Saturday, August 10, 2013

በሰሞኑ በሚደረጉ ተቃውሞ

በሰሞኑ በሚደረጉ ተቃውሞ ፌደራል በመምሰል የሙስሊሞችን 

ደም የሚያፈሱት መከላከያ ስራዊት መሆናቸውን የውስጥ 

ምንጮች ገልጸዋልአክለውም ከየካምፑ ተውጣጥተው ለዚህ 

ማፊያ ስራ የዋሉት ወታደሮችአሁንም ወደቦታቸው


አለመመለሳቸውን ምንጮቹገልጸዋል ማፊያው መንግስት የሐገር 

መከላከያ ስራዊቱን ለኢትዮዺያ ሙስሊሞች የሐይማኖቴ 

ይከበርልኝ ጥያቄው እንደመደፍጠጫ እየተጠቀመበት መሆኑን 

ታዛቢዎቹ ገልፀዋል:


No comments: