Wednesday, June 5, 2013

የግብፅ ፖለቲከኞች ስለአባይ በምሥጢር የተነጋገሩት …

የግብፅ ፖለቲከኞች ስለአባይ በምሥጢር የተነጋገሩት …

የግብፅ ፖለቲከኞች ኢትዮጵያ በአባይ ወንዝ ላይ የምትገነባውን ግድብ አስመልክቶ የተንኮል ወይም መሠሪ አድራጎት የመፈፀም ሃሣቦችን አንፀባርቀዋል። የፖለቲካ መሪዎቹ ይህንን ሃሣቦቹን ያሰሙት በግድቡ ግንባታ ላይ ባደረጉት ውይይት ላይ ነው፡፡
በአባይ ውኃ ላይ የሚከናወኑ ሥራዎችን በቸልታ እንደማይመለከቱ የተናገሩት የግብፅ ፕሬዚዳንት ሞሐመድ ሞርሲ የሃገራቸው ተቃዋሚ መሪዎች ሳይቀር ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን አስቀምጠው በጋራ እንዲቆሙ ጥሪ ማሰማታቸው ይታወሣል፡፡
የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በዌብ ሣይቱ ላይ ባሠፈረው መልዕክት ግብፅን የሚያሠጋ አንዳችም ነገር የለም ብሏል።

የኅዳሴ ግድብ ሥፍራ
VOA

No comments: