Wednesday, July 9, 2014

የአንድነት ፓርቲ ወጣት አመራሮችን የማሰር ዘመቻው ቀጥሏል

ሰበር ዜና/ ፍኖተ ነፃነት
10494588_750671571658261_8784450188684809422_nየአንድነት ፓርቲ ም/የድርጅት ጉዳይ ኃላፊ አቶ ዳንኤል ሺበሺ ዛሬ ጠዋት ሜክሲኮ 

አካባቢ በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ከተያዘ በኋላ በአሁኑ ሰዓት አየርጤና አካባቢ 

የሚገኘው መኖሪያ ቤቱ እየተበረበረ እንደሆነ ለፍኖተ ነፃነት የደረሰው መረጃ 

አመልክቷል፡፡

No comments: