Wednesday, January 28, 2015

አንድነት በደጋፊዎቹ ላይ “አረመኔያዊ” ያለው ድብደባ መፈፀሙን ተናገረ

አንድነት “አሁንም እሰለፋለሁ” ይላል፤ አስተዳደሩ “አይቻልም” ይላል
sileshi


አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ ሕጋዊ በሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ሊሣተፉ በወጡ አባሎቼና ደጋፊዎቼ ላይ በፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመ ሲል ከስሷል፡፡
አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ አዲስ አበባ ላይ ሕጋዊ በሆነ ሰላማዊ ሰልፍ ሊሣተፉ በወጡ አባሎቼና ደጋፊዎቼ ላይ በፖሊስ ከፍተኛ ድብደባ ተፈፀመ ሲል ከስሷል፡፡
ፓርቲው በሌሎች ከተሞች የጠራቸው ሰላማዊ ሰልፎች ንግ በስኬት መጠናቀቃቸውን ገልጿል፡፡
ከፖሊስ ምላሽ አለማግኘቱን አዲስ አበባ ላይ የተጠናቀረው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ይናገራል፡፡
ለዝርዝሩ የአሜሪካ ድምጽ ሬዲዮ ያቀናበረውን የድምፅ ፋይል እዚህ ላይ ያዳምጡ፡፡
http://www.goolgule.com/wp-content/uploads/2015/01/voa-udjp.mp3
የጀርመን ድምጽ ሬዲዮ ያጠናቀረውን ለማዳመጥ እዚህ ላይ ይጫኑ
http://www.goolgule.com/wp-content/uploads/2015/01/dw-udj.mp3
በሌላ በኩል አንድነት ለዴሞክራሲና ለፍትሕ ፓርቲ በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡
የአዲስ አበባ አስተዳደር ግን ከተማይቱ ውስጥ የአፍሪካ መሪዎች ስብሰባ ይካሄዳል በማለት ሰልፉ እንዳይደረግ አሳስቧል፡፡
ባለፈው ሣምንት ፖሊስ አባሎቼ ላይ አካሄደ ያለውን ከባድ ድብደባ ለሚመለከታቸው ገለልተኛ አካላት እና ለዓለም ማኅበረሰብም እንደሚያሳውቅ አንድነት ገልጿል፡፡

No comments: