ሰበር ዜና፥
ከአዳማ ከተማ 25ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ወለንጪቲ አካባቢ
የከተማው ነዋሪ መንገድ መዝጋቱና ከፍተኛ የሆነ የትራፊክ መጨናነቅ መፍጠሩን
ሰምተናል። የነዋሪው መሰረታዎ ጥያቄ እየደረሰባቸው ላለው የጎርፍ አድጋ መፍቴ
እንዲበጅላችው እንደሆነ ፓሊስ በቦታው ተገኝቶ በአስለቃሽ ጭስ ሰልፈኞችን
ለመበተን እየሞከረ መሆኑን አረጋግጠናል።
ከአዳማ ከተማ 25ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኘው ወለንጪቲ አካባቢ
የከተማው ነዋሪ መንገድ መዝጋቱና ከፍተኛ የሆነ የትራፊክ መጨናነቅ መፍጠሩን
ሰምተናል። የነዋሪው መሰረታዎ ጥያቄ እየደረሰባቸው ላለው የጎርፍ አድጋ መፍቴ
እንዲበጅላችው እንደሆነ ፓሊስ በቦታው ተገኝቶ በአስለቃሽ ጭስ ሰልፈኞችን
ለመበተን እየሞከረ መሆኑን አረጋግጠናል።
No comments:
Post a Comment