Saturday, August 31, 2013

ማስጠንቀቂያ በነገው ሰልፍ ለምትሳተፉ በሙሉ

ማስጠንቀቂያ በነገው ሰልፍ ለምትሳተፉ በሙሉ 


1 ወያኔ የቤተ ክርስቲያን ታቦታትን አስወጥቶ መንገድ ላይ እየሄዱ እያሉ እራሱ 


ባዘጋጀው ሰው ታቦት ላይ ጥቃት እንዲፈጸም እና እንዲረብሽ ሊያደርግ ይችላል


2, አሁንም የወያኔ አቃጣሪ የሆኑ ሙስሊሞች በክርስትና አባቶች ላይ ድንጋይ 

ሊያስወረውር ይችላሉ


3 ወያኔ እራሱ ቦንብ ሊያፈነዳ እና ሙስሊሞች ናቸው ብሎ እንደተለመደው 

ፕሮፖዳንዳ ሊሰራበት ይችላል 

4. የወያኔ ካድሬዎች ንግግር ሲያደርጉ መጥፎ ቃላትን ሊናገሩ ይችላሉ ..

ወያኔዎች ለስልናቸው ማራዘሚያ ሲሉ ይህን ከማድረግ ወደ ሃላ አይሉም 

ለዚህም ምስክር የሚሆን 

ወያኔ በትጥቅ ትግል ወስጥ እያሉ የትግራይን ህዝብ ለፖለቲካ ፍጆታ እንዲህ 


ነበር ሲቀምበት የነበር ለዚህን ገና ከመጀመሪያው ደደቢት በርሃ ውስጥ እያለ 

ጀምሮ

1/ የራሱን የትግል ሰዎችን በሃሳብ ያልተሰማሙትን ገድሉዋል

2 / ከ30 ሺ የሚበልጥ የትግራይን ህዝብ ወደ ሱዳን በማጉዋዝ በርሃብ 

ምክኒያት እና በጦርነት ነው ሃገራቸውን የለቀቁ በማለት በ video እየቀረፀ ለ 

አለም መንግስታት በማሳየት የገንዘብ መለመኛ አድርጎ ተቅሞባችዋል

3/ በሀውዜን የራሱን ወገኖች ለፖለቲካ ፍጆታ ሲል አስጨፈጨፈ

4/ የኢትዮጵያ ባንኮችን እና ቤተ ክርስቲያኖችን ሲዘርፍ እና ሲያቃጥል የነበር 

የባንዳ ስብስብ ድርጅት ነው

ስለዚህ ከዚህ አውሬ ድርጅት ይጠንቀቁ

No comments: