Thursday, September 26, 2013

ኢሃዲግን የተፈታተነው ' የእምነት አክራሪነት ' ነው በሚል አጀንዳ ግራ የገባው ህወሐት ተሰብስቦ ግራ ሲጋባ ዋለ አሉ ::

ኢሃዲግን የተፈታተነው ' የእምነት አክራሪነት ' ነው በሚል አጀንዳ ግራ የገባው 

ህወሐት ተሰብስቦ ግራ ሲጋባ ዋለ አሉ ::


ህዝባዊ በሆኑ ድርጅቶች መንፈሳዊ ነክ ጹፎች ስ እ ሎ ች :መለጠፍ መዝሙሮች 

:የስልክ ጥሪዎችን ጨምሮ ማሰማት ፈጽሞ የተከለከለ እና እምነታዊ ማክረር ነው 

ሲሉም ኢሃዲጋዊ ህግ ደንግገው ስብሰባውን ጨረሱም ተባለ ...ጉድ በል ጎንደር 

በመሃይም ነገር


-በአደጉት አገሮች ውስጥ ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ሲጨፍሩ ሲያወሩ የሚውሉ የአየር 

ሚዲያዎች ልክ በ ሰንበት እለት ሁሉም ጣቢያዎች ዘፈኖቻቸውን አቁመው : 

መንፈሳዊ መዝሙር እና ስብከት እስከ ረፋዱ ላይ ሲያሰሙ ይውላሉ::


- የኢሃዲግ ማ እከላዊ ኮሚቴ አባላት እነዚህን ሚዲያዎች ቢያገኝዋቸው ምን 

ሊያደርግዋቸው እንደሚችሉ አስቡ::


*ኢትዮጵያን እየተፈታተናት ያለው ጎጣዊ እና ድርጅታዊ አክራሪነት ነው እንጂ የ 

እምነት አክራሪነት አይደለም:: ስለዚህም በመንግስት እና ህዝባዊ ቦታዎች 

በየአደባባዮች እና መ/ቤቶች ውስጥ የተለጠፉ ..የማርክስ :የሌኒን የመለስ ፎቶ 

ግራፎች ይነሱ:: ለ እነዚህ ፓጋንት የወጡ ዘፈኖቻቸውም በ ሚዲያ መሰማት 

ይቁሙ:: በ ዛሚ :ሪፖርተር FANA ETV,ebs, fm 96 ..97..98 በየግዜው 

የሚነዙ ድርጅታዊ ስብከቶች ይቁሙ ::


አለበለዚያ እምነቶችን ሁሉ ከ ኢትኦጳ ምድር አጥፉና :እምነታችሁ ህ ወ አት ነው : 

ቤተ-መቅደሱም ቀበሌ ጣኦቱም መለስ ነው በሉን::

No comments: