Wednesday, April 1, 2015

ሰበር ዜና ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት ከሃገር እንዳይወጡ ታገዱ



ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት እንዳይወጡ ታገዱ
በኢትዮጵያ ዋነኛ የሚባለው ተቃዋሚ የሰማያዊ ፓርቲ ሊቀመንበር ኢንጂንየር ይልቃል ጌትነት በአሜሪካ የሚኖሩ የፓርቲውን ደጋፊዎች ለማግኘት እንዳይጓዙ ዛሬ ምሽት በድጋሚ ከቦሌ አለም አቀፍ አየር ማረፊያ ታገዱ። 
በእልህና በቁጭት በተለያዩ ሃገራት የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ሰማያዊ ፓርቲን ለመደገፍ የሚያደጉት አስተዋጽዎ ከመቸም በላይ እንደሚሆን አገዛዙ ተገንዝቧል። ትግሉ ይቀጥላል !!!

No comments: