Friday, December 19, 2014

በዛሬው ባህርዳር ሰላማዊ ሰልፍ በርካታ ስዎች እንደቆሰሉና እንደሞቱ ከስፍራው ያሉ የአይን እማኞች ማስረጃዎችን አድርሰውናል፡፡

በዛሬው ባህርዳር ላይ በነበረው ግጭት ምክንያት በርካታ ስዎች እንደቆሰሉና እንደሞቱ ከስፍራው ያሉ የአይን እማኞች ማስረጃዎችን አድርሰውናል፡፡
የአስከሬን ክፍል ሃላፊዎችና ተቆጣጣሪዎች ባደረሱን መረጃና ማስረጃ ከሰባት ያላነሱ አስከሬኖች በጥይት ተለያየ ቦታ ላይ ተመትተው እንደመጡና አስከሬን ክፍል የተቀመጡም እንዳሉ ማረጋገጥ የተቻለ ሲሆን አስከሬኖችን ፎቶ ለመያዝ ተሞከረው ሙከራ አልተቻለም፡፡
የተወሰኑትን ቁስለኛና አስከሬኖች መያዝ ችለናል፡፡ በጣም አሳዛኝ የሚያደርገው ደግሞ ደካማ እናቶች መኖራቸው ሲሆን ከዚህ ከፎቶውም መረዳት ይቻላል…

No comments: