Andenat Ethiopia
Thursday, October 6, 2016
ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የእሬቻውን ጭፍጨፋ አስታከው የሽግግር መንግስቱ እቅድ ይፋ አደረጉ | ሙሉ ንግግራቸውን ይዘነዋል
የአርበኞች ግንቦት 7 ሊቀመንበር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ በትውልድ ቦታቸው ቢሾፍቱ የትግራይ ነጻ አውጪ መንግስት የፈጸመውን ግድያ አውግዘው በሽግግር መንግስቱ እቅድ ዙሪያ ተናገሩ:: ሙሉ መል ዕክታቸው ከአስመራ ደርሶናል ያድምጡት::
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment