Andenat Ethiopia
Friday, July 26, 2013
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኦነግ አባልነት በተከሰሱ ላይ ብይን ሰጠ
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኦነግ አባልነት በተከሰሱ ላይ ብይን ሰጠ
የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት በኦነግ አባልነት በተከሰሱ ላይ ብይን ሰጠ
የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በኦነግ አባልነት ተጠርጥረው ክሥ በተመሠረተባቸው ደቻሣ ዊርቱ፣ ጌቱ ሳቀታ እና ዓለሙ ተሾመን ጨምሮ በ21 ሰዎች ላይ የጥፋተኝነት ብይን አሣለፈ፤ አንድ ተከሣሽ በነፃ አሰናብቷል፡፡
ችሎቱ ለፍርድ ተለዋጭ ቀጠሮ ለሐምሌ 30/2005 ዓ.ም ሰጥቷል፡፡
ዝርዝሩን ከተያያዘው የመለስካቸው አምሃ ዘገባ ያዳምጡ፡
http://amharic.voanews.com/content/ethiopia-court-olf-verdict/1709640.html
No comments:
Post a Comment
‹
›
Home
View web version
No comments:
Post a Comment