Tuesday, November 8, 2016

ስለዚች ሀገር ማን ይጨነቅ

አንዱን ብሔር ጠልተን ሌላ መውደድ ማላገጥ ነው!!!
አንድ ሰው አማራን ጠልቶ ኦሮሞ ሊወድ አይችልም፤ጉራጌን ጠልቶ አፋርን ሊወድ አይችልም ትግራይ ጠልቶ ትግራይን ወይም ሌላ ህዝብ ሊወድ ኣይችልም።
አንተ ማን ነህ? ኢትዮጵያዊ !
ምን አገባ? ያገባኛል! ኢትዮጵያዊ ዜጋ ነኝ ድምፄ በየትኛውም መንገድ አሰማለው ለኢትዮጵያ ይጠቅማል ያልኩትን ሀሳብና መንገድ እከተላለው ኢትዮጵያ አይጠቅምም፣ይጎዳል ባልኩት መንገድ አልሳተፍም፣ለሆዴም አልገዛም።ለአገር መቆርቆር ፖለቲከኛ ካስባለ ***አዎ ፖለቲከኛ ነኝ***።የአገር ጥቅም ከሚያስጠብቁ ዜጎች ጋር አብሮ መስራት ከዚህ በላይ የሚያስደስት ነገር ምን አለና።

ስለዚች ሀገር ማን ይጨነቅ
አንድ ሀገር ! አንድ ህዝብ ! አንድ ባንዴራ !
ዘላለማዊ ፍቅር፤ አንድነት፤ ክብር፤ ለኢትዮጵያ ሀገራችን ይሁን !!!
ስለዚች ሀገር ማን ይጨነቅ???

No comments: