Saturday, August 31, 2013

የህወሀት/ኢህአዴግ መፈረካከስ!!

የህወሀት/ኢህአዴግ መፈረካከስ!!

ህወሀት/ኢህአዴግ ከመለስ ሞት 


በኋላ እየተሰናጠጠቀ እና እየፈራረሰ ነው።

ከመለስ በኋላ የተከሰቱ አበይት ሁነቶችን እስኪ እንመልከት፦

=>የአዲስ አበባ ምክር ቤት አመራር በአሜሪካ ጥገኝነት 


መጠየቅ

=>የጁነዲን ሳዶ ከሀገር መሰደድ

=>የስብሀት ነጋ ከመጋረጃ ጀርባ ወደ ህወሀት አመራር 

መምጣት

=>የመላኩ ፋንታ እና የገብረውሀድ እስር ቤት መግባት

=>የአዲስ አበባ የመሬት አስተዳደር ኃላፊ በሙስና መታሰር

=>የአዜብ መስፍን ከኢፈርት አመራር መነሳት

=>ከጌታቸው አሰፋ ጋር የማይስማሙት የአገር ውስጥ 

የደህንነት መምሪያ ሃላፊው አቶ ወልደሥላሴ ወልደሚካኤል 

በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው መታሰር

.
.
.
.
.ወ.ዘ.ተ

የቀረውን እናንተ ጨምሩበት::


ሀናመታሰቢያ 25/12/05

No comments: