Sunday, August 11, 2013

በትላንትናው ዕለት በፖሊስ ህገወጥ

በትላንትናው ዕለት በፖሊስ ህገወጥ እስር የተፈፀመባቸውና አሁንም ድረስ በፖሊስ 

ቁጥጥር ስር የሚገኙት የአንድነት ፓርቲ የአዲስ አበባ ዞን አመራሮችና አባላት 

ዝርዝር፡-


ነብዩ ባዘዘው


ኃይሉ ግዛው


ሰፊው መኮንን


ወርቁ እንድሮ

መሳይ ትኩ

ገዛኸኝ አበራ

ዘሪሁን እርገጤ

ተፈሪ ተሾመ

ንጉሴ ቀነኒ

አማኑኤል መንግስቱ

ወንድምአገኘሁ አስፋው ናቸው፡፡ አንድነት ህዝባዊ ስብሰባውን በተያዘለት ፕሮግራም 

እንደሚያከናውን አስታውቋል፡፡

‪#‎Millionsofvoicesforfreedom‬ ‪#‎Ethiopia‬ ‪#‎UDJ‬ ‪#‎ADDISABABA‬

No comments: