Sunday, March 29, 2015

‹‹ፖሊስ ለገዥው ፓርቲ መሳሪያ መሆን የለበትም!›› የአዲስ አበባ ሰልፈኞች

የአዲስ አበባው ሰልፈኛ አሁንም ወደ ቤተ መንግስት ለማለፍ ጥረት እያደረገ ነው! 
የየካ ክ/ከተማ ፖሊስ አዛዥና የቂርቆስ ክ/ከተማ ፖሊስ አዛዥ በጋራ ‹‹በቤተ መንግስት በኩል ማለፍ አትችሉም!›› እያሉ ነው!
ሰልፈኞቹ የተለያዩ መፈክሮችን ና መዝሙር በማሰማት ላይ ናቸው!
ተከብረሽ የኖሽው በአባቶቻችን ደም፣ 
ተከብረሽ የኖርሽው በአባቶቻችን ደም፣
እናት ኢትዮጵያ የደፈረሽ ይውደም! 
ያስደፈረሽ ይውደም!

ኢህአዴግ መንገድ ሊመርጥልን አይችልም!
ምርጫ ቦርድ ከኢህአዴግ ራሱን ነጻ ያውጣ!
የፖለቲካ እስኞች ያለ ምንም ቅድመ ሁኔታ ይፈቱ፣ ጋዜጠኞች ይፈቱ፣ የሙስሊም መፍትሔ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት ይፈቱ፣ አምባገነንነትን እንታገላለን!




 

No comments: