Wednesday, August 24, 2016

Ethiopian government recruiting additional militia.

ሚሊሻ
The Ethiopian government is undertaking new massive recruitment and training of militia across Oromia region. According to sources close to the issue, an average of 50 militia are being recruited per kebele.
There are over 6500 rural kebele’s in Oromia . That means the regime is training and arming 325,000 new militia across the region. This is in addition to over 150,000 that is already active.
ኢህአዴግ ተጨማሪ ሚሊሻዎችን በመመልመል እያሰለጠነ መሆኑን ምንጮች ገለጹ። እነዚህ በኦሮሚያ ክልል ብቻ የሚሰራጩት አዳዲስ ሚሊሻዎች ቁጥራቸው ወደ 325 ሺህ እንደሆነም ተገልጧል። ይህም መንግስት አሁንም ህዝባዊ ጥያቄዎችን በሀይል የማፈን እንጂ በሰላማዊ መንገድ የመመለስ ምንም አይነት ፍላጎት እንደሌለው ያሳያል ሲሉ ብዙዎች በአግራሞት ተናግረዋል።


No comments: