Wednesday, December 4, 2013

“ኢሕአዳግ ሃገሪቱን ወዯ እርስ በርስ ጦርነት እንዲይከታት እሠጋሇሁ”

“ኢሕአዳግ ሃገሪቱን ወዯ እርስ በርስ ጦርነት እንዲይከታት እሠጋሇሁ”

ድ/ር ዲኛቸው አሰፋ

 ድ/ር ዲኛቸው አሰፋ በአዱስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍሌስፍና መምህር ናቸው፡፡ ሊሇፉት 30 ዓመታት በአሜሪካ ኖረዋሌ፡፡ የየትኛውም ፖሇቲካ ፓርቲ አባሌ ያሌሆኑትና ሆነውም የማያውቁት ድ/ር ዲኛቸው በሀገሪቱ ፖሇቲካዊ ጉዲዮች ሊይ ግን ምሁራዊ አስተያታቸውን በየጊዜው ይሰጣለ፡፡ ከድ/ር ዲኛቸው ጋር በወቅታዊ ጉዲዮች ዙሪያ የልሚ አዘጋጅ ቶማስ አያላው ያዯረገው ቆይታ ይህንን ይመስሊሌ፡- ልሚ፡- የሃገሪቱን ወቅታዊ ፖሇቲካዊ እንቅስቃሴ እንዳት እየተመሇከቱት ነው? ድ/ር ዲኛቸው፡- በእኔ አመሇካከት አሁን ሀገሪቱ ያሇችበትን ሁኔታ ከኢህአዳግ አካሔዴ አንፃር ስናየው የስሌጣን ሽግግር ወቅት ነው፡፡ ጠ/ሚ መሇስ ዜናዊ ካረፉ በኋሊ ላሊ ጠቅሊይ ሚኒስትር ተሹሟሌ፡፡ ከጀርባ የኃይሌ ወይም የበሊይነት የማግኘት ትንቅንቅ እየተካሄዯ ሇመሆኑ አንዲንዴ ምሌክቶችም ይታያለ፡፡ ያሇፉትን አስር ዓመታት ፓርቲው ከሇመዯው የቡዴን (ኮላክቲቭ) አመራር ወጥቶ ጠ/ሚ መሇስ ዜናዊ ብቻቸውን በበሊይነት ስሊስተዲዯሩት ያንን ክፍተት መተካት በጣም አስቸጋሪ ስሇሆነ የበሊይነት ቦታውን ሇመውረስ ግብግብ እየተካሄዯ ነው፡፡ ኢሕአዳግ በጣም ምስጢራዊ ስሇሆነ በፊት ሇፊት ምን እንዯሚካሄዴ ማወቅ አይቻሌ ይሆናሌ፡፡ ምሌክቶች ግን አለ፡፡ የበሊይነት ሇማግኘት በፓርቲው አመራር መካከሌ ትንቅንቅ እየተካሄዯ ሇመሆኑ ምንም ጥርጥር የሇውም፡፡ ሆኖም ግን በርግጠኝነት ዘርዘር አዴርጎ ’እንዯዚህ እና እንዯዚያ’ ነው ብል በዴፍረት ሇመናገር በጣም አስቸጋሪ ይሆናሌ፡፡ ልሚ፡- መንግስት ከኃይማኖት ተቋማት ጋር ውዝግብ ውስጥ ገብቷሌ፤ “አክራሪነት” የሚሇው ቃሌ ምክንያትና ተገቢነትን እንዳት ያዩታሌ? ድ/ር ዲኛቸው፡- በጣም አሳሳቢ፣ተገቢ ጥያቄ ነው፡፡ በቅርቡ የፌዳራሌ ጉዲዮች ሚኒስትር ድ/ር ሽፈራው ተ/ማርያም በተከታታይ የፃፉትን አንዴ ፅሁፍ አንብቤያሇሁ፡፡ ፅንፈኝነትን የሚመሇከት ሦስት መሠረታዊ ችግር ያሇው ፅሁፍ ነው ያስነበቡን፡፡ በመጀመሪያ ዯረጃ፡- በኦርቶድክስ ኃይማኖት ሊይ ትሌቅ ጫናና የማይሆን ትችት አቅርበዋሌ፡፡ “ብዙ ሺህ ዓመት ቆየን ብሇው ይከራከራለ” የሚሌ ትችት አሊቸው፡፡ ኦርቶድክስ ተዋህድ ብዙ ሺህ ዓመት አሌቆየም እንዳ? ታሪኩ እንዯሚያመሇክተው ሮም ክርስትናን ሳትቀበሌ፣ ክርስትና የተቀበሇ ሕዝብ መሆኑን ነው፡፡ በዚህ ረዥም የፅናት የክርስትና ታሪክ አንዴ ሕዝብ ቢኮራ እንዳት እንዯ ትምክህት ይቆጠርበታሌ? ሁሇተኛ ሚኒስትሩ ወዯኋሊ ሔዯው ’የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሕድ ኃይማኖት የመንፈሣዊና፣ የአስተዲዯር ሌዕሌና የሇውም ነበር’ ብሇዋሌ፡፡ የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋህድን የቅርብ ታሪክን እንኳን በጥቂቱ ቢመሇከቱ፤ የዛሬ መቶ ዓመት በዘመናዊ ትምህርት ዙሪያ ሉቃውንቱ ነገስታቱን የሞገቱበትን፣ የፓትርያርክ መንበርን በተመሇከተ ቤተ ክርስቲያኗ ለዓሊዊነቷን ያስከበረች መሆኗን ይረደ ነበር፡፡ በተጨማሪም ድ/ር ሽፈራው አይወደት እንዯሁ እንጂ ፤ በቅርቡ በታተመ የብሊቴን መርስኤ ሏዘን ወሌዯ ቂርቆስ መፅሀፍ ሊይ ታሊቁ የ20ኛው ክፍሇ ዘመን ሉቅ አሇቃ ታዬ ከዚህ ዓሇም በሞት በተሇዩ ጊዜ ’አባቶቼ መቃብር አሳርፉኝ’ ብሇው ቢናዘዙም “ፕሮቴስታንት ሆነዋሌ” ተብል ስሇነበር (በንግሥተ-ነገሥታት ዘውዱቱ ዘመነ መንግሥት መሆኑ ነው) በጊዚው የነበሩ ካህናት “ኃይማኖቱን ስሇሇወጠ ሥሊሴ አይቀበርም” ብሇው ከሇከለ፡፡ እቴጌዋ “እባካችሁ” ብሇው ቢሇምኑ “በኃይማኖታችን ዯንብና ሥርዓት ውስጥ አይግቡብን” ብሇው ምሌጃቸውን ሳይቀበሎቸው ቀሩ፡፡ መቼም መንፈሣዊና አስተዲዯራዊ ሌዕሌና የላሇው ቤተክህነት ይህን ማዴረግ አይችሌም፡፡ ሦስተኛ በቅርቡ በተካሔዯው የሲኖድስ ጉባኤ ሊይ ከጳጳሳቱ አንደ እንዲለትና እኔም እንዯምጋራው አንዴ ኢትዮጵያዊ ዜጋ ኦርቶድክስ ከሆነ ስሇ ኦርቶድክስ፣ ሙስሉም ከሆነ ስሇ ሙስሉም፣ ፕሮቴስታንት ከሆነ ስሇ ፕሮቴስታንት ይናገር እንጂ፤ ከቆምንበት ሃይማኖት እየተነሳን በማንከተሇውና በማናውቀው ሃይማኖት ሊይ ትችት ባንሰነዝር ጥሩ ይመስሇኛሌ፡፡ ሚኒስትሩ በተከታታይ ስሇ አክራሪነትና ፅንፈኝነት የፃፉትን ፅሁፎች አጠቃሇን ስንመሇከተው ሇወጉ ያህሌ የላልቹን ሃይማኖቶች ስም ዘረዘሩ እንጂ በአክራሪነት ተፈርጀው ዋናው ቀስት የተነጣጣረባቸው ግን እስሌምናውና የኢትዮጵያ ኦርቶድክስ ተዋሀድ ሃይማኖት ሊይ መሆኑን እንገነዘባሇን፡፡ ኢህአዳግ የሃይማኖት ጉዲይ በትሌቅ ጥንቃቄ መያዝ ያሇበት ጉዲይ መሆኑን መገንዘብ ይኖርበታሌ፤ እዚህ ሊይ ሰር ዊንስተን ቸርችሌ በሁሇተኛው የዓሇም ጦርነት ወቅት ስሇ ጄኔራልቻቸው “war is too serious a subject to be left for the Generals” (“ጦርነት በትኩረት፣ በጥንቃቄ መያዝ ያሇበት ጉዲይ ስሇሆነ ጄኔራልች ብቻ የሚተው ጉዲይ አይዯሇም፡፡”) ብሇው ነበር፡፡ ከዚህ አባባሌ የምንማረው በአንዴ ሀገር ወሳኝ የሆኑ እንዯ ሃይማኖት ባለ ጥያቄዎች ዙሪያ ’ሙያቸው ነው’ ተብል ብቻ ጉዲዩን ሇካዴሬዎች መተዉ ስህተት ሊይ እንዯሚጥሌ ነው፡፡ በተጨማሪም የሃይማኖትን ጉዲይ በትሌቅ ሃሊፊነት መያዝ ብቻ ሳይሆን ከመንግስት ፖሇቲካዊ ጥቅም ጋር በማያያዝ ብቻ በሌዕሌናቸው ሊይ ተፅዕኖ መፍጠሩ ተገቢ አይዯሇም፡፡ በመሆኑም ኢህአዳግ ብዙ ጊዜ እንዯሚያዯርገው የራሱን ፖሇቲካዊ ጥቅም አስከብራሇሁ በሚሌ ፈሉጥ አገሪቱን ወዯ እርስ በርስ ግጭት እንዲይከታት እሰጋሇሁ፡፡
ልሚ፡- በኢህአዳግ ውስጥ የአመራር ችግሮች እየተስተዋለ ነው ብሇው ያስባለ? ድ/ር ዲኛቸው፡- አቶ ኃይሇማርያም ጠቅሊይ ሚኒስትር ከሆኑ በኋሊ በአማካሪ ስም በአራትና በአምስት አንጋፋ ኢህአዳጏች መከበባቸው አንዴ ችግር አሇ ማሇት ነው፡፡ አንዴ የአገራችን ሽማግላ በአንዴ ወቅት ሲያጫውቱኝ “አንደ የሌጅ ኢያሱ ችግር የመካሪው መብዛት ነበር” ያለኝ ትዝ እያሇኝ በአቶ ኃይሇማርያም ዙሪያ የተሰሇፉትን የአማካሪዎች ቁጥር ሳይ የሌጅ ኢያሱ ሁኔታ ተመሳሳይ መሌክ ይዞ በዏይነ ሕሉናዬ ይመሊሇሳሌ፡፡ ላሊው የኢህአዳግ ችግር ሥርዓቱ የፈጠረውን የምዝበራና የሙስና ችግር መፍትሄ ሉያበጅሇት አሇመቻለ ነው፡፡ አሁን እንዯምናየው አንዴ የፖሇቲካ ሥርዓት ከሕግ በሊይ የሆኑ አይነኬዎችን ካወጣ ያ ሥርዓት አዯጋ ሊይ ነው ያሇው ማሇት ነው፡፡ የሙስናው ጉዲይ አሳሳቢ ዯረጃ ሊይ መዴረሱን አሌፎ አሌፎ በመገናኛ ብዙሃን መንግስት ራሱ እየነገረን ነው፡፡ በአቀራረብ ዯረጃ ስናየው ግን ሇጉዲዩ ተገቢ አትኩሮት ሳይሰጠው ሇይስሙሊ የተዘጋጀውን ቴአትር ያቀርቡሌናሌ፡፡ ሙስናን በሆነ ዘዳ ሇመከሊከሌ መሞከር ነው እንጂ ቴአትር ማዘጋጀት ተገቢ አይዯሇም፡፡ ልሚ፡- የአፍሪካ መሪዎች አይ.ሲ.ሲ ጫና ይፈጥርብናሌ ይሊለ፡፡ የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሉቀመንበር ጠ/ሚ ኃ/ማርያም ዯሳሇኝ ይህን ጉዲይ በሚመሇከት በተሇያዩ ስብሰባዎች ሊይ በአንክሮ ገሌፀዋሌ፡፡ ይህንን ነገር እንዳት ታዘቡት? ድ/ር ዲኛቸው፡- መቼም አንዲንዴ ጊዜ ሙለ እውነት፣ ሙለ ውሸት የሚባሌ ነገር የሇም፡፡ በተወሰነ ዯረጃ እነኚህ ሰዎች (ፈረንጆቹ) ትንሽ የራሣቸው ጫና የሚፈጥሩበት ነገር አሊቸው፡፡ ይሄ ማሇት ግን የሚመሰርቱት የክስ ሂዯት በሙለ ሀሰት ነው ማሇት አይዯሇም፡፡ የአፍሪካ መሪዎችን ስጋት በምናይበት ጊዜ የ17ኛው ክ/ዘመን ትሌቁ ፈሊስፋ ቶማስ ሆብስ “ሳይኮልጂካሌ ኢጎይዝም” በሚሇው ሃሌዮቱ ሊይ ሲያስረዲ ያሇው ትዝ ይሇኛሌ፡፡ “አንዱት የ14 ዓመት ሌጅ የጓዯኛዋ እናት ስትሞት ስቅስቅ ብሊ ሀዘንተኛዋን አቅፋ የምታሇቅሰው ከሌብ አዝና ሳይሆን የራሷ እናት ሞት በዓይነ ህሉናዋ እየታያት ነው፡፡” አሁን ከአይ ሲሲ ጋር አተካራ የገጠሙት የአፍሪካ መሪዎች በጥቁርነታችን አዴሌዎ ዯረሰ ብን ብቻ ብሇው ሳይሆን ነግ በኔ በሚሌ እሳቤ የራሳቸው ዕጣ ፈንታ እየታያቸው ነው፡፡ ልሚ፡- ተቃዋሚዎች በኢህአዳግ ጫና በዝቶብናሌ ይሊለ፡፡ ይህ ባሇፈው ከተዯረጉ ሰሌፎችና ከተፈጠረው ሁኔታ አንፃር የሚታወስ ነው፡፡ ያሇተቃዋሚ ሃገር መምራት የሚፈሌግ ስርዓት ምን ዓይነት ነው? ድ/ር ዲኛቸው፡- ጫና ማብዛት ብቻ ሣይሆን ኢህአዳግ ከጊዜ ወዯ ጊዜ ፀረ ዳሞክራሲ መሆኑን እያስመሰከረ ነው፡፡ ዴሮ ትንሽ የማስመሰሌ ሁኔታ ነበር፤ አሁን ግን ፈፅሞ የሇም፡፡ አሁን ’እኛ እየሰራን ነው፤ ዝም ብሊችሁ አዴንቁን፤ እነዚህ ተቃዋሚዎች መሰናክልች ናቸው’ ብሇው ያምናለ፡፡ ተቃዋሚ የሚባሌ ፈፅሞ መስማት አይፈሌጉም፡፡ ይሄ የፖሉሲ ሇውጥ አይመስሇኝም፡፡ እርግጠኝነት ጠፍቷቸዋሌ፡፡ ብዙ ቅሬታ አሇ፡፡ በዚህ ጊዜ አመጽ ሉያቀጣጥለብን የሚችለት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ናቸው ብሇው ስሇሚያስቡ ትሌቅ የክትትሌ ጫና ያዯርሱባቸዋሌ፡፡ እንዯዴሮው ቢሆን ኖሮ በሌበ ሙለነት ሰሊማዊ ሰሌፍ ውጣ፣ ሂዴ ፃፍ ነበር የሚለት፡፡ አሁን ሊይ ግን የኃይሌ ሚዛናቸው ሊይ እርግጠኛ ባሇመሆናቸው ከበፊቱ በባሰ በእንጭጩ አሇች የሚሎት ዳሞክራሲ እንኳን እስትንፋሷን እያፈኗት ነው፡፡ በመሆኑም ተቃዋሚ ፓርቲውን በዯንብ አዴርገው እየተከታተለት ነው፡፡ ነገር የሚቀሰቅስባቸው ይመስሊቸዋሌ፡፡ የአረቡ ዓሇም አብዮት እንዯ ሌምዴ ይታወቃሌ፤ ይህንን ሳስብ እንዯ ፖሇቲካዊ የአመሇካከት ሇውጥ አይዯሇም የማየው፤ የፍርሃት ሁኔታ ነው የሚመስሇኝ፡፡ ልሚ፡- ምን ዓይነት መንግስታዊ ስጋቶች አለ? የኢህአዳግ ስጋትስ የትኛው ጋር ይመዯባሌ? ድ/ር ዲኛቸው፡- የታሰበው፣ የተነገረው ነገር አሌዯርስ ሲሌ ያሇመዯሰትና ያሇመርካት አሇ፡፡ የብክነትም ችግር አሇ፡ ፡ በአፄ ኃ/ሥሊሴ ጊዜ አንዴ ዯጃዝማች ስታይ ምን ዓይነት ሕይወት እና የሃብት መጠን እንዲሇው ትገምታሇህ፡፡ በዯርግም ጊዜ ሀብታሙን መገመት ትችሊሇህ፡፡ አሁን ግን በግሇሰቦች እጅ የሚታየው የሀብት መጠን ከእኛ የግምት አዴማስ ውጪ ነው እየሆነ ያሇው፡፡ እከላ 20 ሺህ፣ 30 ሺህ ብር ሰረቀ ዴሮ የሚያስዯነግጥ ዜና ነበር፡፡ አሁን እኮ በ30 ሚሉዮኖች ነው የሚወራው፡፡ በሂዯት ወዯ ቢሉዮን ነው የሚያመራው፡፡ እንዯውም ይሄ የሽግግር ክፍሇ ጊዜ ስሇሆነ አብሮ የሚመጣ ነገር ነው ይለሀሌ፡፡ አንዴ ስርዓት እንዯዚህ የሚያስብ ከሆነ ስርዓቱ ተበሊሽቷሌ ብዬ ነው የምገምተው፡፡ ልሚ፡- ኢህአዳግና ምሁራን ምን ዓይነት ግንኙነት አሊቸው? ሇምሁራን የተሰጠው ቦታ ምን ዓይነት ነው? ድ/ር ዲኛቸው፡- ጭምት ምሁራን አለ፤ “እኔ አሌናገርም፤ በዯርግም ጊዜ ብዙ አይቻሇሁ” የሚለ፡፡ ኢህአዳግን የሚያገሇግለ ምሁራን አለ፡፡ ሇነዚህ ቦታና ዴጏማ ይሰጣሌ፡፡ በጥቅማ ጥቅም ሇመያዝ ይሞክራለ፤ እንጂ የራሣቸው ኤክስፐርት፣ የራሣቸው ምሁራን ግን አሎቸው፡፡ ምሁራኑ ወዯዚህ ጎራ አሌቀሊቀሌ ሲለ የራሣቸውን ምሁራን ፈጠሩ፤ በየቦታው ያሇውን የጥናት ተቋማትን ዯረጃ አወረደት፡፡ ዴሮ አፄ ኃ/ስሊሴ ሉወርደ ሲለ (እኔ እንዯሰማሁት) “እንዳት ነው ፊውዲሉዝምን የምንመታት” አለና መከሩ አለ፡፡ በመጨረሻ ሹመቷን እናርክሰው ተባሇ፡፡ ወዯ ዘጠኝ ሺህ ዯረጃ አወጡ፡፡ ፊታውራሪ፣ ቀኛዝማች…፡፡ ኳስ ተጫዋቹ ’ፊታውራሪ’፣ ታክሲ ነጂው ’ቀኛዝማች’ እየተባሇ ስያሜ ሲሰጥ ይሄ ዯረጃ ቀዯም ሲሌ የነበራቸው በሙለ በጣም ተበሣጩ፡፡ እኔ አሁንም የምመሇከተው በትምህርት ዘርፍ ማስትሬት ዱግሪ አሇኝ የማይሌ ሰው አታገኝም፡፡ ቢኤማ መጫወቻ ሆኗሌ፡፡ ሌክ ያኔ የፊውዲለን ዘመን እንዯመቱት እነኚህ ዯግሞ ትምህርትን መቱት፡፡ ስሰማ ’የማንንም ገበሬ ሌጅ ማስተርስ አስይዘናሌ’ እየተባሇ ነው፡፡
ከአስራ አንዴ ሰው በሊይ ሁለንም እግር ኳስ ተጫዋች ማዴረግ አይቻሌም፡፡ ዱግሪውን ትርጉም አሌባ አዯረጉት፡፡ እኔ ድክትሬቴን ሰጥቼ ፊታውራሪነቴን መቀበሌ ነው የምፈሇገው፡፡ አያቴም ፊታውራሪ ነበሩ፡፡ ይህንን የተመኘሁት ግን ወዴጄ አይዯሇም፤ ከብስጭት ነው፡፡ እስቲ እግዚአብሔር ያሣይህ የተሌዕኮ ፒ.ኤች.ዱ (“PHD”) የሚባሌ ነገር አሇ? ማንም እንዯሚያውቀው ትምህርት ውይይት ይጠይቃሌ፡፡ ከአንተ ጋር ያዯረግኩትን ቃሇ መጠይቅ በስሌክ ብናዯርገው አያምርም፡፡ ፊት ሇፊት እየተነጋገርን ሲሆን ግን የተሇየ ይሆናሌ፡፡ ኢህአዳግ የትምህርት ጥራትን አውርዶሌ፡፡ ምሁሩን በማውረዴ፣ ማንም ሉያገኘው ይችሊሌ በሚያስብሌ መሌኩ 50 ሺህ ኤም.ኤ፣ አስር ሺህ ፒ.ኤች.ዱ አወጣሇሁ ይሊሌ፡፡ በሦስት ሴሚስተር ኤምኤ እየሰጠ ነው፡፡ በክረምት ሁሇት ሁሇት ወር ይማሩና፣ በስዴስተኛው ወር ማስተርስ ይሰጣቸዋሌ፡፡ ይህ በስዴስት ወሩ ተማሩና የትምህርት ጥራት መጣ ማሇት ይቻሊሌ፡፡ ልሚ፡- የሀገሪቱን ተቃዋሚ ፓርቲዎችስ እንዳት ይመሇከቷቸዋሌ? ድ/ር ዲኛቸው፡- በሃገሪቱ ያለ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ትሌቅ ችግር ውስጥ ነው ያለት፡፡ የኢህአዳግ ጫና ማዴረግ እንዯተጠበቀ ሆኖ ስሇራሣቸው ማሰብ አሇባቸው፡፡ ባሇ ራዕይ መሆን አሇባቸው፡፡ አርቀው ማሰብ፣ መስማማት፣ የግሌ ንትርካቸውን መተው፣ ጣት መቀሳሰር ማቆም አሇባቸው፡፡ የኢትዮጵያ ሕዝብ ይሄንን እየጠየቃቸው ነው፡፡ ከመንግስት በኩሌ ያሇባቸው ችግር እንዯተጠበቀ ሆኖ ዋናው ግን የራሣቸውን ችግር መፍታት ነው፡፡ ሌጅ ሆኜ አንዴ የሰማሁት የእንግሉዝ ሃገር ተረት አሇ፡፡ “ጠሊት አሇን ብሇው የአንዴ መንዯር ሰዎች ጫካ ገቡ አለ፤ በኋሊ ሲፈሌጉ ሲፈሌጉ አንደ ወዯ ሰማይ ተኮሰ፤ ጏበዝ ጏበዝ ጠሊታችንን አገኘሁት አሇ፡፡ የታሇ የታሇ ሲለት፣ ጠሊታችንማ እኛ ራሣችን ነን፤ ላሊ ጠሊት የሇንም” አሊቸው፡፡ የተቃዋሚው ጠሊት ራሱ ተቃዋሚውም ጭምር ነው፡፡ ልሚ፡- ድክተር ካሇዎት ሰዓት አጣብበው ሇሰጡን ምሊሽ አመሰግናሇሁ፡፡ ድ/ር ዲኛቸው፡- አመሰግናሇሁ፡፡

No comments: