Tuesday, February 23, 2016

የኦሮሞ ፌድራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባሎች ወደ ጽ/ቤት መግባት ተከለከሉ

መረራ ጉዲና በኦሮምያ ክልል ለተቃውሞ ሰልፍ የወጡ የመድረክ ተሳታፊዎች ንግግር በሚያደርጉበት ጊዜ የተነሳ ፎቶ እአአ 2010 [ፋይል ፎቶ ሮይተርስ]

መረራ ጉዲና በኦሮምያ ክልል ለተቃውሞ ሰልፍ የወጡ የመድረክ ተሳታፊዎች ንግግር በሚያደርጉበት ጊዜ የተነሳ ፎቶ እአአ 2010 [ፋይል ፎቶ ሮይተርስ]
“የአመራር አባሎቼ ትላንት በመንግስት ኃይሎች ያለ አንዳች ማብራሪያ ወደ ጽ/ቤታቸው ከመግባት ታገዱብኝ፤ ዛሬ ግን መግባት ችለዋል።” የኦሮሞ ፌድራላዊ ኮንግሬስ።
የደንብ ልብስ ያልለበሱ፥ “የመንግስት የደሕንነት ሠራተኞች” ያላቸውየአመራር አባሎቹን ወደ ጽ/ቤታቸው ከመግባት አገዱብኝ፤ ሲል የኦሮሞፌድራሊስት ኮንግሬስ አመራር በትላንትናው ዕለት ተዘግቧል።
እርምጃውን የወሰዱት ወገኖች፤ ማንነታቸውንም ሆነ የእገዳውን ምክኒያትለመግለጽ ያለመፍቀዳቸውን ጨምረው የተናገሩት የኦፌኮ ሊቀ መንበር ዶ/ርመረራ ጉዲና ናቸው። ዛሬ ግን ሁኔታው ተለውጧል፤ ነው ያሉት።
http://m.amharic.voanews.com/a/merera-gudina-leader-of-ethiopia-opposition-medrek-interview-with-voa-amharic/3202763.html

የኦሮሞ ፌድራሊስት ኮንግሬስ አመራር አባሎች ወደ ጽ/ቤት መግባት ተከለከሉ(6:24)
Source: VOA

No comments: