Saturday, May 14, 2016

Ethiopia’s government lies over lies: Is there a time to stop it?

Ethiopia’s government mouth piece Ethiopian Broadcasting Corporation (EBC) continues lying to its own people.
Yesterday, it publicized a picture published ten years ago on international news outlets as it was happened in Ethiopia this week.
Today again, caught red hand lying its viewers showing a tunnel constructed in Europe as it is built in the country.

When will it stop?
 የኢህአዴግ ውሸት የመጨረሻው ጣራ ላይ ደርሷል። ካሊፎርኒያ የሚገኘውን ዴቭልስ ስላይድ ታነል የተሰኘውን ዋሻ የአዋሽ ወልዲያ ሃራ ገበያ ዋሻ ነው በማለት ነጭ ውሸቱን ያለእፍረት ለጥፏል። ከዚህ የበለጠ ህዝብ መናቅ የትም የለም። የገዥው ፓርቲ አፍ የሆነው ኢብኮ በትናንትናው እለትም እንዲሁ ከአስር አመታት በፊት በኢራቅ የነበረውን ሁኔታ የሚያሳይ የመሳርያ ትጥቅ ፎቶ "ከአሸባሪዎች አስፈታነው" በማለት ማሰራጨቱ አይዘነጋም። ዝርዝር አለው።

No comments: