሬ ይቆጨኛል!›› አለ፡፡ በፍቃዱ በበኩሉ፣ ‹‹እኔም የገባኝ ነገር ያለውን የሰላማዊና ህጋዊ የመስሪያ ልክ አለመስራታችን ነው፡፡ አሁን ላይ ሆኜ ሳስበው እንዲህ ለሚያስሩን ስንት ህጋዊና ሰላማዊ እንቅስቃሴዎችን እንኳ ሳናደርግ በትንሽ ነገር በርግገው እዚህ ሲያስገቡን ይቆጨኛል›› በማለት ሀሳቡን ቀጠለ፡፡ ‹‹በእርግጥ አንድ ሰው አሁን መጠንቀቅ ያለበት የሚሰራው ስራ ህጋዊ መሆን አለመሆኑን እንጂ፣ ይህን ካደረኩማ ያስሩኛል የሚለውን መሆን የለበትም፡፡ እነሱ ከፈለጉ ያስሩሃል፤ ስለዚህ መብትህን ተጠቅመህ መታሰሩ ይሻላል እንዲሁ ምንም ሳይሰሩ ከመግባት›› ሲል አብርሃ ሀሳቡን አካፈለ፡፡

ቂሊንጦ ከእነ በፍቃዱ ጋር ስንጨዋወት ስለእስክንድር ነጋ ትሁትነት፣ አስተዋይነት፣ ሰላማዊነት እያነሱ ሰላምታ እንዳደርስላቸው ጠየቁኝ፡፡ እኔም እስክንድር ነጋን ሳውቀው በትሁትነቱ፣ በአስተዋይነቱና በሰላማዊነቱ ነው፡፡ ዛሬ በነበረው ሁኔታ ግን ክፉኛ ተበሳጭቶ ነበር የተመለከትኩት፡፡ ያ ፈገግታው ከፊቱ ብን ብሎ ጠፍቶ ‹‹ያገባኛል!›› ሲልበት የነበረውን ስሜት ግር አለኝ፡፡ ካልነኩት የማይነካ ሰው ሲነኩት ትንታግ ነው፡፡ እስክንድር እዛ ስሜት ውስጥ የገባው ተገድዶ ነበር፡፡ ሊጠይቁት የመጡትን ሰዎች አብዛኞቹን አላስገባም ማለታቸው ሳያንስ ከገቡትም መካከል የምታወራውን እኔ ልምረጥልህ በሚል ግብዝነት አባርረዋል፡፡ እስክንድር ይህን አይቶ ዝም ማለት አልቻለም፡፡ ስለሆነም እንዲህ አለ፤

‹‹…እዚህ ከሚጠይቁኝ ሰዎች ጋር የፈለኩትን ማውራት እችላለሁ፡፡ እናንተ ከፈለጋችሁ በር ላይ መልሷቸው እንጂ እኔ ጋር ከመጡ በኋላ ስለሀገሬ ከእነሱ ጋር መነጋገር መብቴ ነው፡፡ አዎ የትም ቦታ ብሆን፣ መቼም ቢሆን ስለ ሀገሬ ያገባኛል! የማወራው ስለ ሰላማዊ ትግል፣ ስለህጋዊ ትግል ነው! ስለሀገሬ ያገባኛል!››

Thursday, November 27, 2014

የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ለአዳሩ ሰልፍ የእውቅና ደብዳቤ አስገባ

• ቦታው መስቀል አደባባይ እንዲሆን ወስኗል

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር

የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ከህዳር 27/2007 ዓ.ም እስከ ህዳር 28/2007 ዓ.ም ለሚደረገው የአዳር ሰላማዊ ሰልፍ ዛሬ ህዳር 18/2007 ዓ.ም ለአዲስ አበባ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል የእውቅና ደብዳቤ አስገባ፡፡

ለሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል የገባው ደብዳቤ በሰማያዊ፣ መኢዴፓ እና ኢብአፓ ተፈርሞ የገባ ሲሆን የእውቅና ደብዳቤውንም ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት የሰማያዊ ፓርቲና የትብብሩ ሊቀመንበር፣ የከንባታ ህዝቦች ሊቀመንበርና የትብብብሩ ም/ሊቀመንበር አቶ ኤርጫፎ ኤርጌሎ፣ አቶ ግርማ በቀለ ከኦሞ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅትና የትብብሩ ፀኃፊ እና የመኢዴፓ ሊቀመንበርና የትብብሩ ገንዘብ ያዥ አቶ ኑሪ ሙደሲር አስገብተዋል፡፡

የትብብሩ አመራሮች ወደ ሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍሉ በሄዱበት ወቅት የአቶ ማርቆስ ተወካይ ለሆኑት አቶ ፈለቀ አበበ ደብዳቤውን ለመስጠት ጥረት ቢያደርጉም ተወካዩ ‹‹የከንቲባ ጉዳዮች ጽ/ቤ ኃላፊ አቶ አሰግድ ጌታቸው የለም፡፡ እሱ ካልመራበት መቀበል አንችልም›› በሚል ደብዳቤውን አልቀበልም እንዳሏቸው ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ አመራሮቹ ወደ አቶ አሰግድ ቢሮ ቢያቀኑም እንዳላገኙዋቸው ጨምረው ገልጸዋል፡፡

ሆኖም የትብብሩ አመራሮች ደብዳቤ መስጠት እንጂ ደብዳቤ ማስመራት የሰራተኞቹ እንጂ የእነሱ ስራ እንዳልሆነ በመግለጽ ደብዳቤውን ዛሬ ህዳር 18/2007 ዓ.ም ታመዋል የተባሉት የአቶ ማርቆስ ተወካይ የሆኑት አቶ ፈለቀ ቢሮ በአራት ምስክሮች ፊት አስቀምጠው መምጣታቸውን አስረድተዋል፡፡ አመራሮቹ የእውቅና ደብዳቤውን አቶ ፈለቀ ቢሮ አስቀምጠው ከመውጣታቸውም ባሻገር በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በፈጣን መልዕክት (ኢ ኤም ኤስ) በሪኮመንዴ ቁጥር eg157416502et መላካቸውን ገልጸዋል፡፡

የአዳር ሰላማዊ ሰልፉ ህዳር 27 ከጠዋቱ 3 ሰዓት ተጀምሮ ህዳር 28 ከቀኑ 6 ሰዓት ላይ እንደሚጠናቀቅ የሚጠበቅ ሲሆን ቦታውም መስቀል አደባባይ ላይ እንደሚሆን መወሰኑ ታውቋል፡፡

የትብብሩ አመራሮች የእውቅና ደብዳቤውን ለማስገባት በሄዱበት ወቅት በቦታው የትብብሩ አመራሮች የሚያውቋቸው ደህንነቶች ባለ ጉዳይ በመምሰል ይመላለሱ እንደነበርና ፖሊሶችም ይከታተሉ እንደነበር ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

Wednesday, November 26, 2014

በማስፈራራትና በአፈና ትግሉ እንደማይቆም የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር አስታወቀ



• አመራሩ ድብደባ እንደተፈጸመበት ገልጾአል
በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር
የአንድ ወር የትግል መርሃ ግብር ቀርጾ እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ዴሞክራሲያዊ ጥያቄዎችና ህዝባዊ የለውጥ ንቅናቄዎችን በገዥው ፓርቲ አፈና እና ማስፈራሪያ እንደማይቆም ትብብሩ ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ አስታውቋል፡፡
ህዳር 7/2007 ዓ.ም የትብብሩ ህዝባዊ የአደባባይ ስብሰባ በኃይል መበተኑን፣ ይህንኑ አስመልክቶ ህዳር 7/2007 ዓ.ም ለሰማያዊ ፓርቲ ማስጠንቀቂያ መጻፉን እና ለህዳር 21 ለሚደረገው ስብሰባ የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ደብዳቤ በፖስታና በአካል ቢላክለትም ማሳወቂያ ክፍሉ አልቀበልም ማለቱን የገለጸው መግለጫው ስርዓቱ የትብብሩን የትግል መርሃ ግብር ለማስቆም እየጣረ መሆኑን ገልጾአል፡፡
በተጨማሪም የትብብሩ አንድ አባል እና ትብብሩ ህዳር 21/2007 ዓ.ም የሚያደርገውን የአደባባይ ስብሰባ የሚያስተባብረው መኢዴፓ ሊቀመንበርና የትብብሩ ገንዘብ ያዥ የሆኑትን አቶ ኑሪ ሙደሲር ላይ የድብደባ ወንጀል እንደተፈጸመባቸው አመራሩ ገልጸዋል፡፡
ትብብሩ በዛሬው ዕለት ‹‹ማስፈራራትና አፈና የዴሞክራሲ ጥያቄዎችንና ሠላማዊ ሕዝባዊ የለውጥ ንቅናቄዎችን አይቀለብስም›› በሚል በሰጠው መግለጫ የተገኙት አቶ ኑሪ ሙደሲር ከሁለት ሳምንት በፊት ጀምሮ ወከባ እንደተፈጸመባቸው ገልጸዋል፡፡
አቶ ኑሪ ‹‹መኪናችን ገጨህብን ባሉ 10 ሰዎች ነው የተደበደብኩት፡፡ ከአሁን ቀደምም ፖሊሶች ምንም አይነት ችግር ሳላደርስ ገጨህብን ብለው አዋክበውኛል፡፡ ሰሞኑን መኪናዬን ቢሰብሩብኝም በስህተት የተመታ መስሎኝ ነበር፡፡ አሁን ከደበደቡኝ መካከል ተክለኃይማኖት አካባቢ የሚገኙ ካድሬዎችና ደንብ አስከባሪዎች ይገኙበታል፡፡ መጀመሪያ ላይ ፖሊሶች ‹ቢገጭስ እንዴት 10 ሆናችሁ አንድ ሰው ትደበደርባላችሁ?› ካሉ በኋላ እንደገና ካድሬዎች መሆናቸውን ሲያውቁ እነሱን ትተው እኔን ይወቅሳሉ፡፡ ይህም የሚያሳየው ሆን ተብሎ የተደረገ ነገር መሆኑን ነው›› ሲሉ ገልጸዋል፡፡
ህዳር 21/2007 ለሚደረገው የአደባባይ ስብሰባ በአካልም ሆነ በፖስታ ደብዳቤ ቢላክም የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍሉ ባለመቀበሉ የትብብሩ ደብዳቤ በፋክስ እንዲደርሰው እንደተደረገ የትብብሩ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ገልጸዋል፡፡
ሆኖም በፋክስ የተላከውን ደብዳቤ አልቀበል ካለ የትብብሩ አመራሮች በጋራ ደብዳቤውን ለማድረስ እንደሚሄዱ፣ የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍሉ ይህንም አልቀበልም ካለ ሁነቱን በቪዲዮና በፎቶ በመቅረጽ ለህዝብ በማሳወቅ ስብሰባውን እንደሚያደርጉ ገልጸዋል፡፡ በሂደቱም የሚከፈለውን መስዋዕትነት ሁሉ ለመክፈል እንደተዘጋጁ ኢንጅነር ይልቃል ጌትነት ገልጸዋል፡፡

ከ9ኙ ፓርዎች ትብብር የተሰጠ መግለጫ

ማስፈራራትና አፈና የዲሞክራሲ ጥያቄዎችንና ሠላማዊ ሕዝባዊ የለውጥ ንቅናቄዎችን አይቀለብስም !!

የኢተፖፓ ትብብር አባላት በደረስንበት ስምምነት መሠረት የአጭር ጊዜ የጋራ ዓላማችንን ማስፈጸሚያ ተግባራት የመጀመሪያ ዙር ‹‹ ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ›› በሚል መርህ የአንድ ወር ዕቅድ አውጥተን ወደ ሥራ እንደገባን በገዢው ፓርቲ/መንግሥት ለ07/03/07 በታቀደው የአደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ የዕውቅና ጥያቄ ሂደትና በዕለቱ የተፈጸመውን ሴራ በሚመለከት ‹‹በቢሮክራሲያዊ ሴራ የዜጎችን ህገመንግሥታዊ መብት ማፈን ሠላማዊ ትግሉን አያቆመውም //›› በሚል ርዕስ ሕዳር 08 ቀን 2007 ዓ.ም. ባወጣነው መግለጫ የድርጊቱን ህገወጥነትና ኢህገመንግሥታዊነት አሳይተን ለባለድርሻ አካላት አፍራሽ አካሄዱ እንዲስተካከልና ለዚህ ከምናደርገው ሠላማዊ ትግል ጎን እንዲቆሙ ጥሪያችንን ማስተላለፋችን ይታወሳል፡፡ በመቀጠልም ዕቅዳችንን በመከለስ የቀጣይ ተግባራት ዝግጅታችንን ጀምረናል፡፡ በዚሁ መሰረት ለ21/03/07 ላቀድነው የአደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ በ10/03/07 በአባል ድርጅታችን የመላው ኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ/መኢዴፓ/ አማካኝነት የዕውቅና ጥያቄ ደብዳቤ ይዘን በአካል ብንቀርብም ሁለት ቀን አመላልሰውን በመጨረሻ የአዲስ አበባ መስተዳድር የከንቲባ ጽ/ቤትና የካቢኔ ጉዳዮች ኃላፊ አቶ አሰግድ ጌታቸው ይመኑ ደብዳቤኣችንን ለመቀበል ፈቃደኛ ያለመሆናቸውን ከመግለጽ አልፈው ‹‹የአብዬን እከክ ወደ እምዬ…››እንዲሉ ቢሮኣቸው ደብዳቤውን አስቀምጠን ስንወጣ ወንጀል ነው በማለት ለማስፈራራት ሞክረዋል፡፡

ባለፈው ሣምንት በተፈጸመብን ሴራ ያለመንበርከካችንን ከቀረበው ደብዳቤ የተረዱ የሚመስሉት እኚሁ ባለሥልጣን በቀጣዩ ቀን(12/03/07 ዓ.ም) የባለፈውን የአደባባይ ስብሰባ እንዲያስተባብር ኃላፊነት በሰጠነው ሰማያዊ ፓርቲ ላይ ‹‹ማስጠንቀቂያ›› በሚል ለተጨማሪ ማስፈራሪያ ደብዳቤ ጽፈዋል፡፡ይህ ዛሬ በወህኒ የሚገኙ በሽብርተኝነትና ህገመንግሥት በመጣስ በሚል የታሰሩ የፓርቲ አመራሮችና አባላት፣የኃይማኖት መሪዎች፣ጋዜጠኞች ፣ብሎጌሮች፣ከገዢው ፓርቲ የተለየ አመለካከት ያላቸውን ዜጎች በመፈረጅ ለማሰር፣ ማሰቃት… የተከደበትን ስልት፣ዛሬም በእኛም ሆነ ሌሎች ላይ እየተሞከረ ያለውን የማስፈራራትና የማሸማቀቅ ሙከራ ከሚያስተውሰን በቀር በህጋዊና ሠላማዊ ትግላችን የሚፈለገውን መሥዋዕትነት ለመክፈል ስለተዘጋጀን የሚፈራ አልተገኘም፣ ከቁብ አልቆጠርነውም፡፡

በዚያው ዕለት(12/03/07 ዓ.ም) በአካል ተገኝተን አንቀበልም የተባልነውን ደብዳቤ በመንግሥታዊው የኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ድርጅት በፈጣን መልዕክት አገልግሎት/ኢ.ኤም.ኤስ/ በቁጥር eg156846735et ብንልክም የቱም የመስተዳድሩ አካል ደብዳቤውን ለመቀበል ፈቃደኛ ያለመሆኑ በ16/03/07 ከፖስታ አገልግሎቱ ተገልጾልናል፡፡ ይህ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 12 የተቀመጠውን ‹‹የመንግስት አሠራር ተጠያቂነት›› የጨፈለቀ ድርጊት በተገለጸልን ተመሳሳይ ጊዜ ደብዳቤውን የጻፈው የመላው ኢትዮጵያዊያን ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ/መኢዴፓ/ ሊቀመንበርና የትብብሩ ፋይናንስ ኃላፊ (ደብዳቤውን ሲያቀርቡ አንቀበልም የተባሉት) አቶ ኑሪ ሙዴሲር ‹‹ በመኪና ተገጭተው መደባደብ በሚችሉ ጀግና›› እና ግብረ-አበሮቻቸው ተደብድበው በአካላቸው ሦስት ቦታዎች ጉዳት ደርሶባቸዋል፤ይህ ትናንት በአቡበከር ላይ የተሞከረውን ተመሳሳይ የፈጠራ ውንጀላና ክስ የሚያስታውሰን ሲሆን ክሱ የማያዋጣ መሆኑ ሲታወቅ ‹‹ ተገጭቶ የሚደበድብ›› ወሮበላ ወደማሰማራት መሸጋገሩን ያረጋግጣል፡፡ እነዚህ ድርጊቶች በገዢው ፓርቲ/መንግስት የሚፈጸሙ ከተለመዱ የፈጠራ ውንጀላ፣እሥራት፣ድብደባ … የፍርኃቱ እርከን ወደከፋ ደረጃ መሸጋገሩን ከማረጋገጣቸው በተጨማሪ ቀጣይ ትግላችን የሚጠይቀውን ከፍተኛ መስዋዕትነት ያመለክታሉ እንጂ የህዝቡን የለውጥ ፍላጎትና ለዚያ የሚደረገውን ትግል አፍነው አያቆሙም ፣ለውጡን አያስቀሩትም፡፡ ትብብሩን ከትግሉ እንዲያፈገፍግ አያደርጉም፡፡

በመሆኑም ዛሬም የዕውቅና ጥያቄኣችንን በመስተዳድሩ የፋክስ አድራሻዎች ደግመን አድርሰናቸዋል፡፡
እኛ የጋራ ትግላችንን ‹‹ ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ›› ብለን ስንጀምር ‹‹ነጻነት በሌለበት ዲሞክራሲያዊ ምርጫ አይኖርም›› በሚል እምነት በመሆኑ ጥያቄው የዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታና የሠላማዊ ሥልጣን ሽግግር ነው፡፡ከሌሎች የተቃውሞ ጎራ ፓርቲዎች ጋር ከምርጫ በፊት ‹‹ስለ ፖለቲካ ምህዳሩ›› እና ብሄራዊ መግባባትና ዕርቅ እንነጋገር ስንል ህዝቡ የአገሩና የሥልጣን ባለቤት ይሁን፣በውስጡ ከያዘው መልዕክት አንዱ ስለ ነጻ፣ ፍትሃዊ፣ አሳታፊ፣ ተኣማኒ ምርጫ እንነጋገር የሚል ነው፡፡ ከምርጫ አንጻር እነዚህ ጥያቄዎች በዋነኛነት፡- ፍትሃዊ የሚዲያ አጠቃቀምን፣የፖለቲካ ፓርቲዎችን ነጻ እንቅስቃሴና የፓርቲዎችን እኩልነት፣ የምርጫ ሂደቱን አሳታፊነትና የምርጫ ቦርድን ገለልተኝነትና ግልጽነት፣ የመራጩን ህዝብ በህገ መንግስታዊ መብቱ ተጠቅሞ በነጻነትና በባለቤትነት (ሳይፈራና ሳይሸማቀቅ) በንቃት የመሳተፍ፣የሲቪክና ዲሞክራቲክ ድርጅቶችና ማኅበራት ነጻ ተሳትፎ መረጋገጥ… እነዚህን መብቶች ለመቀማት የተዘጋጁ ህገመንግሥቱን የሚቃረኑ አፋኝ ህጎች መሻር/መታረምና በነዚህ ህጎች የታሰሩ ዜጎች ተፈተው በሙያቸውና አደረጃጀታቸው ሠላማዊ ትግሉን እንዲቀላቀሉ ማለታችን ነው፡፡

ጥያቄዎቻችን ግልጽ፣ ትግላችንም ህጋዊና ሠላማዊ በሆነበት ከላይ የተገለጹት ድርጊቶች የሚያሳዩት በገዢው ፓርቲ/መንግሥት የተመረጠው ኢህገመንግሥታዊና ኢዲሞክራሲያዊ የአፈና አካሄድ መሆኑንና የመንግሥት አስፈጻሚ ተቋማት በገዢው ፓርቲ ሙሉ ቁጥጥር ሥር ወድቀው ለተቋቋሙበት ዓላማ ለስፈጸሚያ በህግ የተሰጣቸውን መብት እንኳ ሊጠቀሙ የማይችሉ መሆኑን፣ ይህም ያነሳናቸው ጥያቄዎችን ትክክለኛነት የሚያረጋግጥ ነው፡፡ በመሆኑም በእኛ በኩል ‹‹ ነጻነታችን በእጃችን›› በመሆኑ በኢህገመንግሥታዊና ኢዲሞክራሲያዊ እርምጃዎች ወደኋላ ሳናፈገፍግ፣ እያንዳንዳችን በተናጠል የተደረጀንበትን፣ በጋራ የተባበርንበትንና የቆምንለትን ዓላማ በአፈና ላለመጣል ለአገራችንንና ህዝቧ የምንቆጥበው የለንምና በሰላማዊ ትግሉ እስከ ህይወት መስዋዕትነት በመክፈል ዕቅዳችንን በህጋዊ መንገድ ለማስቀጠል ያለንን ዝግጁነትና ቁርጠኝነት ዛሬም ደግመን እያረጋገጥን ፡-

1ኛ/ ገዢው ፓርቲ/መንግሥት የሚከተለውን አምባገነናዊ አካሄድ እያወገዝን፣ ከነዚህ ድርጊቶች እንዲገታና ህገመንግስቱን አክብሮ የማስከበር ኃላፊነቱን እንዲወጣ፣ ላቀረብነው ህጋዊ የዕውቅና ጥያቄ በአስቸኳይ ምላሽ እንዲሰጥ፤

2ኛ/ ጥያቄዎቻችን የአገርና የህዝብ ጉዳይ ፣የመድብለ ፓርቲ ዲሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ በመሆኑ ቀዳሚ ባለቤቶቹ በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጪ የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ ለቀጣዩ ሠላማዊ ትግል የምናቀርበውን ጥሪ በንቃት እንድትከታተሉና ከጎናችን እንድትቆሙ፤

3ኛ/በትብብሩ ያልታቀፋችሁ፣ በተለይም በሂደቱ ከጅምሩ እስከ መጨረሻው ተሳትፋችሁ የስምምነቱን ሰነድ ያልፈረማችሁ፣ ዲሞክራቲክ የፖለቲካ ኃይሎች ከትብብሩና ከተያያዝነው ትግል በአስቸኳይ እንድትቀላቀሉ፤

4ኛ/ ለሰብዐዊና ዲሞክራሲያዊ መብት መከበርና ለዘላቂ ሠላም የቆማችሁ የዓለም አቀፉና የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላትና መንግስታት በገዢው ፓርቲ/መንግሥት ላይ አዎንታዊ ጫና እንድታሳድሩ፤ጥሪያችንን በድጋሚ እናቀርባለን፡፡

ያለመስዋዕትነት ድል የለም//

ሕዳር 17 ቀን 2007 ዓ.ም.፤ አዲስ አበባ፡፡

የሽብር ክስ የቀረበባቸው የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮች ለታህሳስ 9 ቀጠሮ ተሰጠባቸው



በእነ ዘላለም ወርቃገኘሁ የክስ መዝገብ በፌደራል አቃቤ ህግ የሽብር ክስ የተመሰረተባቸው አራቱ የተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች አመራሮች እና በተመሳሳይ መዝገብ የተከሰሱት ሌሎች ስድስት ተከሳሾች የቀረበባቸውን የክስ መቃወሚያ እንዲያቀርቡ ለታህሳስ 9 ቀን 2007 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ተሰጥቷል፡፡

የአንድነት፣ የሰማያዊና የአረና ፓርቲዎች አመራሮች የሆኑት አቶ ሀብታሙ አያሌው፣ የሺዋስ አሰፋ፣ አብርሃ ደስታ እና ዳንኤል ሺበሽ በሚገኙበት የክስ መዝገብ የተከሰሱት አስሩም ተከሳሾች ዛሬ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 19ኛ ወንጀል ችሎት፣ የተከሳሽ ጠበቆች በጠየቁት መሰረት የተከሳሾቹን የክስ መቃወሚያ ለመቀበል ፍርድ ቤቱ ለታህሳስ 9/2007 ዓ.ም ጠዋት 3፡00 ቀጠሮ ይዟል፡፡

በሌላ በኩል የተከሳሽ ጠበቆች በተከሳሾች ላይ አቃቤ ህግ አለኝ ያላቸውን የሰነድ ማስረጃዎች ዝርዝር እንዲደርሳቸው መጠየቃቸው የሚታወስ ሲሆን፣ አቃቤ ህግ ግን እስካሁን ድረስ ዝርዝሩን ለተከሳሽ ጠበቆች አለማቅረቡን በመጥቀስ በአጭር ጊዜ ውስጥ እንዲደርሳቸው እንደሚያደርግ አስረድቷል፡፡ የማስረጃው አለመሟላት ሁሉንም ተከሳሾች የሚመለከት አለመሆኑን ያወሳው አቃቤ ህግ፣ ለአብነት 10ኛ ተከሳሽ አቶ ተስፋዬ ተፈሪ ከብሄራዊ መረጃ ደህንነት የተገኙ ማስረጃዎች እንደማይመለከቱት አስረድቷል፡፡

ተከሳሾቹ በ1994 ዓ.ም የወጣውን የወንጀል ህግ እና አወዛጋቢውን የፀረ-ሽብር አዋጅ አንቀጾች በመተላለፍ በሽብር ወንጀል ተካፍለዋል፣ ድርጊቱን ለመፈጸም ተንቀሳቅሰዋል፣ ህዝብን ለአመጽ ቀስቅሰዋል በሚል ተጠርጥረው ጥቅምት 21 ቀን 2007 ዓ.ም በይፋ ክስ እንደተመሰረተባቸው የሚታወስ ነው፡፡

Tuesday, November 25, 2014

የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል በፖስታ የተላከውን የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ደብዳቤ አልቀበልም አለ

የአዲስ አበባ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል 9ኙ ፓርቲዎች ህዳር 21 ለሚያደርጉት የአደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ በፖስታ ቤት የተላከለትን ደብዳቤ አልቀበልም ማለቱን የስብሰባው አስተባባሪ የሆነው የመኢዴፓ ፀሀፊ አቶ ዘመኑ ሞላ ለነገረ ኢትዮጵያ ገለጹ፡፡
የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ህዳር 21/2007 ዓ.ም ለሚያደርጉትና መኢዴፓ ለሚያስተባብረው ስብሰባ ረቡዕ ህዳር 10 የመኢዴፓ አመራሮች ደብዳቤውን ለማስገባት ሄደው የነበር ቢሆንም አቶ ማርቆስ ብዙነህ እና እሳቸውን ተክተው ሲሰሩ የነበሩት አቶ ፈለቀ ታመዋል በሚል የከንቲባ ጉዳይ የካቢኔዎች ኃላፊ አቶ አሰግድ ጌታቸው ማሳወቂያ ደብዳቤውን አንቀበልም ማለታቸው ይታወቃል፡፡
በተመሳሳይ ህዳር 12 ወደ ሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍሉ ያቀኑት የትብብሩ አመራሮች ደብዳቤውን የሚቀበላቸው ሲያጡ ጠረጴዛ ላይ ጥለውት የመጡ ሲሆን በፖስታ ቤት በሪኮመንዴ eg156846735et እንደላኩ የትብብሩን ፀኃፊ አቶ ግርማ በቀለን ጠቅሰን መዘገባችን ይታወሳል፡፡
ለአዲስ አበባ አስተዳደር የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል በፖስታ የተላከውን ደብዳቤ ቢደርስም አመራሮቹና ሰራተኞቹ ደብዳቤውን ለመቀበል ፈቃደኛ እንዳልሆኑ ፖስታ ቤት ድረስ በመሄድ እንዳረጋገጡ አቶ ዘመኑ ሞላ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል ሰራተኞችና አመራሮች ፖስተኛው ደብዳቤው የሚሰጥበትን ቢሮ ሲጠይቅ ለማሳየት ፈቃደና እንዳልሆኑና በስተመጨረሻም ‹‹ተቀባይ የለውም ብለህ መለስ፡፡›› እንደተባሉት አቶ ዘመኑ ሞላ ገልጸዋል፡፡

Monday, November 24, 2014

The de-Ethiopianization of Ethiopia

deethiopianization For over four decades, the self-styled Tigrean People’s Liberation Front (TPLF), which clings to power by force in Ethiopia today, has been planning and waging a sustained and relentless political, social and cultural war to “de-Ethiopianize” Ethiopia. The TPLF’s de-Ethiopianization program and ideology are built around a set of specific strategies, policies, actions and practices intended to 1) strip Ethiopians of any meaningful consciousness of their national identity and expurgate from their collective social experience any sense of commonly shared values, beliefs and customs, and 2) balkanize, merchandize and dismember the country employing a variety of tactics and schemes.  The TPLF’s “de-Ethiopianization” ideology and programs were diabolically conceived, meticulously planned and systematically executed with the ultimate aim of obliterating the historical Ethiopia and replacing it with an “Ethiopia” fabricated from the warped figment of the TPLF’s imagination.  The TPLF has officially and openly implemented its de-Ethiopianization program since it seized power in 1991.
The TPLF’s ideology of de-Ethiopianization
What exactly is the TPLF’s ideology of “de-Ethiopianization of Ethiopia”?
The answer to that question comes with crystal clarity from Gebremedhin Araya, the former treasurer and top leader of the TPLF, who left that organization and distinguished himself as a fearless  and uncompromising patriotic Ethiopian truth-teller. In an extraordinary video interview posted on Youtube (with my English translation of the Amharic words below), Gebremedhin explained the TPLF’s four ideological pillars of de-Ethiopianizing Ethiopia by systematically cleansing Ethiopian national identity, history and consciousness:
1)      Eritrea is an Ethiopian colony. Eritrea is a developed country. Eritrea existed before Ethiopia. Ethiopia is a country created by (Emperor) Menelik. The name Ethiopia is not known. Ethiopia has no history, nothing.
2)      Tigray is an independent sovereign country which was invaded by (Emperor) Atse Menelik and became an Amhara colony. Tigray is a colonial territory of Amhara. That is what is stated in the woyane (TPLF) Manifesto which is the policy guideline (exhibiting the Manifesto in the video). [To read the original handwritten ‘TPLF Manifesto” in pdf format, click here; for the  online version click here]  Therefore, we must liberate Tigray from Amhara colonialism and create a Tigray republic.
3)      Amhara are the enemy of the Tigray people. Amhara are not only enemies but also double enemies. Therefore, we must crush Amhara. We have to destroy them. Unless Amhara are destroyed, beaten down, cleansed from the land, Tigray cannot live in freedom. For the government we intend to create, Amhara will be the main obstacle.
4)      Since Ethiopia is a country created by Menelik, created by Menelik’s invasion and sine there are many nations and nationalities invaded by Menelik, these groups (hold and exhibits Manifesto in the video) must gain their freedom from what is now called Ethiopia and establish their own country. The country known as Ethiopia is new and not even 100 years old. This country must be destroyed, zeroes out. Nations and nationalities and we must create our own governments. Eritrea gets her independence; that is the basis of our struggle.
It is important to note that neither the TPLF as an organization nor its leaders in power, marginalized from power or retired from power have ever jointly or severally disavowed the authenticity of the document known as the “TPLF Manifesto” nor repudiated any of its contents. The “Manifesto” remains to this day the guidepost and ideological underpinning of the TPLF.
The “mechanics” of de-Ethiopianizing Ethiopia
The TPLF’s decades-long “de-Ethiopianization” effort has been waged on multifaceted strategic fronts using multipronged approaches. The strategy is pretty sophisticated and combines political warfare with cultural, social and psychological warfare. In this commentary, I will touch upon only three of those strategies (and will address other related strategies in future commentaries): 1) trivialization of Ethiopian history and demonization of historical Ethiopian leaders, 2) demonization of “Amhara” and “Amhara” people, and 3) Balkanization, dismemberment and merchandizing of Ethiopia and decomposition of Ethiopian territorial integrity and sovereignty.
I. Trivialization of Ethiopian history and demonization of historical Ethiopian leaders
The first weapon in the TPLF’s arsenal of de-Ethiopianization of Ethiopia is the flagrant denial of the existence of a historical Ethiopia and denigration and disparagement of its past imperial leaders. For the TPLF, Ethiopia is a recent political invention, barely a century old. According to the TPLF mythos, Ethiopia is a geopolitical entity cobbled together by Atse (Emperor) Menelik towards the end of the Nineteenth Century. The TPLF narrative depicts Menelik was a ruthless warmonger hell-bent on creating an “Amhara” empire; he purportedly slashed and burned everything in his path to conquer and subjugate neighboring “nations and nationalities”. For the TPLF and its late godfather Meles Zenawi, the Ethiopia known as the land of the “Habasha people” (or the “Abyssinian people”) for millennia has little to do with the contemporary inhabitants of the land known as Ethiopia or the juridical land mass known as Ethiopia.
Such ignorant historical revisionism and benighted historical deconstruction by the TPLF is blind to the manifestly self-evident historical facts. According to the TPLF mythos, the dozens of referencesin the Old Testament and at least one in the New Testament to Ethiopia and Ethiopians have nothing to do with the contemporary inhabitants or land of Ethiopia. In Genesis (2:13) is written, “And the name of the second river is Gihon: the same is it that compasseth the whole land of Ethiopia.” In Numbers (12:1) is written, “And Miriam and Aaron spake against Moses because of the Ethiopian woman whom he had married: for he had married an Ethiopian woman.”). In Psalms (68:31) is written, “Princes shall come out of Egypt; Ethiopia shall soon stretch out her hands unto God.”) According to the TPLF all of the references to Ethiopia in the Old Testament are about some other fictional Ethiopia.  None of the Biblical references have any relevance or reference to the present land known as Ethiopia or the ancestors of the people who presently inhabit the land known as Ethiopia.
Similarly, for the TPLF modern Ethiopia has nothing to do with the ancient Axumite Empire (3rd-6thCentury A.D.). Axum is a place of extraordinarily importance in Ethiopia and Ethiopian history. There is no doubt that Axum is the political foundation of present day Ethiopia. Axum is considered by many Ethiopians and non-Ethiopians alike to be the capital city of the legendary Queen Sheba. King Ezana of Axum  made Christianity a state religion in the 4th Century. Tens of millions of present-day Ethiopian Christians throughout the country believe Axum is the “Second Jerusalem”, their holiest place because the Ark of the Covenant is believed to be housed at the cathedral of Tsion Maryam (Mary of Zion). According to the TPLF mythos, all of this is also pure fiction. It has nothing to do with present day Ethiopia and Ethiopians.
It was an Axumite king who gave protection and assistance to the first Muslims (First Hijra) who were sent to Axum as early as 615 A.D. by the Prophet Mohammed to find refuge from persecution. The Prophet recorded that event and showed his appreciation to the Axumite king and the Habasha people in the Hadith (the teachings, deeds and sayings of the Prophet Mohammed) when he said, “Leave the Habasha alone, so long as they do not take the offensive!” According to the TPLF all of this is pure fiction. The “Habasha” the Prophet spoke of have nothing to do with present day Ethiopia and Ethiopians.
Edward Gibbon, the Eighteenth Century English historian, in his monumental historical work, “The Decline and Fall of the Roman Empire”, wrote, “Encompassed on all sides by the enemies of their religion the Æthiopians slept near a thousand years, forgetful of the world, by whom they were forgotten”.  According to the TPLF, Gibbon was writing “fairy tales” when he wrote that because as the late Meles Zenawi argued in 1993, “Ethiopia is only 100 years old. Those who claim otherwise are indulging themselves in fairy tales.”
The victory of Ethiopia over the Kingdom of Italy in 1896 at the Battle of Adwa was an epochal event in recorded African history.  The Battle of Adwa marks the first time an African army decisively defeated a European power and expelled it from its territory. What is even most astounding is the fact that the Ethiopians defeated the mighty Italian army only two years after the Berlin Conference in which European powers agreed to carve up Africa and completely gobbled up the continent in less than a decade. Ethiopia was able to retain its long-held sovereignty and successfully resist all European colonization attempts.   According to the TPLF mythos, all of this is pure fiction. The victory over the colonial power has nothing to do with present day Ethiopia or Ethiopians. The victory of the Battle of Adwa belongs only to Tigreans.
The second prong of the TPLF’s trivialization and demonization campaign has been focused on a campaign of fear and smear against past Ethiopian imperial leaders. Atse (Emperor) Menelik II, the Nineteenth Century Ethiopian emperor who defeated the Italians at the Battle of Adwa (and whose centennial is being celebrated this year (Ethiopian calendar)), is a special target of TPLF vilification. Atse Menelik is depicted by the TPLF as a genocidal maniac and mass murderer. As I argued in my January 2014, commentary “Demonizing Ethiopian History”, the TPLF has undertaken a massive propaganda campaign in an attempt to caricature, demean and demonize the great Ethiopian king. Over one hundred years after Menelik’s his death, the TPLF has tried to resurrect him as the devil incarnate. Barely two years after Meles Zenawi’s death, the TPLF is waging a campaign  to resurrect Meles as the savior of Ethiopia. The TPLF wants to rewrite history by depicting Menelik as an enemy of the Oromo people. The fact of the matter is that there is more than sufficient evidence to prosecute Meles, if he were alive, and members of his gang for the untold and unspeakable crimes against humanity they committed against the Oromo people.
The late Meles Zenawi made every effort to deny the monumental contributions of Atse (H.I.M) Haile Selassie to the formation of the Organization of African Unity (OAU), the predecessor to the African Union. Meles fought tooth and nail to make sure H.I.M. Haile Selassie’s statute was not erected on the African Union grounds because he was not as “pan-Africanist” as Kwame Nkrumah, Ghana’s first president!  The historical facts tell a much different story. Nkrumah himself repeatedly said there would have been no Organization of African Unity but for the relentless efforts of H.I.M. Haile Selassie. It was H.I.M Haile Selassie who was elected “Father of African Unity” by his peers at the 1972 Ninth Heads of States and Governments meeting of the Organization of African Unity. H.I.M Haile Selassie was elected the first chairman of the OAU in 1963 and elected again in 1966 to serve in the same position, making him the only African leader to have held that position twice.
After Meles’ passing,  one news source reported an interview in which the former Ethiopian “president”, Girma Woldegiorgis, sent a letter to the current “prime minister” Hailemariam Desalegn stating, “A statue must be erected to commemorate the Emperor…he was the first leader of Africa and I think he deserves a statue.” Little action on this issue could be expected from a Meles wannabe!
Obviously, the trivialization of Ethiopian history and demonization of its historical leaders is intended to achieve one thing, unwind the historical clock to Year 1: The beginning of Ethiopian history with Meles Zenawi as the “parens patriae” literally (father of the nation) and the TPLF as midwives to the birth of a nation. The ludicrous distortion of the historical record by the TPLF and its leaders is a futile attempt to re-write, miswrite, overwrite and un-write Ethiopian history with the hagiography (tale of sainthood) of Meles Zenawi. They want to unwrite Menelik’s history and write up Meles’ history as the greatest African leader of modern times. They want to demonize Menelik and mythologize Meles as the “new breed of African leader”, the “bringer of developmental state democracy”, the “African leader on Global Warming and Climate change”, the “destroyer of Somali jihadists and terrorists” and so on.
II. Demonization of “Amhara” and “Amhara” people
The TPLFs anti-“Amhara” ideology and “Amhara” demonization campaign is totally incomprehensible and irrational. The TPLF Manifesto declares “Amhara” are the enemies of Tigreans.  As Gebremedhin, the former TPLF treasurer explained, the cornerstone of TPLF ideology is that “Amhara are the enemy of the Tigray people. Amhara are not only enemies but also double enemies. Therefore, we must crush Amhara. We have to destroy them. Unless Amhara are destroyed, beaten down, cleansed from the land, Tigray cannot live in freedom. For the government we intend to create, Amhara will be the main obstacle.” Once in power the late Meles and his TPLF fully implemented their hateful ideology against “Amhara” and “Amhara people” and did everything to crush them. But…
Who are the “Amhara” and “Amhara people” the TPLF has declared an enemy worthy of genocidal acts?
In as much as the TPLF has propagandized and depicted the “Amhara people” to be demonic monsters, the fact of the matter is that the “Amhara people ” are actually the POOREST PEOPLE IN THE ENTIRE WORLD. That was the conclusion Al Jazeera reached in its recent report: “Amhara is one of the poorest region not only in Ethiopia but in Africa.”
Persecution and destruction of “Amhara people” has been and continues to be the driving ideology and force of the TPLF. The late Meles had such deep-rooted hatred for “Amhara people” that it could be said without exaggeration that anti- ”Amharism” defined his entire cosmology. Meles’ raison d’etre was hatred of Amhara! There is no rhyme or reason for the TPLF’s and its leaders’ antipathy towards “Amhara people”. One is left wondering, forced to examine world history to try and fathom the TPLF’s and its leaders’ deep and inexorable hatred of the “Amhara” and “Amhara people”.
One may find compelling parallels between Meles’ and the TPLF’s irrational and demented hatred of “Amharas” and Hitler’s and the  Nazi’s irrational and demented hatred of Jews. Hitler blamed the Jews for all of the ills of German society. Meles blamed all of the ills of Ethiopian society, past and present, on “Amharas.”
Hitler and the Nazis believed in racial division of people; they also believed there will always be an ongoing struggle between these different races. They believed the “Aryan race” was the best and strongest race destined to rule. Jews and other non-Arayans were of the inferior race (“Untermensch” or subhuman creatures).
For Meles and the TPLF, “Tigreans” are the best and strongest ethnic group since they as a guerilla force defeated and routed a mighty army with tanks, planes and artillery. They are convinced that their military conquest and seizure of power grants them a birthright to rule perpetually. The TPLF and its leaders consider themselves to be the ethnic equivalent of the “Aryan race”.  The rest including “Amharas” are “subethnic kreatur” (subethnic creatures). Thus, the political leadership, the bureaucracy, the police, security and military institutions in Ethiopia today are totally and completely dominated by the TPLF.  The TPLF regime and its supporters today have total and complete control of all economic sectors in Ethiopia including banking, construction and cement production, mining, transportation, insurance and the import-export sectors.
The late Meles believed that Ethiopians could be divided strictly by their ethnic identity, linguistic and cultural characteristics that there is ongoing competition between the ethnic groups. Meles invented his own bogus “federalism” and implemented it in a system called “kilils” (homelands). In Article 39 of the “Constitution of Ethiopia”, Meles wrote, “A nation, nationality or people for the purpose of this Constitution, is a group of people who have or share a large measure of a common culture, or similar customs, mutual intelligibility of language, belief in a common or related identities, and who predominantly inhabit an identifiable, contiguous territory.”
The Nazis practiced mass deportation and forced removal of Jews and other “Untermensch” from their homes in Nazi-occupied countries. As I documented in my April 2012 commentary, “Green Justice or Ethnic Injustice”, the late Meles Zenawi personally ordered the removal and deportation of tens of thousands of “Amhara” from Southern Ethiopia. In justifying his actions, Meles called the North Gojam “Amhara” “sefaris” (criminals squatters or marauding land grabbers):
… By coincidence of history, over the past ten years numerous people — some 30,000 sefaris (squatters) from North Gojam – have settled in Benji Maji (BM) zone [in Southern Ethiopia]. In Gura Ferda, there are some 24,000 sefaris. Because the area is forested, not too many people live there. For all intents and purposes, Gura Ferda is little North Gojam complete with squatters’ local administration… Settlers cannot move into the area and destroy the forest for settlement. It is illegal and must stop… Those who allege persecution and displacement of Amharas are engaged in irresponsible agitation which is not useful to anyone…
Former Assistant Secretary for African Affairs Herman Cohen, who mediated the transfer of power to the TPLF from the military junta in 1991 in an interview in January 2012 revealed: “And  I questioned him [Meles] about land ownership. I was promoting allowing the farmers to have ownership of the land. He said that was not good because the Amharas would come and take over and buy all the land; and these people [the farmers] would return to be serfs like they were under the Emperor.”
The Nazis demonized the Jews by calling them loathsome and names and using derogatory epithets against them. The TPLF demonizes “Amhara” by using loathsome stereotypes to inflame underlying ethnic hatreds and tensions. The “Amhara” are not just the “enemy”, they are the “double enemy”. The “Amhara” are “colonizers”, “arrogant oppressors”,  “criminal  squatters”,  “conquerors” , “neftegna”  (gun-toting, land grabbing settlers), “enslavers”, etc. The incessant “Amhara” demonization propaganda is created not only to dehumanize the “Amhara” but also to make the “Amhara” the target of persecution, mistreatment, abuse, ridicule and official neglect and indifference.
Just as it is difficult to establish Hitler’s hatred of the Jews to a specific event in his life growing up in Vienna, it is similarly difficult to explain Meles’ hatred of “Amharas” having grown up in Addis Ababa, the capital. Meles attended  one of the more exclusive high schools there and even had the prized opportunity to attend university.
III. Balkanization, dismemberment and merchandizing of Ethiopia and decomposition of Ethiopian territorial integrity and sovereignty
The late Meles and his TPLF today have gone to extraordinary lengths to Balkanize and merchandize Ethiopia and bargain away its sovereignty. In February 2014, I wrote a commentary entitled, “Saving Ethiopia From the Chopping Block” challenging the legal basis for Hailemariam Desalegn’s (puppet-mastered by the TPLF) to transfer sovereign Ethiopian territory to the Sudan. That commentary was a follow up on my 2008 commentary entitled, “All is not quiet on the Western Front” challenging the late Meles Zenawi’s secret land giveaway to the Sudan.
In “Saving Ethiopia”, I argued that “Meles had no legal authority to hand over Ethiopian land to the Sudan, or for that matter to anyone else. Today, Hailemariam also has no legal right or authority to turn over Ethiopian land to the Sudan. Having said that, there is no question that Meles has “signed” an “agreement” to relinquish a “large chunk of territory in the Amhara region” to the Sudan. Hailemariam and his puppet masters are now trying to make us swallow this illegal land transfer by sweet talk of a “strategic framework agreement”. The fact of the matter is that any transfer of Ethiopian land to the Sudan or any other country by the regime in power today is without any legal basis under the Ethiopian Constitution or international law.”
In March 2011, I wrote a commentary entitled, “Ethiopia: A Country for Sale” lamenting the fact that the country is being sold piecemeal to fly-by-night scammers disguised as “investors”:  “Ethiopia is on sale. Everybody is getting a piece of her. For next to nothing. The land vultures have been swooping down on Gambella from all parts of the world. Meles Zenawi proudly claims ‘36 countries including India, China, Pakistan and Saudi Arabia have leased farm land.’ This month (March 2011) the concessions are being worked at a breakneck pace, with giant tractors and heavy machinery clearing trees, draining swamps and ploughing the land…   Karuturi, ‘one of the world’s top 25 agri-businesses’ plans to ‘export palm oil, sugar, rice and other foods from Gambella province to world markets’.”
In my March 2013 commentary, “Land and Ethiopia’s Corruptocracy”, using the World Bank’s 550-page study “Diagnosing Corruption in Ethiopia”, I demonstrated that corruption in the land sector in Ethiopia occurs in several ways. First and foremost, “elite and senior officials” snatch the most desirable lands in the country for themselves. These fat cats manipulate the “weak policy and legal framework and poor systems to implement existing policies and laws” to their advantage. They engage in “fraudulent actions to allocate land to themselves in both urban and rural areas and to housing associations and developers in urban areas.” These “influential and well-connected individuals are able to have land allocated to them often in violation of existing laws and regulations.
For nearly a quarter of a century, the late Meles and the TPLF have been repackaging an atavistic style of  tribal politics in a fancy wrapper called “ethnic federalism.” The TPLF has managed to segregate the Ethiopian people by ethno-tribal classifications and corralled them like cattle into grotesque regional political units called “kilils” (literally means “reservation”, ethnic homelands; semantically, the word also suggests the notion of an exclusion zone, an enclave).
The ideology of “kililism” shares many of the attributes of apartheid’s “Bantustanism” (“black African tribal homelands”). In Article 39 of the “Constitution of Ethiopia” Meles created “ethnic homelands” just as apartheid South Africa’s Bantu (Black) Authorities Act of 1951 created “bantustans”. Article 39 provides, “A nation, nationality or people for the purpose of this Constitution, is a group of people who have or share a large measure of a common culture, or similar customs, mutual intelligibility of language, belief in a common or related identities, and who predominantly inhabit an identifiable, contiguous territory.” Both ideologies aim to concentrate members of designated ethnic groups into “homelands” by creating ethno-linguistically homogeneous territories which could ultimately morph into “autonomous” nation states.
Prof. Ted Vestal, in his article, “Human Rights Abuses in ‘Democratic’ Ethiopia: Government Sponsored Ethnic Hatred”, illuminates the underlying logic of the TPLF’s “kililism” strategy: “Another aspect of the EPRDF’s [the organizational shell used by the TPLF to project an image of pluralism] strategy is to establish a governing system of ethnic federalism emphasizing rights of ‘nations, nationalities, and peoples.’ This high-sounding principle, cribbed from Lenin, is more Machiavellian than Wilsonian however. If the outnumbered Tigrayans who direct the EPRDF/FDRE can keep other ethnic groups divided and roiled against each other in ethno-xenophobias or content to manage affairs in their own limited bailiwicks, then larger matters can be subsumed by the one governing party. Thus, what the EPRDF views as the false ideology of nationalism for a ‘Greater Ethiopia’ can be kept in check and its proponents divided and conquered.”
The late Meles and the TPLF have bargained away a sea outlet and landlocked Ethiopia. Former U.S. President Jimmy Carter and former U.S. Assistant Secretary of State for African Affairs, Herman Jay Cohen are on record stating that they warned and urged Meles to retain an outlet to the sea for Ethiopia by keeping the port of Assab; but their exhortations fell on Meles’ deaf ears.
In 2000, after a two-year war with Eritrea and the deaths of some 80 thousands Ethiopian soldiers, the late Meles signed the Algiers Agreement formally ending the Ethiopian-Eritrean War. That Agreement established a boundary and claims commissions to resolve outstanding issues.  What is incredible and inexcusable about that Agreement is the fact that after the Eritreans invaded Badme in northern Ethiopia in 1998 and were decisively defeated, Meles promptly converted Ethiopia’s battlefield victory into total diplomatic defeat by agreeing to deliver Badme to the invaders in arbitration. This marks the first time in modern world history where a nation that successfully repelled an invasion of its territory at great cost of human lives promptly turned around and delivered that same territory to the enemy on a silver platter in binding international arbitration.
To be continued…

የ ሳያት ደምሴን እውነታ ይዘን ስናሾፍ እና ስናላግጥ.....ዛሬ የ ሃና ሞት ላይ ደረስን



ይህንን መረጃ ያገኘሁት ጦርሀይሎች ሙሉ ወንጌል ከሚገኘው የታክሲ ተራ አስከባሪዎች ነው፡፡ከታሰሩት አንዳንዶቹ የእነዚሁ መረጃ ሰጪዎችም ጓደኞች ናቸው፡፡እነዚህ ሰዎች የነገሩን ምንነት ከፖሊስም በላይ የሚያውቁ ናቸው ቢባል ሀሰት አይሆንም፡፡የነገሩኝን ነገር እንደሚከተለው አቅርቤዋለሁ፡፡በ21/1/07 ዓም ምህረት ሀና በሴት ጓደኛዋ ምክንያት ያለ ወትሮ በምሳ ሰአት ወደ ቤት እንሂድ ብለው ያመራሉ፡፡ ይህ ሀሳብ የተፈጠረው በጓደኛዪቱ ሲሆን ቀድማ በሀና ጉዳይ ከአንድ ሹፍሬ ጋር ተስማምታ ነበር፡፡ ምሳ ይዛ ስለማትመጣ ምሳ እንብላ ብያት ይዣት እመጣለሁ ያኔ ትቀላጠፋለህ በሚል፡፡ ሀና እንደተባለው ወጥመድ ውስጥ ገባችና ጓኛዋ አዘጋጅታቸው በነበሩ ሰዎች መስመር ውስጥ ገባች፡፡ አብረው ወደ ጦር ሀይሎች ጉዞ ተጀመረ፡፡ ሀና፣ ጓደኛዋ፣ ሹፌርና አንድ ረዳት፡፡ሀና ከመውረጃዋ ራቅ ብላ መሄዷ በክፉ አልጠረጠርችውም ፣ ብታቅማማም በጓደኛዋ ግፊት ግን ቶሎ እንመለሳለን ዛሬ ስለደበረን ሻይቡና ብለን ልክ በሰአታችን ወደ ቤት እንሄዳለን ብላ ካግባባቻት በኋላ ጉዞው ቀጠለ፡፡ ችግር የለም ልክ በሰአቱ እኛ እናመጣቿለን፣ ሰፈራችሁ ድረስ እናደርሳቿለን ተብለው ተነገሩ፡፡ የጉዞ መጨረሻ ሙሉ ወንጌል ታክሲ ታራ ነበር፡፡ እዛው ያ እነ ሀና ይዞ የመጣው ታክሲ ለሌላ ሹፌር ተሰጠና እነ ሀና ይዘዋቸው ከመጡት ሰዎች ጋር ከጋና ኤምባሲ ወረድ ብሎ ወደ ሚገኝ ቤት ሆነ፡፡ ተገባ፡፡ውስጥ ሌሎች ወንድችም ነበሩ፡፡ጫት ና ሺሻ እንደ ጉድ የሚደራበት ቤት ነው፡፡የሀና ጓደኛ ከዚህ በፊትም ልማድ አላት ብሎኛል ይህንን ያስረዳኝ ሰው፡፡ ሀና ግን የመጀመሪያዋና ትንሽ እዚህ እንቆይና እንመለሳለን ተብላ ሻይ ተፈልቶላት እዛው ..አትፍሪ ተጫወቺ እየተባለች ቆይታለች፡፡
ጪሱ ጪሳጪሱ የማራት አይመስለም፡፡ ሀና እየቆየች እየደከማት፣ እንቅልፍ እንቅልፍ እያላት ሄደ ከዛም ውስጥ ወደሚገኝ መተኛ ቤት አስገቧት፡፡ ይዟትም የገባው መጀመሪያ ሹፌሩ ነው ፡፡ ሀና ሰውነቷ ሞላ ያለ በሺሻ ቤት አንደበት ያልተበላችና ያረገበች ልጅ ነው የምትባለው፡፡ ከሹፌሩ በኋላም ሌሎች ተከታትለው ገብተው ድርሻቸውን ወስደዋል፡፡የሀና ጓደኛም እዛው ሌላ ክፍል ከሌሎች ወንዶች ጋር ነበረች፡፡ ያ አሺሺ ያነወዘው ስሜት ሀናን ስቃይ ውስጥ ከቷታል፡፡ በዚህ አይነት ጊዜው እየገፋ ሳለ ተማሪዎች የሚለቀቁበት ሰአት ደረሰ፡፡ሀና መንቃት አልቻለችም፡፡እንደ ሌሎቹ ብድግ ብላ እራሻን ጠራርጋ የምትዘጋጅበት ሁኔታ አልነበረም፡፡ቢባል ቢባል አልተቻለም፡፡ ታክሲ መጣ ፡፡ ቢያንስ ታነክሳለች ተብሎ ነበር የተጠበቀው እሷግን ካለችበት መነሳትም አልቻለችም፡፡ እንዲህ ሆና እንዴት ነው የምንወስዳት ተባለው እዛው ውይይት ተጀመረ፡፡ ጓደኛዋ የሆነ መላ ፈጥራ ሀኪም ቤት እንድትወስዳት ሀሳብ ተነሳ፡፡አይሆንም ለብቻዬ እፈራለሁ አለች፡፡ በቃ እስከማታ ልትነቃ ትችላለች እስከዛ አንዳችን ቤት ትረፍ ተባለ፣ ሹፌሩ ባለትዳር ስለሆነ ወደእሱ ቤት አይታሰብም፡፡ ሌላኛው እኔ ዘንድ ትሂድና ትረፍ ብሎ ተቀበለ፡፡ ሀናን ተሸክመው ጫኗት፡፡ የሀና ጓደኛም ምንም እንደማያውቅ ምንም እንደሌለ መስላ ወደ ቤቷ ሄደች፡፡ ከወላጅ ተደውሎ ተጠየቀች አላውቀው አለች፡፡ ከልጆቹ ተደውሎ እስካሁን እንዳልተሸላትና እዛው እንደምታድር ተነገራት፡፡
እንደዚህ የሆነችው ለነገሩ አዲስ ስለሆነች ነው በደንብ ከተደረገች ይሻላታል ተብሎ ማታም በቁስሏ ላይ ቁስል ተጨመረባት፡፡አደረችበት፡፡ ቤተሰብ እስከ ትምህርት ቤት ሄዶ ነገሩን ለማጣራት ተሞከረ፡፡ መልስ አልተገኘም፡፡ ጓደኛ ተጠየቀች፡፡ መልስ የለም፡፡ ሌሎች የክፍል ልጆች ግን አብረው እንደነበሩና አብረው ሲሄዱ እንዳያቿው ተናገሩ፡፡ የክፍል ሀላፊው በፖሊስ ተያዘ፡፡ በጓደኛዋም ላይ ክትትል ቀጠለ፡፡ እስከዛ ጊዜ ድረስ ግን ጓደኛ የተባለችው ልጅ ለሀና የምትቀይረው ልብስ እንደወሰደችላት፣ እየተመላለሰችም ትጠይቃት እንደነበረ ታውቋል፡፡ ይህንን ሁሉ ለወላጅ ባትናገርም፡፡ በአምስተኛ ቀን ፖሊስ አጨናንቆ ሲጠይቃት የሆኑ ልጆች በስልክ እየደወሉ እሷን እንደሚያስፈራሯትና ታክሲ ተራ አካባቢ የሚከታተሏት እንዳሉ አድርጋ ተናገረች፡፡ስልክ ቁጥሩንም ለፖሊስ ሰጠች፡፡ እስከ አምስተኛው ቀን ያለው በዚህ አለቀ፡፡
ከዛ በኋለ ፖሊስ የስልክ ቁጥሩን ባለቤት ሲያፈላልግ ጥቆማ ደረሰው፡፡እነዛ ጠቋሚዎች እራሳቸው ሀና ላይ ሲከመሩ ከነበሩ ታክሲ አስከባሪዎች መካከል ናቸው፡፡ ታክሲ ተራ ወንጀል መደባበቅና ከፖሊስ ጋርም መሞዳሞድ ያለ ነው፡፡ ስልክ ቁጥሩ የታወቀበት መረጃ ደረሰውና ከአካባቢው ተሰወረ፡፡ ለፖሊሶች አዲስ ሀሳብም መጣ በቃ ልጅቷን ይለቋታል እናንተ ወላጆቹን አሳምኑልን የሚል ነገር፡፡ ፖሊስም ነገሩን ጠለፋ አድርጎ ስለወሰደውም ጭምር ነገሩ በሰላማ የሚፈታ ከሆነ ብሎ ለተከታታይ አምስ ቀናት ወላጆችን የማጽናናትና እየደረስንበት ነው ታገሱ እያሉ ቆይ፡፡ ሌላ አምስት ቀንም ቢጨመርበት የሀና ቁስል እያመረቀዘ ሄደ፣እራሷን መቆጣጠር ሳትችል ቀረች፡፡ፖሊስ ቀነ ገደብ ሰጣቸው ለአፋኞቹ፡፡ በቶሎ ካለቀቃችሁ እርምጃ እንወስዳለን የሚል፡፡ በመጨረሻ በ11ኛው ቀን ሙሉ ወንጌል ቤተክርስቲያን አካባቢ በታክሲ አምጥተው ጣሏት፡፡የሐና ጓደኛጨምሮ ሌሎች ሁለት ወንጀለኞች በዛው ታክሲ ከአካባው ተሰወሩ፡፡ የሐና እዛው መጣል ወላጅ ዘንድ ደረሰ፡፡ሄዱ፡፡ፖሊስ ነገሩን እንደማያውቅ ሆኖ ለማለፍ ከፍተኛ ጥረት አድርጓል፡፡ነገሩን የአየር ጤና አካባቢ ፖሊስ የነበረ ቢሆንም የሚከታተለው ልጅቷን ከማትረፍ ይልቅ ልጆቹን ለማትረፍ ከፍተኛ ጥረት አድረጓል፡፡
አሁን ወደ እነዛ ታክሲ ተራዎች ስትሄዱ ልጅቷ የተደፈረችው በአምስት ሰዎች ብቻ ሳይሆን እዛ በሺሻና በጫት መርቅነው የነበረና ለጋ ገላዋን እያዩ ምራቅ ይውጡ የነበሩ ሁሉ ናቸው፡፡ ከአምስት በላይ፡፡አስገድዶ በመድፈር ሁሉም ወንጀሎች ቢሆንም ልጅቷን ለሞት የሚያደርስ ወሲብ የፈጸሙባት ሰዎች ግን ከፖሊስ ጋር ተባባሪና ጠቋሚ መስለው በመቅረባቸው እስካሁን አለመያዛቸውን እየተናገሩ ነው፡፡በተለይ ልጅቷ ወሲብ ሲፈጸምባት ለብዙ ሰአታት እራሷን ስታ ስለነበረ በእሷላ ላይ በትክክል ከፍተኛ ጉዳት ያደረሱትም ወንጀለኞች መለየት አትችልም፣ ፖሊስ ግን ጥቆማ ተሰጥቶታል ሊቀበል ግን አልፈለገም እየተባለ ነው፡፡ በተለይ የጉሮሮና የፊንጢጣ ችግር ያደረሡባት ሰዎች ተጠቃለው አልታሰሩም፡፡ፖሊስ ልጅቷ በሺሻ ቤት መደፈሯንም እንዲነገርበት አይፈልግም፡፡ ወላጆችን ተጽናኑ እየተገኙ ነው ብሎ ከወንጀለኞች ጋር ሲደራረር እንደነበረም እንዲታወቅበት አይፈልግም፡፡ ሀና ጦር ሀይሎች አካባቢ የተጣለችውም ፖሊስ ያደርገው በነበረው ድርድር መሆኑንም እንዲታወቅበት አይፈልግም፡፡ እዛ መጣሏን እያወቀ ልጅቷን ወደ ሀኪም ቤት ከመውሰድ ይልቅ ወላጅ አባት ሳይቀሩ ሲያመለክቱ በዳተኝነት ነገሩን ለማድበስበስ የሞከሩትም ለዛ ነው፡፡እንዲሁም ፖሊስና የታክሲ ተራ የ1ለ5 አደረጃጀት መዋቅር እንዲፈርስ ስለማይፈለግ በሀና ላይ ችግር ያደረሱ ግን መረጃ በመስጠት ከፖሊስ ጋር የተባበሩ የተባሉ ወንጀለኞች እስካሁንም አልተያዙም፡፡የተያዙት ሀና በነቃ አእምሮዋ ሆና ችግር ሲፈጥሩባት ያየችውን ብቻ ነው፡፡
የሐናም ጓደኛ በተላላኪነት ተማሪዎችን ከትምህርት ቤት እየመለመለች ለሌሎች የማስበላትና የማታለል ተግባሯ ፣ ወንጀለኞች ያሉበት ቦታና ማንነታቸውንም በደንብ እያወቀች ለወንጀል ተባባሪና ዱላ አቀባይ መሆኗ ግምት ውስጥ ሳይገባ፣ ለፖሊስ መረጃ መስጠቷና በተራ አስከባሪዎች ዘንድ ጥብቅና ስለተቆመላት አልተያዘችም፡፡የእሷ መያዝ ሌሎች አስወጊ ተማሪዎችምን ለስጋት ስለሚዳግና የጠማሪን ገላ የለመዱ ቡድኖችን አንሶላ ስለሚያረቁት እንዲሁም በተማሪዎች ላይ እየተፈጸመ ያለው የወሲብ ንግድ ችግር ያጋጥመዋል ገቢያችንን ያስቀርብና ሰለተባለ ይመስላል(ፖስተን ማራቶን ላይ ቦምብ በተደረገ ጊዜ አንድ ኢትዮጵያዊ ወንጀሉን እያወቅ እንዳላወቀ ሆነሀል ተብሎ መከሰሱና እንደተፈረደበቴ ልብ ይለዋል)፡፡ፖሊስ ሀና ትማርበት የነበረውን ትምህርት ቤት ስም በመግለጫው እንዳይጠቀም በትምህር ቤቱ ልመና ቀርቦለታል፡፡ የሺሻ ቤት አላፊው አልተያዘም፣ ስሙም አልተነገረም፡፡ፖሊስ ከተወሰኑ ደጋፊ ሚዲያዎቹ ጋር ሆኑ ህዝብና ፍትህ ላይ እየቀለደ ነው፡፡ልመናው ምን እንደሚያጠቃልል ግን በደንብ አልተገለጸም፡፡
አሁን በሀና ጉዳ የፖሊስ ሚና እንዳየነው ፖሊስ እራሱ የወንጀል፣ በሴት ላይ ለሚደረግ ጥቃት ተባባሪ ብቻ ሳይሆነ ከፍ ያለ ተዋናይ ነው፡፡በዚህ አጋጣሚ ሀና ወደ ሀኪም ቤትም ሄዳ ህክምና ማግኘት አልቻለችም፣ ለሀና ሞት የህክምና ተቋማችንም በዋናነት የፖሊስ አሰራርም ጭምር ከፍተኛ አስተዋጽኦ ድርጓል፡፡ አሁን የእየሆኑ ያሉ ዘገባዎችና ዘመቻዎች ባብዛኛው ፖሊስ የሰራውን ወንጀል የመደበቅ ተግባር ነው፡፡ በሀና ጉዳይ ሳይነሳ መተው የሌለበት ግን ትማርበት የነበረው ትምህርት ቤት እንዴት ተማሪዎች በትምህርት ሰአት እንዲወጡ ለምን አደረገ ታማ ከሆነም የተፈቀደላት ለወላጅ ተደውሎ ለምን አልተነገረም የሚል ጥያቄ ነው!!
ከሀና ታረክ ጋር በተያያዘና የሳያት ደምሴንም ጉዳይ ማንሳት ይቻላል፡፡ ሳያት ደምሴ ከጥቂት አመታት በፊት ጦር ሀይሎች አካባቢ አፍሪካ ኮከብ ተብሎ በሚጠራ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት ትማር ነበር፡፡ አስረኛ ክፍል፡፡ እንዲሁ በጓደኛ ግፊት ሺሻ ቤት ገብታ በታክሲ ሹፌሮችና ረዳቶች እንደተደፈረች እናስታውሳለን፣ ለሰባት፡፡ሳያት የተደፈረችበት ቤት እስካሁንም ፖሊሶች የሚቅሙበት ቤት ነው፡፡እንዳውም ቅርንጫፍ ሺሳ ቤት ከቶታል አማኑኤል ቤተክርስቲያን አካባቢ ያለው የራዲካል ት/ቤት ተማሪዎች ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው፡፡ ይህ ሺሳ ቤት ከራካዲል ት/ቤት ቢያንስ በ400 ሜትር ርቀት ነው የሚገኘው፡፡በጋራጅ ስለተሸፈነ አይታይም ብዙ የት ይደርሳሉ የተባሉ ቆነጃጅት ሴቶች ገብተው በቡድን ሳይቀር የሚደፈሩበት ቦታ ነው፡፡
እኔ በግሌ ብዙ ጊዜ ለፖሊስ አመልክቻለሁ የሰማኝ ግን አላገኘሁም፡፡አሁን አሁን ሊፒስቲክ ተቀብተው እንደሴት የሚያደርጋቸው ወንዶች ሳይቀሩ ሲወጡበትና ሲገቡበት አያለሁ፡፡ እዚህም ባብዛኛው ተማሪዎችን እየቀጠፉ ያሉት፣አንዳንድ የታክሲ ሹፌሮችና ረዳቶች እንዲሁም ስድ ጋራጅ ሰራተኞች ናቸው፡፡ቦታውን በደንብ ለመጠቆም ከራዲካል ትምህርት ቤት ፊት ለፊት ካለው የወጣቶች ማእከል አቅጣጫ ወደ ኮካ በሚወስደው መንገድ የገንዳ ማስቀመጫው አካባቢ ነው፡፡በጣም ብዙ ህጻናት የሚደፈሩበት ቦታ ነው፡፡ በሺሺ ቤት ምን ያህል የቡድን ወሲብ እንዳለ የሳያት ደምሴን ነገር ሰምተን በቀልድና በማላገጥ ማለፋችን አሁን በሀና ላይ ለደረሰው ነገር እንዳበቃን ልብ ልንልም ይገባል፡፡ ይህ ተማሪዎችን የማጥቃት ዘመቻ እስከ ትልልቅ ሆቴሎቻችን ድረስ እንደሚደርስ እንዲሁም በዚህ ነገር ከመንግስት ፈቃድ አግኝተው የሚንቀሳቀሱ ደላሎች እንዳሉበት እዴሜያቸው ሳይፈቅድላቸው በብርና በተማሪ ደላላ ተታለው ብዙዎች እየተቀጠፉ እንደሆነ በእነ ሀና ላይ የደረሰው ነገርም ሳይቅድሙን እንቅደማቸው በሚል ስሌት እንደሆነ ሊታወቅ ይገባል፡፡ እንደእውነት የሀና መደፈር በሀገር ውስጥ ሰው መሆኑን እንጂ ህገወጥ ዕያልን ያለነው በየሆቴሉ የብዙዎች ህይወት እንደሚያልፍ ይህም ወንዶች ሳይቀሩ ያሉበት መሆኑን፣ይህም በተለያየ ጊዜ በቪሲድ ሳይቀር ያየነው እውነት መሆኑን የሚታወቅ ነው፡፡ ፍትህ ለተማሪዎቻን!!!ፍትህ ለሃዎች!! ፍትህ ለዜጎቻችን!!
--------------------------------------------------------------------------
ሀና መዳን ጀምራ ነበር ፍርድ ቤት ላይ ቆማ እንዴት እንደምትመሰክርም መለማመዷን ድግሞ አንድ ውስጥ ሌላ ሰው ያስታምም የነበረ ሰው እየነገረን ነው፡፡ ታዲያ ድንገት እየዳነች የነበረች ልጅ የሞተችው እንዴት፣ በማን ስህተትና ጥፋ ወይም ሸር ነው እንበል? ሀና ለምን በምን ሞተች? ስለተደፈረች?
--------------
ሀና በዘውዲቱ ሆስፒታል!!
በሰይፈዲን ሙሳ
____________________
እህታችን ሀና ላላንጎ የአስገድዶ መደፈር ጥቃት ከደረሰባት በኋላ ህክምና ለማግኘት ስትል የብዙ ሆስፒታል ደጆችን ረግጣለች። ለመጨረሻ ጊዜ ግን ህክምናዋን ስትከታተል የነበረውና ህይወቷም ያለፈው በዘውዲቱ ሆስፒታል ነበር።
ዘውዲቱ ሆስፒታል ውስጥ ህክምናዋን ትከታተል በነበረበት ሰዓት በዚሁ በፌስቡክ ብቻ የማውቀው ወዳጄ ሀና የተኛችበት ክፍል ውስጥ የታመመች ጓደኛውን ያስታምም ነበር። እሱ ጓደኛውን ሲያስታምም የሀናን የህመም ስቃይ አብሮ ተጋርቷል። ብዙ የማይነገሩ ስቃዮች ነበሯት።ይሄ ጓደኛዬ ሀና በሆስፒታል ውስጥ የሆነቻቸውን ሁለት አጋጣሚዎች ለኔ በውስጥ መስመር ነግሮኝ ነበር። እኔ ደግሞ ለናንተ ልንገራችሁ።
አንድ!
_____
ፖሊስ ‘ወንጀለኞቹ ናቸው’ ብሎ ከያዛቸው ተጠርጣሪዎች መሀከል አንደኛውን ተጠርጣሪ ፖሊስ ጥርጣሬውን በማስረጃ ለማስደገፍ ሲል ዘውዲቱ ሆስፒታል ድረስ በካቴና አስሮ ተጠቂዋ ሀና ፊትለፊት አቆመው።
ተጠቂዋ ሀና ‘ተጠርጣሪ’ ተብሎ የመጣውን ‘ሰው’ ስታይ በጣም አለቀሰች። ‘አንደኛው እሱ ነው’ ስትልም እያለቀሰች አረጋገጠች!! ተጠርጣሪው ግን ካደ። ክፍሉ ውስጥ ያሉ አስታማሚዎች ካልገደልነው ብለው ተነሱ። ተጠርጣሪው መካዱ እንደማያዋጣው ሲያስብ ሌላ የሚዘገንን ምክንያት ሰጠ። በኋላ ግን አመነ። በዚያ ክፍል ውስጥ የአስታማሚዎች የታማሚዎች እምባና ጩኸት ሞላው። ፖሊስ ቃሉን ይዞ ተጠርጣሪውን እንደታሰረ ከሆስፒታሉ ይዞት ወጣ!!
ሁለት!
_____
የሀና ህይወት ከማለፉ በፊት ለነበረው የፍርድ ቤት ቀጠሮ በአካል ተገኝታ ችሎት ፊት ቀርባ ቃሏን እንደምትሰጥና እንደምትመሰክር ከተነገራት በኋላ ‘ችሎት ፊት ስቀርብ እንዲዚህ ብዬ ነው የምናገረው’ እያለች በሆስፒታሉ ክፍል ውስጥ ልክ ፍርድ ችሎት ውስጥ እንደቆመችና ዳኛው ፊት እንደቀረበች ሁሉ አክት እያደረገች ክፍሏ ውስጥ ላሉ ታማሚዎችና አስታማሚዎች ፊት ልምምድ ታደርግ ነበር!!
ሀና የሆነ ህልም ነበራት። ጥቃት ያደረሱባትን ወንጀለኞቹን በህግ ተፋርዳቸው ትክክለኛውን ፍርድ አስፈርዳና አስቀጥታቸው ለእሷ ብቻ ሳይሆን ለሌሎች የእሷ አይነት በደል ለደረሰባቸው ሴቶች የፍትህ ተምሳሌትና ለመሆን ‘ከኔ በኋላ እንደዚህ አይነት በደል ይብቃ!" ለማለት!! ይመስለኛል!!
እናም ለሀና እና ለሀናውያን ትክክለኛና ፍትሀዊ ፍርድ እስኪገኝ ድረስ "ፍትህ ለሀናውያን" እንላለን!!

Friday, November 21, 2014

የአውሮፓ ህብረት ተቃዋሚ ፓርቲዎችን በምርጫው ጉዳይ አነጋገረ

• ጠቅላይ ሚኒስትሩንም ምሽቱን ያነጋግራል ተብሎ ይጠበቃል

• ህብረቱ ምርጫውን አይታዘብም ተብሏል

የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ዛሬ ህዳር 11/2007 ዓ.ም ሶስት የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎችን ያነጋገረ ሲሆን፣ በኢህአዴግ በኩል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝን ለማነጋገር ምሽቱን ቀጠሮ መያዙን ለማወቅ ተችሏል፡፡ 

በአውሮፓ ህብረት የልዑል መሪ ሻንታል ሔቤሬት የተመራው የልዑካን ቡድን የሰማያዊ ፓርቲና የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃል ጌትነትን፣ እንዲሁም የመኢአድና የመድረክን አመራሮች ማነጋገራቸው ታውቋል፡፡

የአውሮፓ ህብረት ሶስቱን ተቃዋሚ ፓርቲዎች ያነጋገረበት ዋነኛው አላማ ከምርጫ 2007 በፊት ያሉትን ችግሮች ለማወቅ የሚል ሲሆን በተቃዋሚዎቹ በኩል ያሉትን ችግሮች ለጠቅላይ ሚኒስትሩ እንደሚያቀርቡ ገልፀዋል፡፡

የሰማያዊና የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል የአውሮፓ ህብረት ላቀረበው ጥያቄ በርካታ ችግሮች መኖራቸውን በማመልከት፣ ‹‹የምርጫው ችግር ከአጠቃላይ የኢትዮጵያ ችግር የመነጨ ነው፡፡ በተለይ ከ1997 ዓ.ም በኋላ ሚዲያውን፣ ሲቪክ ተቋማቱንና ተቃዋሚዎችን ለማፈን መሳሪያ የሆኑ አዋጆች የአገሪቱን ፖለቲካ አበላሽተዋል፡፡ በምርጫው ላይ የተፈጠረው ችግር የዚህ ሁሉ ድምር ነው›› በማለት መሰረታዊ የአገሪቱ ችግሮች ካልተፈቱ ምርጫው ላይ የተደቀነው ችግርም ሊፈታ እንደማይችል እንደገለጹላቸው ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

በሌላ በኩል ከአሁን ቀደም የተደረጉትን ምርጫዎች የታዘበውና በምርጫዎች ሂደት ነበሩ የተባሉትን ችግሮች በሪፖርቱ በማካተት የሚታወቀው የአውሮፓ ህብረት ስለ ምርጫው ሁኔታ በቅርቡ ስላወቀና ቀድሞ ስላልተጋበዘ ምርጫውን እንደማይታዘብ የተቃወቀ ሲሆን በአንጻሩ የአፍሪካ ህብረት ምርጫውን እንደሚታዘብ ከወዲሁ ለመረዳት ተችሏል፡፡

የአ.አ አስተዳደር ለህዝብ ሰላምና ደህንነት ሲባል በሰማያዊ ፓርቲ ላይ እርምጃ እወስዳለሁ አለ

• ‹‹ማስጠንቀቂያውን እንደ ቁም ነገር አንቆጥረውም›› ኢ/ር ይልቃል ጌትነት
• ‹‹ስርዓቱ ምን ያህል ዝቅጠት ውስጥ እንደገባ ያሳያል›› አቶ ግርማ በቀለ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ህዳር 7/2007 ዓ.ም ሰማያዊ ፓርቲ ያስተባበረው የ9ኙ ፓርቲዎች የአደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ ፀረ ህገ መንግስት በመሆኑና ነዋሪዎችን ሰላምና ፀጥታ በማወኩ በቀጣይ ተመሳሳይ እንቅስቃሴ ካደረገ ለህዝብ ሰላምና ደህንነት ሲባል እርምጃ እወስዳለሁ ሲል አስጠነቀቀ፡፡
አስተዳደሩ ትናንት ህዳር 11/2007 ዓ.ም በጻፈው ደብዳቤ፤ ህዳር 6 ቀን ‹‹ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ›› በሚል በሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችና አባላት ለህዝብ የተሰራጨው በራሪ ወረቀት ህገ ወጥ መሆኑን፣ ህዳር 7/2007 ዓ.ም በኢንጅነር ይልቃል ጌትነት መሪነት ሊደረግ የነበረው አደባባይ ስብሰባ ህገ ወጥ እንደነበርና በወቅቱ የስብሰባው ተሳታፊዎች ከፖሊስ ጋር ግብ ግብ ከመግጠማቸውም በተጨማሪ የአካባቢውን ህዝብ ሰላምና ፀጥታ አውከዋል ሲል ከሷል፡፡ አስተዳደሩ አክሎም ፓርቲው የአደባባይ ብጥብጥና ሁከት በመፍጠሩ እርምጃ እወስዳሉ ሲል ማስጠንቀቂያ ደብዳቤ ልኳል፡፡
በሌላ በኩል ሰማያዊ ፓርቲ በቀን 5/3/2007 ዓ.ም ለአስተዳደሩ የእውቅና ደብዳቤ ያስገባ መሆኑ የሚታወቅ ሲሆን የሰማያዊ ፓርቲና የትብብሩ አመራሮች አስተዳደሩ የላከው ደብዳቤ ከገዥው ፓርቲ ፍርሃት የመነጨ በመሆኑ ከእንቅስቃሴያቸው እንደማይገታቸው ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ በጉዳዩ ዙሪያ ያነጋገርናቸው የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብርና የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች ደብዳቤው ስርዓቱ የደረሰበትን መጠነ ሰፊ የፍርሃት ደረጃና ትግሉን ይበልጥ አጠናክረን መቀጠል እንዳለብን የሚያሳይ ነው ሲሉ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡
ማስጠንቀቂው የደረሰው ሰማያዊ ፓርቲና የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ሊቀመንበር ኢ/ር ይልቃል ጌትነት ‹‹የረዥም ጊዜ የመንግስት ታሪክ ባላት አገር የከተማ አስተዳደር ነኝ ያለ አካል እንዲህ አይነት ደብዳቤ መጻፉ ኢትዮጵያ ምን ያህል ውድቀት እንደገጠማትና እኛም እንደ ህዝብ የውረደት ካባ መከናነባችን በግልጽ የሚያሳይ ነው፡፡ እንደ ሰማያዊ አሊያም የትብብሩ ሊቀመንበርነት ሳይሆን እንደ አንድ ይህን ያህል ውርደት እንደገጠማት አገር ዜጋ ሀፍረት ይሰማኛል፡፡›› ሲሉ አስተዳደሩ የላከው ደብዳቤ ላይ አስተያየታቸውን ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡
ማስጠንቀቂያው በቀጣይ የፓርቲውም ሆነ የትብብሩ እንቅስቃሴ ላይ የሚያመጣው ችግር ካለ በሚል ለኢንጅነር ይልቃል ላነሳነላቸው ጥያቄም ‹‹ደብዳቤው የኢህአዴግ ፍርሃት ገደብ መልቀቁንና ትግሉም ይበልጥ መጠናከር እንዳለበት የሚያሳይ ነው፡፡ ኢህአዴግ ሰላማዊ ህዝባዊ እንቅስቃሴን ብቻ ሳይሆን የራሱን ጥላም አለማመን ደረጃ ላይ መድረሱን ያሳያል፡፡ እኛ ይህን የማስጠንቀቂያ ደብዳቤ እንደቁም ነገር አንቆጥረውም፡፡ ይበልጡንም ለትግሉ በተጠናከረ መንገድ ንድንነሳሳ ይገፋፋናል›› ሲሉ ገልጸዋል፡፡
በተመሳሳይ የትብብሩ ፀኃፊና የኦሞ ህዝቦች ዴሞክራሲያዊ ድርጅት ሊቀመንበር የሆኑት አቶ ግርማ በቀለ ‹‹ማስጠንቀቂያው ትብብሩ በየሳምንቱ ያቀዳቸውን መርሃ ግብሮች ለማደናቀፍ ያለመ ነው፡፡ ከአንድ የመንግስት መስሪያ ቤት እንዲህ አይነት አሳፋሪ ደብዳቤ መጻፉ ስርዓቱ ምን ያህል ዝግጠት ውስጥ እንደገባ ያሳያል፡፡ ሆኖም ማስጠንቀቂያው ከእንቅስቃሴያችን አይገታንም፡፡ እንዲያውም ለዚህ የስርዓቱ ዝቅጠት የሚመጥን ስልት ነድፈን በጋራ እንድንሰራ ያደርገናል፡፡›› ሲሉ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

Thursday, November 20, 2014

ሰበር ዜና ኢህአዴግ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮችን ለማሰር መዘጋጀቱ ታወቀ

• የኢህአዴግ አመራሮች መካከል ልዩነት ተፈጥሯል

ገዥው ፓርቲ የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችን ለማሰር ዝግጅት እያደረገ መሆኑን የነገረ ኢትዮጵያ ታማኝ ምንጮች ገለጹ፡፡ ሰሞኑን የኢህአዴግ ከፍተኛ አመራሮች ባደረጉት ስብሰባ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጅነር ይልቃልን ወይንስ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችን ማሰር ያዋጣል በሚል ልዩነት እንደተፈጠረ የገለጹት ምንጮቻችን በስተመጨረሻም የኢንጅነር ይልቃል መታሰር ትኩረት የሚስብ በመሆኑ ንቁ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችን ማሰር አዋጭ ነው የሚለው ቡድን ተደማጭነት እንዳገኘ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡

በተመሳሳይ የሰማያዊና ሌሎች ፓርቲዎች አመራሮችን ‹‹ከኢሳት ጋር ግንኙነት ያደርጋሉ›› በሚል በሽብር ስም ለመክሰስ ዝግጅት እየተደረገ እንደሆነ ምንጮቻችን ገልጸዋል፡፡ የሰማያዊ ፓርቲ ከፍተኛ አመራሮችንም ሆነ ሌሎችን ‹‹ከኢሳት ጋር ግንኙነት አላቸው›› በሚል ይከሰሳሉ የተባሉት እስከህዳር ወር መጨረሻ ሊታሰሩ ይችላሉ ሲሉ ምንጮቻችን ገልጸዋል፡፡

በሌላ በኩል በዚሁ ስብሰባ ኢንጅነር ይልቃል ወይንም ሌሎች ከፍተኛ አመራሮችን በማሰር ከተፈጠረው ልዩነት በተጨማሪ አመራሮችን በተለያዩ ሰበቦች ለማሰር በተዘጋጀውና ‹‹በዚህ መንገድ መሄዱ እስከመቼ ያዋጣናል?›› የሚሉ ጥያቄ በሚያነሱ ከፍተኛ የኢህአዴግ አመራሮች ልዩነት መፈጠሩንም ለማወቅ ተችሏል፡፡ ከዚህም ባሻገር በሌሎች የፓርቲው አካሄዶች ላይ ልዩነት በመፈጠሩ ፓርቲው ውስጥ አደጋ ተፈጥሯል ያሉት የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች በአቶ አባይ ፀሐዬ የሚመራ ቡድን ‹‹ልዩነታችን ቢያንስ እስከ ምርጫው ድረስ ማቻቻል አለብን›› በሚል በሁለቱ ቡድን መካከል ያለውን ልዩነት ለመፍታት እየጣረ ነው ብለዋል፡፡

ሰማያዊ ፓርቲ ከሌሎች 8 ፓርቲዎች ጋር በመተባበር የአዳር ሰልፍን ጨምሮ የአንድ ወር መርሃ ግብር ቀርጾ እየተንቀሳቀሰ የሚገኝ ሲሆን የወሩ የመጀመሪያ መርሃ ግብር የሆነው የአደባባይ ስብሰባ ለማድረግ ሲቀሰቅሱ የተገኙ የፓርቲው አራት አመራሮች መታሰራቸው ይታወቃል፡፡

Wednesday, November 19, 2014

ትብብሩ ፓርቲዎች እነማን ናቸው? እንዴትስ ተሰባሰቡ?

 ወደ ዘጠኝ ዝቅ ያሉትስ በምን ሁናቴ ነው? 

ዮናታን ተስፋዬ (የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ)

አንዳንዴ ነገሮች በተጨባጭ ሳይሆን በመሰለን ነገር ብቻ እየተመለከትን እውነታውን እንዘነጋውና ችግር ናቸው ለምንላቸው ነገሮች ሌላ መላ ለማምጣት ብዙ እንደክማለን፡፡ መድከማችን ግን የችግሮቹን ወይም የሁነቶቹን አነሳስና አካሄድ ካላገናዘበና ከግምት ካላስገባ ከንቱ ድካም ይሆንና በስህተት ላይ ሌላ ማረሚያ ስህተት እየፈጠርን ችግሩን የባሰ እናወሳስበዋለን፡፡

ይህን ታሳቢ በማድረግ ሰሞኑን በትብብሩ ላይ ለሚነሱ ጥያቄዎች መልስም ማብራሪያም ይሆን ዘንድ አጀማመራቸውንና 9 ከመሆናቸው በፊት ስንት እንደነበሩ፣ እነማን በምን ምክንያት ትብብሩን እንዳልተቀላቀሉ ለመዳሰስ እሞክራለሁ፡፡ በዚህ ላይ የሚነሱ ጥያቄዎችን የማስተናግድ ሲሆን በተረፈ ግን ሊጠየቁ የሚገቡ አካላት በአግባቡ እንዲጠየቁ እና በማነሳቸው ነጥቦች ላይ አስተያየትና መልስ እንዲሰጡ እጋብዛለሁ፡፡

በ9ኙ የፖለቲካ ፓርቲዎች ትብብር የተግባር ስምምነት ከመፈራረማቸው በፊት ሰማያዊ፣ አንድነትና መድረክን ጨምሮ 12 የሚደርሱ ፓርቲዎች ከ3 ወራት በላይ በጠረጴዛ ዙሪያ በልዑኮቻቸው በኩል ተወያይተውበታል፡፡ በነዚህ ወራት ውስጥም በጥቅሉ ባለፉት የፖለቲካ ውጣ ውረዶች የነበሩትን ድክመቶች በመፈተሽ እና በምን መልኩ በጋራ መስራት እንደሚቻል በሰፊው በመነጋገር ሰነዱን ለህዝብ ይፋ አድርገዋል፡፡ (በትብብሩ የተዘጋጁ ሰነዶችን በሰማያዊ ፓርቲ የፌስቡክ ገፅ ላይ ማግኘት ይቻላል፡፡)

ይህን ሰነድ በውይይት አዳብረው ለማጽደቅ የደረሱት ፓርቲዎች ዝርዝር ይህን ይመስላል፡-
1- ሰማያዊ ፓርቲ
2- መድረክ (እንደ ቡድን በመወከል)
3- አንድነት ለፍትህ እና ዴሞክራሲ ፓርቲ (አንድነት)
4- መኢአድ (የመላው ኢትዮጵያ አንድነት ድርጅት)
5- መኢዴፓ (የመላው ኢትዮጵያ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ)
6- ኢብአፓ (የኢትዮጵያ ብሔራዊ አንድነት ፓርቲ)
7- ኦፌኮ (የኦሮሞ ፌደራላዊ ኮንግረስ)
8- አረና ትግራይ
9- የኦሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ኅብረት
10- መዐህድ (የመላው ዐማራ ሕዝብ ድርጅት)
11- የከምባታ ህዝቦች ኮንግረስ
12- የጌድኦ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ድርጅት
ናቸው፡፡

ከላይ ከተዘረዘሩት ፓርቲዎች መካከል በመድረክ የታቀፉት እና አንድነት ፓርቲዎች በጋራ ሲመክሩበት ከነበረው ስብስብ እና ባፀደቁት ሰነድ መሰረት በአንድ ምክንያት ብቻ ወደፊት መቀጠል ተስኗቸው ነበር፡፡

በመድረክና በአንድነት መካከል የተፈጠረው ቅራኔ በንግግር ባሳለፉበት ወራቶች ውስጥ ረግቦ የነበረ ቢሆንም ፓርቲዎቹ ወደ ተግባር ተኮር ፊርማ ሲያቀኑ ግን ዳግም አገርሽቶ ሂደቱንም ጭምር ማጓተት ጀመረ፡፡ መድረክ ‹‹ከጠቅላላ ጉባኤ ውሳኔ ውጪ ከአንድነት ጋር መስራት ይቸግረናል፣ በመሀከል ያለው ጉዳያችን ሳይፈታ ወደ ፍርርም መሄድ አንችልም - በመሆኑም አንድነት ከመድረክ መውጣቱን ይፋ ያድርግ›› ሲል፤ አንድነት በበኩሉ ‹‹መድረክ እገዳውን ያንሳ ወይ በይፋ አንድነትን ከመድረክ ያስወጣው እንጂ እኛ ወጥተናል የምንልበት ምንም ምክንያት የለም›› ሲሉ ተከታከሩ፡፡ በዚህ መሃል ፓርቲዎቹ ለምርጫ ቦርድ በፃፉት ደብዳቤ ላይ ከአንድነት በስተቀር ሁሉም ፓርቲዎች ማህተምና ፊርማቸውን በማኖር ወደ ተግባር መንደርደር ጀመሩ፡፡ ነገር ግን በግልፅ ትብብሩን ለህዝብ ይፋ ለማድረግና ቅርፅ ለማስያዝ ለመፈራረም በመድረክና በአንድነት በኩል ያለው ችግር በፓርቲዎቹ መሃከል በሚደረግ ውይይት አለመፈታቱ ሂደቱን አዘገየው፡፡

በትብብር ለመስራት ሲወያዩ የነበሩት ፓርቲዎች (በሙሉ) ከነደፉት የትግል ስትራቴጂ መካከልም ሁለት መሰረታዊ ጉዳዮች ላይ መስራት ስምምነት ላይ ተደርሷል፡፡ አንደኛው ምርጫውን በተመለከተ የአጭር ጊዜ እቅድን ያካተተ ሲሆን ሌላኛው ደግሞ የረዥም ጊዜ ሆኖ የሀገሪቱን መፃዒ እድል ለመወሰን የሚያስችል እቅድን ያካተተ ነው፡፡ ከዚህ በመነሳትም ከ3 ወር በላይ የተካሄደው ውይይት ወደ ተግባር ለመግባት የመቋጫ ፊርማ የሚደረግበት ጊዜ ከላይ ባነሳሁት የመድረክና የአንድነት ጉዳይ ከሚጠበቀው በላይ መጓተት ከማስከተሉም በላይ ፓርቲዎቹ በየግል የሚያከናውኗቸው ተግባራት ላይ ድብታን አስከተለ፡፡

በመሆኑም ፓርቲዎቹ በየግላቸው (መድረክ በጠቅላላ ጉባኤው አንድነት በምክር ቤቱ) ችግሩን እንዲፈቱ የተቀሩት ፓርቲዎች ግን ወደ ስራ እንዲገቡ ስምምነት ላይ ስለተደረሰ ከእነዚሁ ፓርቲዎች ውጪ 9ኙ ወደ ፊርማ አመሩ፡፡

ይህ በሆነበት ሰሞንም አንድነት ውስጥ የነበረው የውስጥ ችግር አቶ ግዛቸው ሺፈራው (ኢንጂነር) በፈቃዳቸው ስልጣናቸውን በመልቀቃቸው በምትኩም አቶ በላይ ፈቃዱ የአንድነት ፕሬዘዳንት ሆነው በመሾማቸው የተነሳ አንድነት በትብብሩ ውስጥ የነበረው ሚና ቀነሰ፡፡ የተፈጠረው የስልጣን ክፍተት ማለትም አቶ ግዛቸው (ኢንጂነር) እንዲሁም ለትብብሩ የተወከሉት ሰዎች ለአዲሱ የፓርቲው መሪ አቶ በላይ በምሉዕነት መረጃ እና ሂደቱን ባለማካፈላቸው (አቶ ግዛቸው/ኢንጂነር/ ለሰንደቅ ጋዜጣ የሰጡትን ቃለ ምልልስ ልብ ይሏል) ከትብብሩ ፊርማ ሳይሳተፉ ሲቀሩ፤ መድረክ በበኩሉ አንድነት ላይ ባሳደረው ጥርጣሬ የተነሳ ጠቅላላ ጉባኤውን ለመጠበቅ በማሰብ ከፊርማው ለጊዜው ታቀበ፡፡ ይህ ከሆነ ከሳምንታት በኋላ አንድነት ይበልጥ ትብብሩን ቢርቅም (ምክንያቱን አንድነት ቢመልሰው መልካም ነው) በመድረክ አባል ፓርቲዎች (በተለይም አረና እና ኦፌኮ) በኩል ደግሞ በትብብር ለመስራት ቁርጠኝነት ነበር፡፡

በሌላ በኩል ከሁለት ሳምንት በፊት የተደረገው የመድረክ ጠቅላላ ጉባኤ በትብብሩ ላይ መልካም ያልሆኑ ነገሮች (ለሚዲያ የማይበቁ እና ገንቢ ያልሆኑ) የተንፀባረቁበት እንደነበር ይታወቃል፡፡ ዋናው ጉዳይ ይህ አይደለምና ውሳኔው ምን ነበር የሚለውን ማየቱ መልካም ነው፡፡ ከትብብሩ ጋር ሊያያዝ የሚችል የመድረክ ጠቅላላ ጉባኤ ካሳለፋቸው ውሳኔ ውስጥ አንዱ የአንድነት ጉዳይ ሲሆን መድረኩ አንድነት በ15 ቀን ውስጥ ውሳኔውን ካላሳወቀ ከስብስቡ በራሱ እንደወጣ ይቆጠራል የሚል ነበር፡፡ ይህ እንደተጠበቀ ሆኖ የመድረኩ ፓርቲዎች በጋራ ስለትብብሩ ያሳለፉት ውሳኔ የለም፡፡ ይህንንም የመድረኩ አባል ፓርቲዎች ወይም መድረክ ራሱ ቢመልሰው መልካም ይሆናል፡፡

ለማጠቃለል - ከላይ ከሰፈሩት 12 ፓርቲዎች መሀል 9ኙ ትብብሩን ተፈራርመው ወደ ተግባር ቢገቡም ባጠቃላይ የነበረው ሂደት ግን ይሄን ይመስል ነበር፡፡ ከዚህ ያጎደልኩት ካለ በትብብሩ የረዥም ጊዜ ውይይት ተሳታፊ የነበሩና ክንውኑን ከስሩ በደንብ ሊያስረዱ የሚችሉት አቶ ግርማ በቀለ (የኦሞ ህዝብ ዴሞክራሲያዊ ኅብረት ሊቀመንበር) የበለጠ እንዲሉበት እጋብዛለሁ፡፡ የጨመርኩት ወይም ያዛባሁት ካለም እታረማለሁ፡፡ ከሁሉ በላይ ደግሞ በመድረክ የታቀፉ ፓርቲዎችም ሆኑ አንድነት ወደ ትብብሩ እንዲመጡና ትግሉን ተቀላቅለው እንዲያጠናክሩት ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡ ይህ ትብብር ለነፃነት በጋራ መታገልን ያለመና እየተንሰራራ ያለውን የትግል መንፈስ ወቅቱን በመጠነ መልኩ አጠናክሮ ለማስቀጠል ነውና ማንም በምንም ምክንያት ከመሳተፍ እዲገለል ሰማያዊም ሆነ የትብብሩ ፓርቲዎች አይሹም፡፡ በግሌም ቢሆን ትግሉን መቀላቀል ያለውን ፋይዳ ለናንተ መንገር ሳያሻኝ የፓርቲ ፖለቲካውን ትግል ጋብ አድርገን በጋራ ለነፃነት ትግሉ እንድንቆም በትህትና ጥሪዬን አቀርባለሁ፡፡

ኑ! በተባበረ ክንድ ኢትዮጵያን ነፃ እናውጣ፤ መፃዒ እድላችንንም በጋራ እንወስን!

ኢትዮጵያ በክብር ለዘላለም ትኑር!

ሽመልስ ከማልና ፈትያ የሱፍ በፕሬስ ድርጅት እየተወዛገቡ ነው




‹‹ችግሮች በአስቸኳይ ካልተፈቱ ለበላይ አካል እናሳውቃለን›› ፈትያ የሱፍ
‹‹ችግሮቹ ውጫዊ ናቸው›› አቶ ሽመልስ ከማል

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር

የመንግስት ኮሚኒኬሽን ጽ/ቤት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ሽመልስ ከማል እና በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የባህልና ቱሪዝም ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፈትያ የሱፍ በኢትዮጵያ ፕሬስ ድርጅት ዙሪያ እየተወዛገቡ እንደሚገኙ ምንጮች ገልጸዋል፡፡

አቶ ሽመልስ ከማል የፕሬስ ድርጅት የቦርድ ሰብሳቢ ሲሆኑ፣ ላለፉት አራት አመታት ድርጅቱ በተለያዩ ችግሮች ተዘፍቆ እያለ በቦርድ ሰብሳቢነታቸው ችግሮቹን መፍታት የነበረባቸው ቢሆንም ተደጋጋሚ ማሳሰቢያዎችን ችላ በማለት ድርጅቱ ከእነ ችግሮቹ እንዲዘልቅ አድርገዋል በማለት የባህልና ቱሪዝም ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ፈትያ የሱፍ ተናግረዋል፡፡ ሰሞኑን የ2007 የበጀት እቅድን ለመገምገም በተገናኙበት ወቅት የፕሬስ ድርጅት ቦርድ እና አስተዳደር በበርካታ ችግሮች ዙሪያ ወቀሳ እንደደረሰበትና ችግሮቹ እንዲፈቱም ማስጠንቀቂያ እንደተሰጠ በራሱ ድርጅት እየታተመ የሚወጣው ኢትዮጵያን ሄራልድ ጋዜጣ በቅዳሜ እትሙ አስነብቧል፡፡

በድርጅቱ ውስጥ ከፍተኛ የሆነ የአስተዳደር ብልሹነት መኖሩን የተናገሩት ፈትያ የሱፍ፣ ‹‹በራሱ ድርጅት በችግር የተተበተበ ጋዜጠኛ እንደምን የሌሎችን ድርጅቶችና ግለሰቦች የአሰራር ችግሮች ሊያጋልጥ ይችላል?›› ሲሉ ጠይቀዋል፡፡ አክለውም በተደጋጋሚ ችግሮቹ ለድርጅቱ አስተዳደር በሰራተኞች ሲቀርቡለት የዝሆን ጆሮ ይስጠኝ እያለ ማለፉን የቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢዋ አውስተዋል፡፡

ፈትያ የሱፍ እንደሚሉት የፕሬስ ድርጅት ቦርድ እና አስተዳደር ችግሮቹን በአስቸኳይ የማይፈታ ከሆነ ወደሚመለከተው ከፍተኛ አካል ለማስተላለፍ ከውሳኔ ላይ መደረሱን አስረድተዋል፡፡

የድርጅቱ የቦርድ ሰብሳቢ የሆኑት አቶ ሽመልስ ከማል በበኩላቸው የድርጅቱ ችግሮች ውጫዊ መሆናቸውን ይናገራሉ፡፡ ድርጅቱ የበጀት ችግሮች እንዳለበት ያወሱት አቶ ሽመልስ፣ በተጨማሪ ግን በድርጅቱ ላይ መጥፎ እይታ ያላቸው እና መጠቀሚያ ለማድረግ የሚፈልጉ አካላት በሰራተኞች ስም አላማቸውን ለማስፈጸም የሚሯሯጡ ወገኖች አሉ ሲሉ ተናግረዋል፡፡

‹‹የግል እና የመንግስት ሚዲያ ይለያያሉ፤ በአመለካከት፣ በአሰራርና በጥራት ልዩነት አላቸው›› በማለትም ሰራተኞቹ ፕሬስ ድርጅት እንደ ግል ሚዲያ ሊሰራ እንደማይችል ማስጠንቀቂያ አዘል መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

የድርጅቱ ስራ አስኪያጅ አቶ ሰብስቤ ከበደ እና አቶ ሽመልስ ከማል ከፍተኛ የሆነ የጥቅም ትስስሮሽ እንዳላቸው የሚገልጹት የነገረ ኢትዮጵያ ምንጮች፣ በዚህ ትስስራቸው የተነሳም የአቶ ሽመልስ ከማል ባለቤት ያለምንም ውድድር በድርጅቱ በጋዜጠኝነት ተቀጥራ ምንም ስራ ሳትሰራ ደመወዝ ትወስድ እንደነበር፣ በኋላ ግን ‹ስራውን አልቻልኩትም› በሚል ከድርጅቱ እንደወረጣች ይናገራሉ፡፡

አቶ ሰብስቤ ከበደ በሰራተኞች ዘንድ ተቀባይነት የሌላቸው እና በተለያዩ ስብሰባዎች በይፋ ‹አልቻልክም ድርጅቱን ልቀቅ› ተብለው በሰራተኞች እንደተነገራቸው ምንጮች ይናገራሉ፡፡ ሆኖም ግን ከአቶ ሽመልስ ከማል ጋር ባለቸው የጥቅም ትስስር በስልጣናቸው እስካሁን እንደሚገኙ፣ ይህም ድርጅቱን እና ሰራተኞችን እየጎዳ እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል፡፡

Tuesday, November 18, 2014

‹‹ከልዩነታችን ይልቅ አንድነታችን ይልቃል›› ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ ከቃሊቲ



ቀጥሎ ያለው አጭር መልዕክት ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ በእስር በሚገኝበት ቃሊቲ ለተገኘው የነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር የገለጸው መልዕክቱ ነው፤ እንዲህ ቀርቧል፡፡ 

‹‹ነገሮችን ማወሳሰቡ ለማናችንም አይጠቅምም፡፡ ደግሞ በማናቸውም መልኩ የተወሳሰበ ችግር በመካከላችን ያለ አይመስለኝም፤ የለምም፡፡ እኛ እንደ ሀገር እና ህዝብ ከልዩነታችን ይልቅ አንድነታችን ይልቃል፡፡ ጥልቅ የሆነ ትስስሮሽ በመካከላችን አለ፡፡ በመነጣጠልና የህዝብ ተቆርቋሪዎችን በማሳደድ ስልጣናቸውን ለማስጠበቅ የሚሮጡትን ወደጎን መግፋት ይኖርብናል፡፡ ከምንም በላይ ህዝብ እና ሀገር ይቀድማል፡፡

‹‹አሁን እዚህ እስር ቤት ውስጥ ስላለው ነገር ብነግርህ ብዙ ጊዜ ልወስድብህ እችላለሁ፡፡ ነገር ግን ፈረንሳያውያን አንድ አባባል አላቸው፤ ‹ፊቴን፣ አካባቢየን ካየህ በቂ ነው፣ ነገሮችን ከእኔ እና አካባቢየ ላይ ማንበብ ትችላለህ› የሚል ነው አባባሉ፡፡ እዚህ ግቢ ስትገባ ያለው ሁኔታ ደስ እንደማይል ማንበብ አያቅትህም፡፡ ብዙ ነገሮች አሉ፣ ጊዜ ጠብቀው ይፋ ይሆናሉ፡፡

‹‹እንደ እናንተ ሁሉ ሰዎች መጥተው ሲጠይቁኝ ደስ እሰኛለሁ፡፡ ለምሳሌ በዛሬው የእናንተ መምጣት ምክንያት ለ15 ቀናት ያህል ተረጋግቼ እሰነብታለሁ፡፡ ትልቅ የሞራል ስንቅ አለው፡፡ እንዳልኩህ ግን መሰረታዊው ጉዳይ በሀገር ደረጃ ያለውን ትስስሮሽ ከችግሮቻችን መውጫ መንገድ አድርጎ መጠቀም መቻሉ ላይ ነው፡፡ ይህ ነው የሁላችንንም ተስፋ ወደ እውነታ የሚለውጠው፡፡ ስለ ወደፊቱ ማሰብ ይኖርብናል፡፡ አሁን ያለንበት ሁኔታ ወደ ተሻለ ነገር መለወጥ አለበት፡፡››

Source: Negere ethiopia

Monday, November 17, 2014

ሁለቱ የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች 10 ቀን ተቀጠረባቸው



የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ለህዳር 7/2007 ዓ.ም ጠርቶት ለነበረው የአደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ አርብ ህዳር 5/2007 ዓ.ም በቅስቀሳ ላይ እንደነበሩ የታሰሩት ሁለት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች 10 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠባቸው፡፡ በቅስቀሳ ላይ በነበሩበት ወቅት የታሳሩት የብሄራዊ ምክር ቤት አባል አቶ ዮሴፍ ተሻገር እንዲሁም አቶ ሲሳይ በዳኔ ዛሬ ሾላ አካባቢ በሚገኝ ችሎት ቀርበው የ10 ቀን ቀነ ቀጠሮ ተሰጥቶባቸዋል፡፡
ፖሊስ በታሳሪዎቹ ላይ ‹‹ላልተፈቀደ ስብሰባ ህገ ወጥ ወረቀት ሲበትኑ ተገኝተዋል፡፡ ለህዝብ አሰራጭተዋል፡፡ የእውቅና ደብዳቤ ብንጠይቃቸው ሊሰጡን አልቻሉም፡፡ ቋሚ መኖሪያም የላቸውም፡፡ ሌሎች የምናጣራቸው መረጃዎች አሉ፡፡›› በሚል የ14 ቀን ቀጠሮ እንዲሰጥለት ጠይቆ የነበር ሲሆንታሳሪዎቹ በበኩላቸው ፖሊስ የእውቅና ወረቀቱን ተቀብሎ መደበቁን፣ ቋሚ መኖሪያና ቤተሰብ እንዳላቸው፣ የህጋዊ ፓርቲ አመራሮች በመሆናቸው በየትኛውም ጊዜ ቢጠሩ እንደሚመጡ ጠቅሰው የዋስትና መብታቸው እንዲከበር ቢከራከሩም ዳኛው የ10 ቀን ቀነ ቀጠሮ ሰጥቶባቸዋል፡፡ ታሳሪዎቹ ሲቀሰቅሱ በነበሩበት ወቅት ፓርቲው ለሰላማዊ ሰልፍና ስብሰበባ ያሳወቀበትን ደብዳቤ ይዘው እንደነበር የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡
በተመሳሳይ ቅስቀሳ ላይ የታሰሩት የአዲስ አበባ ከተማ ም/ሰብሳቢና የምርጫ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ አባል ወጣት ማቲያስ መኩሪያ እና የምርጫ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ አባል ወጣት ሳምሶን ግዛቸው ‹‹በሽብርተኝነት›› ክስ የ7 ቀን የጊዜ ቀጠሮ እንደተሰጠባቸው ይታወሳል፡፡ አቶ ዮሴፍ ተሸገርና አቶ ሲሳይ በዳኔ በአሁኑ ወቅት ቤላ ፖሊስ ጣቢያ ታስረው ይገኛሉ፡፡
Source: Negere Ethiopia

ፓርቲዎች ትብብሩን በመቀላቀል የተቃውሞ ጎራውን እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀረበ

• ገዥው ፓርቲ ራሱን ለለውጥ እንዲያዘጋጅ ተጠይቋል

በነገረ ኢትዮጵያ ሪፖርተር 

በትናንትናው ዕለት ህዳር 7/2007 ዓ.ም ሰብሰባ ጠርቶ በገዥው ፓርቲ ደህንነቶችና ፖሊስ የተበተነበት የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር የኢትዮጵያ ችግር ከአንድ ፓርቲ አቅም በላይ በመሆኑ በትብብሩ ምስረታ ወቅት የነበሩትንና ሌሎቹም ፓርቲዎች ትብብሩን በመቀላቀል የተቃውሞ ጎራውን እንዲያጠናክሩ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጥሪ አቅርቧል፡፡ 

መግለጫው አክሎም አገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጭ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የአገራቸውንና የዜግነት ክብራቸውን ለማስመለስ በቀጣይነት ለሚደረገው ሰላማዊ ትግል ጥሪ አወንታዊ ምላሽ በመስጠት በጋራ ‹‹በቃን›› ብለው እንዲነሱ ጥሪ አቅርቧል፡፡ በአንጻሩ የፖሊስ ኃይልና ሌሎች አስፈጻሚ አካላት በገዥው ፓርቲ ሴራ ተጠልፈው ከሰላማዊ ዜጎች ጋር እንዳይጋጩና ህገ መንግስቱንም እንዲያከብሩ እንዲሁም ገዥው ፓርቲም ካለበት ፍርሃትና ስጋት ወጥቶ ለለውጥ ዝግጁ እንዲሆን ትብብሩ አሳስቧል፡፡

በሌላ በኩል ‹‹በህዝብ ሀብት የሚተዳደሩት መገናኛ ብዙሃን ሙሉ በሙሉ በመንግስት ቁጥጥር ስር ውለው ገዥውን ፓርቲ ከማገልገል አልፈው በሰላማዊ ትግል የፖለቲካ ኃይሎች ላይ አፍራሽ ፕሮፖጋንዳ›› እንደሚነዙ ያስታወሰው ትብብሩ በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጭ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን ስላደረጉት አወንታዊ አስተዋጽኦ አመስግኗል፡፡ በቀጣይም ለህዝብ በመወገን ከጎኑ እንዲቆሙ ጥሪ አቅርቧል፡፡

ለስብሰባ ሲቀሰቅሱ የታሰሩት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች 7 ቀን ተቀጠረባቸው



• የሽብርተኝነት ክስ ቀርቦባቸዋል

የ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር ለህዳር 7/2007 ዓ.ም ጠርቶት ለነበረው የአደባባይ ህዝባዊ ስብሰባ አርብ ህዳር 5/2007 ዓ.ም በቅስቀሳ ላይ እንደነበሩ የታሰሩት የሰማያዊ ፓርቲ አመራሮች 7 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተሰጠባቸው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ም/ሰብሳቢና የምርጫ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ አባል ወጣት ማቲያስ መኩሪያ እና የምርጫ ጉዳይ ቋሚ ኮሚቴ አባል ወጣት ሳምሶን ግዛቸው በቅስቀሳ ወቅት ተይዘው አራዳ ፖሊስ መምሪያ የታሰሩ ሲሆን በዛሬው ቀን ችሎት ቀርበው የ7 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተሰጥቶባቸዋል፡፡ ወጣቶቹ ‹‹ሽብር በማነሳሳት›› የሚል ክስ የተመሰረተባቸው ሲሆን ከታሰሩበት ጊዜ ጀምሮ በተለይ ሌሊት ደህንነቶች በተደጋጋሚ በኃይልና በዛቻ እንደሚመረምሯቸው ገልጸዋል፡፡

ታሳሪዎቹ ህጋዊ እውቅና ለተሰጠው ስብሰባ የቀሰቀሱ መሆኑን ጠቅሰው መታሰራቸው ህገ ወጥ በመሆኑ እንዲፈለቀቁ ቢከራከሩም፤ ፖሊስ ‹‹ሌሎች ግብረ አበሮቻቸው ስላልተያዙ መያዝ አለብን፡፡ እነሱም ከተለቀቁ መረጃ ያጠፉብናል፡፡›› በሚል የጠየቀው የ7 ቀን የጊዜ ቀጠሮ ተቀባይት አግኝቷል፡፡ በአንጻሩ ታሳዎቹ የቀረቧቸው ቅሬታዎችና መከራከሪያዎች በዳኛዋ ተቀባይነት ሳያገኙ ቀርተዋል፡፡

አመራሮቹ እስካሁን ታስረው የነበሩት አራዳ ፖሊስ መምሪያ ሲሆን በአሁኑ ወቅት በርካታ እስረኞች በአንድ ስር ቤት ውስጥ በሚታሰሩበት ወረዳ 9 እስር ቤት መዛወራቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ ሚያዚያ 19/2005 ሰማያዊ ፓርቲ ሰልፍ በጠራበት ወቅት ቅስቀሳ ላይ የነበሩ 41 ሰዎች ለ11 ቀን በህገ ወጥ መንገድ መታሰራቸውን ያስታወሱት የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት አቶ ዮናታን ተስፋዬ በአባሎቻቸው ላይ የተፈጸመው እስር የተለመደና የታቀዱት ስራዎችን ለመቀደናቀፍ ሆን ተብሎ የተደረገ እንደሆነ ለነገረ ኢትዮጵያ ገልጸዋል፡፡ ኃላፊው ጨምረውም ‹‹ገዥው ፓርቲ ወጣቶች ከትግሉ እንዲርቁ ተመሳሳይ እርምጃ የሚወስድ ቢሆንም አባሎቻችን ቆራጥ በመሆናቸው አላማው አይሳካለትም›› ብለዋል፡፡ በተለይ በአሁኑ ወቅት በርካታ ስራዎችን የታቀዱ በመሆኑ ስራዎችን ለማደናቀፍ በርካታ አባላቶቻቸውን ሊያስር እንደሚችልም ግምታቸውን ገልጸዋል፡፡


Source: Negere ethiopia

ከ9ኙ ፓርቲዎች ትብብር የተሰጠ መግለጫ

በቢሮክራሲያዊ ሴራ የዜጎችን ህገመንግሥታዊ መብት ማፈን ሠላማዊ ትግሉን አያቆመውም!!

ዘጠኝ /9/ ህጋዊ ሰውነት ያለን ፓርቲዎች በትብብር ለመሥራት በተስማማነው መሠረት የአጭር ጊዜ የጋራ ዓላማችንን ማስፈጸሚያ ተግባራት የመጀመሪያ ዙር ‹‹ነጻነት ለፍትሃዊ ምርጫ›› በሚል መርህ የአንድ ወር ዕቅድ አውጥተን ወደ ሥራ መግባታችን ይታወሳል፡፡ የዚሁ የአንድ ወር ዕቅድ አካል ከሆኑት ተግባራት ቅዳሜ በ6/03/07ዓ.ም ‹‹ዲሞክራሲያዊ ምርጫና የአፈጻጸም መርሆዎች›› በሚል ርዕስ የአዳራሽ ውይይት በተሳካ ሁኔታ አከናውነን በትናንትናው ዕለት በ07/03/07ዓ.ም ደግሞ ከአዲስ አበባ ሰሜን ምስራቅ /ከአራት ኪሎና አካባቢው / ህዝብ ጋር በአደባባይ በቤልኤር ሜዳ ተገናኝተን በምርጫ ጉዳዮች ላይ ለመወያየት የትብብራችን አባል የሆነው ሰማያዊ ፓርቲ ስብሰባውን እንዲያስተባብር በሰጠነው ኃላፊነት- የፖለቲካ ስብሰባ ሥርዓት አዋጅ ቁጥር 3/1983 የምጠይቀውን ሁኔታ አሟልቶ ለከንቲባ ጽ/ቤቱ የሰላማዊ ሰልፍና ስብሰባ ማሳወቂያ ክፍል በ02/03/07 ደብዳቤ ማስገባቱ፣ የጽ/ቤቱ ክፍልም ለደብዳቤው በ04/03/07 ዓ.ም መልስ መስጠቱ ይታወቃል፡፡

ሰማያዊ ፓርቲ ከክፍሉ የተጻፈለት ደብዳቤ፡-

1. የተሰጠው መልስ ዕውቅናውን በተመለከተ ግልጽ ያለመሆኑን፤

2. ከላይ በተጠቀሰው አዋጅ መሰረት አንቀጽ 2 ንዑስ አንቀጽ 2 ላይ የተገለጸውን የሚጻረር መሆኑን፣

3. በአዋጁ አንቀጽ 6 ንዑስ አንቀጽ 1 ላይ ከተደነገገው ጋር የሚቃረን፤
በጥቅሉ በክፍሉ የተጻፈው ደብዳቤ በአዋጁ መሰረት በ12 ሰዓት ውስጥ የተሰጠ ምላሽ ካለመሆኑም፣ ጊዜና ቦታውን ለመቀየር እንኳ አማራጭ ያልቀረበበት፣ ለስብሰባው ዕውቅና ለመንፈግ እንደ ምክንያት የቀረበውም ግልጽ ሆኖ ባለመቅረቡ ፓርቲው የተጻፈውን ደብዳቤ አሳማኝ ሆኖ እንዳላገኘውና እንዳልተቀበለው፣ በመሆኑም ስብሰባው አስቀድሞ በተገለጸው ቦታና ጊዜ እንደሚካሄድ በ05/03/07 ዓ.ም በተጻፈ ደብዳቤ መልስ በመጻፍ ለክፍሉ ገቢ አድርጎ ዝግጅቱን ቀጥለናል፡፡ ከዚህ በኋላ ባለው ጊዜ ክፍሉ በደብዳቤም ሆነ በአካልና ስልክ ሳያገኘን ዝግጅታችንን አጠናቀን በዕለቱ በተገጸው ሰዓት ወደ ቦታው ስንሄድ ያጋጠመን ሁኔታ ፡-

1ኛ/ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 9 የተቀመጠውን ‹‹የህገመንግስት የበላይነት›› ያልተከተለ፤

2ኛ/ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 10(2) የተቀመጠውን የዜጎች መብት በመዳፈርና ለማፈን፤

3ኛ/በህገ መንግስቱ አንቀጽ 12 የተቀመጠውን ‹‹የመንግስት አሠራር ተጠያቂነት›› በጣሰ
ሁኔታ፤

4ኛ/ በህገ መንግስቱ አንቀጽ 13 የተቀመጠውን የህገ መንግስት ‹‹ተፈጻሚነትና አተረጓጎም›› በመተላለፍ፤

የተፈጸመ ኢህገመንግሥታዊና ኢ-ዲሞክራሲያዊ፤ በሠላማዊ ዜጎችና በፖሊስ መካከል ግጭት የሚፈጠርበትን ሁኔታ የሚጋብዝ ሆኖ አግኝተነዋል፡፡ ይህ ሁኔታ በወቅቱ በቦታው የተገኙት
የአካባቢው ፖሊስ ጣቢያ ባልደረባና የተልዕኮው ቡድን መሪ ከመሆናቸው ውጪ የራሳቸውን ማንነት/ሥምና ኃላፊነት ለመግለጽ ድፍረት በማጣታቸው፣ በአንድ በኩል ‹‹የእንጀራ ጉዳይ ሆኖባቸው የታዘዙትን የማስፈጸም ግዳጅ›› በሌላ በኩል ከስብሰባው አስተባባሪዎችና የትብብሩ አመራሮች ለቀረቡላቸው አዋጁን ያጣቀሱ ህገ መንግስታዊ የመብት ጥያቄዎች ‹‹አሳማኝ መልስ ለመስጠት በመቸገራቸው ›› በጭንቀት ውስጥ መውደቃቸውን አረጋግጠናል፡፡ በቦታው የነበረን ቆይታ በተራዘመና ጥያቄኣችንም በተደጋገመ መጠን በአንድ በኩል ‹‹የቡድን መሪው›› ጭንቀት ወደ ኃፍረት፣ ብስጭትና የግጭት ስሜት የፖሊስ አባላቱ መንፈስ ደግሞ ወደ ሥጋት ሲሸጋገር፣ በሌላ በኩል ደግሞ የስብሰባውን ጥሪ ተቀብለው የመጡ ዜጎች ‹‹ስብሰባው ይጀመር፤ እዚህ የመጣነው በመብታችን ልንደራደር አይደለምና የሚያመጡትን እናያለን ›› ግፊት እያየለ በተሰብሳቢውና በፖሊስ መካከል እሰጥ አገባውና ፍጥጫው እየተጠናከረ ሄዷል፡፡

የትብብራችን አመራር መስተዳድሩ በደብዳቤው የገለጸውን ማለትም ‹‹ጥያቄ በቀረበበት ቀን ቀድም ብሎ ዕውቅና የተሰጣቸው ፕሮግራሞች ስላሉ በዕለቱ የፀጥታ አስከባሪዎች የኃይል እጥረት ሊያጋጥም ስለሚችል›› የተባለውን በወቅቱ በህዝቡ ውስጥ ፈሶ ከነበረው ከ100 በላይ የአዲስ አበባና ፌዴራል ፖሊስ ቁጥርና በተጠባባቂነት በአንድ ማክ መኪና ተጭኖ በጋራዥ ውስጥ ተደብቆ ይጠባበቅ ከነበረ የፖሊስ ኃይል ጋር በማገናዘብ በሂደቱ ሴራ እንዳለበት ማረጋገጥ ችሏል፡፡ በመሆኑም አመራሩ ሂደቱን ከትግሉ ዓላማና መርህ ፣ለዓላማው ማስፈጸሚያ በተከታታይና በቀጣይነት በታቀደው ሰላማዊ ትግል ላይ ከሚያስከትለው አሉታዊ ተጽዕኖ፣ ለእንዲህ ዓይነቱ ሴራ ከተደረገው ዝግጅትና በፖሊስ በኩል ከታየው የ‹‹ጭንቅ›› ስሜትና ተደጋጋሚ ውትወታ ካለበት ኃላፊነት ጋር በማገናዘብ የዕለቱ ፕሮግራም በሰላም እንዲጠናቀቅ የማረጋጋት ተግባር በማከናወን ህዝቡን በሠላም አሰናብቷል፡፡ ከዕለቱ ውሎ በመነሳት አመራሩ ባደረገው አስቸኳይ ስብሰባ የሚከተሉትን የጋራ ግንዛቤዎች ጨብጧል፡፡

1ኛ/ ትብብሩ በመርሃ ግብሩ መሰረት በዕለቱ የተሞከረው ህዝባዊ ስብሰባ ለታሰበለት የድምር ውጤትና የትግሉን ቀጣይነት የማረጋገጥ ፋይዳ ትልቅ አስተዋጽኦ አበርክቷል፤

2ኛ/ የዕለቱ ውሎ ገዢው ፓርቲ የደረሰበትን የፍርኃት እርከን የሚመለክት ነው፤ ደፍሮ ባይናገረውም በተግባር በሠላማዊ ህዝባዊ ንቅናቄዎች የቱን ያህል እንደሚሸበር በተግባር ያረጋገጠበት ነው፤

3ኛ/በስብሰባው ላይ የተገኙ ኢትዮጵያዊያን ያሳዩት ቆራጥነትና ለመብታቸው ለመቆም ያላቸው ጽናትና የቱንም ዋጋ ለመክፈል ያላቸው ዝግጁነት ለቀጣዩ ትግል ከፍተኛ ሥንቅ ነው፡፡ይህም ለተያያዝነው የጋራ ትግል በእጅጉ አበረታች ነው ፤

4ኛ/ገዢው ፓርቲ/መንግሥት ከገባበት ከፍተኛ የፍርኃት ስሜት ለመውጣት ያስቀመጠው የሴራ መፍትሄ መስዋዕትነቱን ይጨምር እንደሆን እንጂ፣ ትግሉን አያቆመውም፡፡

ከእነዚህ ግንዛቤዎች በመነሳት-

1. በተለይ ፡-

1.1.ከገዢው ፓርቲ የማስፈራሪያ ፕሮፖጋንዳ ራሳችሁን ነጻ አውጥታችሁ በተጠራው ስብሰባ ላይ ተገኝታችሁ ለነጻነታችሁና መብታችሁ ያላችሁን ቀናኢነት የገለጻችሁ፣ የቱንም መስዋዕትነት የመክፈል ዝግጁነታችሁን ላረጋገጣችሁ ኢትዮጵያዊያን ያለንን አድናቆት እየገለጽን ትግላችን ጥያቄዎቻችን እስኪመለሱና ዲሞክራሲያዊ ምርጫ አውን እስከሚሆን ተከታታይና ቀጣይ ስለሆነ የተጽዕኖ አድማሳችሁን አስፍታችሁ የበለጠ ተሳታፊ ይዛችሁ በትግሉ እንድትቀጥሉ፤

1.2. በህዝብ ኃይል የሚተዳደሩ መገናኛ ብዙሃን ሙሉ በሙሉ በመንግሥት ቁጥጥር ሥር ውለው ገዢውን ፓርቲ ከማገልገል አልፈው በሠላማዊ ትግል የፖለቲካ ኃይሎች ላይ አፍራሽ ፕሮፖጋንዳ በሚነዙበት ወቅት የህዝብ ዓይንና ጆሮ ሆናችሁ የምታገለግሉ በአገር ቤትና በውጪ የምትገኙ የመገናኛ ብዙኃን ሁሉ ስላደረጋችሁልን ድጋፍ እያመሰገንን፣ በቀጣይም በህዝብ ወገናዊነታችሁ በመቀጠል ከጎናችን እንድትቆሙ፤

1.3.ገዢው ፓርቲ ከገባበት ከፍተኛ ሥጋትና ፍርኃት ለመውጣት እየተከተለ ካለው የሴራ ፖለቲካ ወጥቶ የህዝብ ጥያቄዎችን በመመለስ ራሱን ለለውጥ እንዲያዘጋጅ፤

1.4. እንደ ፖሊስ ኃይል ያላችሁ የመንግሥት አስፈጻሚ አካሎች ለገዢው ፓርቲ ሴራ ራሳቸውን በማጋለጥ ከሠላማዊ የመብት ታጋዮች ጋር አላስፈላጊ ግጭት ውስጥ እንዳይገቡና ከህገ መንግሥቱና ከህዝብ ጎን ቆመው ከህግና ታሪክ ተጠያቂነት ራሳቸውን ነጻ እንዲያወጡ፤

2. በአጠቃላይ፡-

2.1. የትግሉ ዓላማ የአገርና የህዝብ፣ቀዳሚ ባለቤቱም እኛው - ነጻነታችንም በእጃችን ነውና በጋራ ‹‹በቃን›› በማለት ለነጻነት በምናደርገው ትግል በአገር ውስጥም ሆነ ከአገር ውጪ የምትገኙ ኢትዮጵያዊያን በሙሉ አገራችንን ከወረደችበት አዘቅት እኛም ከሚደርስብን ጭቆናና ሥቃይ ለመውጣትና የዜግነት ክብራችን ለማስመለስ በሚደረገው ቀጣይና ተከታታይ ሠላማዊ ትግል ለምናቀርበው ጥሪ አዎንታዊ ምላሽ በመስጠት ኃላፊነታችሁን እንድትወጡ፤

2.2. የትግሉ ባለቤት ሁላችንም በመሆናችን ብቻ ሣይሆን ‹‹አገራችን ላለችበት ምስቅልቅል ሁኔታ በተናጠል ተመጣጣኝና ዘላቂ መፍትሄ መስጠት ከአንድ ፓርቲ አቅም በላይ ነው›› ከሚለው የጋራ ድምዳሜያችን አንጻር በትብብሩ ያልታቀፋችሁ በተለይም በሂደቱ ከጅምሩ እስከ መጨረሻው ተሳትፋችሁ የስምምነቱን ሰነድ ያልፈረማችሁና እስከዛሬም ያልተመለሳችሁ እንዲሁም ሌሎች ሠላማዊ ዲሞክራቲክ የተቃውሞ ፖለቲካ ፓርቲዎች ከጋራ ትግሉ እንድትቀላቀሉ፤
2.3. የዓለም አቀፉና የዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ አባላት መንግስታት ተለዋዋጭና አላፊ፣ አገርና ህዝብ ግን ቋሚ ናቸውና በግንኙነታችሁ የህዝብ ለህዝብ ዘላቂ ጥቅምንና የአገራትን ታሪካዊና ፖለቲካ ግንኙነት ከግምት በማስገባት ሰልፋችሁን ከህዝቡ ጎን እንድታደርጉ፤

ጥሪያችንን ስናስተላልፍ በእኛ በኩል ለአገራችንንና ህዝቧ የምናደርገው የጋራ የተባበረ ትግል የሚጠይቀንን መሥዋዕትነት ሁሉ ለመክፈል ያለንን ዝግጁነትና ቁርጠኝነት በድጋሚ እናረጋግጣለን!

የተቀናጀና የተባበረ ህዝባዊ ሠላማዊ ትግልን አሸንፎ በሥልጣኑ የዘለቀ አንድም አምባገነናዊ መንግሥት ዓለማችን አታውቅም!!

ስለሆነም እናሸንፋለን!!


ሕዳር 08 ቀን 2007 ዓ.ም

አዲስ አበባ


Source: Negere ethiopia